cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegaciĂłn. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ab Arts 💯

Mostrar mĂĄs
El paĂ­s no estĂĄ especificadoEl idioma no estĂĄ especificadoLa categorĂ­a no estĂĄ especificada
Publicaciones publicitarias
168
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 dĂ­as
Sin datos30 dĂ­as

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

@bela_arts አንዲት ሴት ወይዘሮ በባቡር ጉዞ ላይ ሳሉ አጠገባቸው ባለው ወንበር ላይ የተቀመጠ ሻንጣአልተፈቀደምና ስለነበር አንድ ሠራተኛ መጥቶ ይህ ወንበር ለሰው መቀመጫ እንጂ ለዕቃ ማኖሪያ እባክዎ ያንሱ ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ‹‹ቢያነሱ ይሻላል እምቢ ካሉ ላለቃዬ እነግራለሁ›› ቢላቸውም ‹‹ሂድ ንገር›› አሉት፡፡ ሂዶ ሲነግረው አለቅየው መጥቶ "ያንሱ እንጂ ለምን አላነሳም ይላሉ?" ብሎ ቢነግራቸው ‹‹አላነሳም›› በሚለው ሐሳባቸው ጸንተው የማይበገሩ ሆኑበት፡፡ በመጨረሻም ለዋናው ኃላፊ ተነግሮት ይመጣና ‹‹ይህን ሻንጣ ያንሱ›› ሲላቸው ‹‹አላነሳም›› አሉት፡፡ ዋና ኃላፊውም ‹‹ለምን?›› ሲላቸው ‹‹ገና አሁን አዋቂ ሰው መጣ፡፡ እኔ የቸገረኝ እኮ እስካሁን ድረስ ‹‹ለምን›› ብሎ የጠየቀኝ ባለመኖሩ ነበር፡፡ አንተ ‹‹ #ለምን ?›› ስላልከኝ አመሰግንናለሁ፡፡ በመሠረቱ ግን ሻንጣው የእኔ #አይደለም ሲሉት በመደነቅ ይቅርታ ጠየቃቸው፡፡ ✍አብዛኞቻችን በሰዎች ላይ በደፈናው እንፈርዳለን፡፡ ነገር ግን ሁሌም በደፈናው ከመፍረዳችን በፊት "ለምን?" ብሎ መጠየቅም እውቀት ነው፡፡ @bela_arts @bela_arts
Mostrar todo...
@bela_arts ❤️❤️❤️❤️ @bela_arts
Mostrar todo...
Mostrar todo...
Mostrar todo...
@bela_arts ​#ወንዶች_ተሰልፈው_እግዜር_ጋር_ቀረቡና_ቅሬታቸውን_አቀረቡ.... 😝😄😝😄😝😄 ✍በአሌክስ አብርሃም : ☞ወንዶች ተሰልፈው እግዜር ጋር ቀረቡና ቅሬታቸውን አቀረቡ....‹‹ እኛ ለፍተን ጥረን ግረን ላባችንን ደማችንን ጠብ አድርገን ባመጣነው ገንዘብ ሴቶቻችን እቤት ተጎልተው፦ ፡ *ይበላሉ ይጠጣሉ ፤ ፡ *ይለብሳሉ ይዋባሉ ፡ *ሶፋ ላይ እየተንፈላሰሱ ፊልም ያያሉ !! ፡ *እኛ በስፒል እንደ ተወጋ ፊኛ እየሞሸሽን እነሱ ዝናብ እንደጠገበ ዱባ ይደነድናሉ .. ፡ *በቃን እነሱን መሸከም .....›› አሉ፡፡ ፡ *እግዜር ታዲያ ምንይደረግላችሁ ሲል ጠየቀ .... ፡ ☞ወንዶቹ ቀጠሉ‹‹ጌታ ሆይ ድፍረት አይሁኑብና ከአሁን ጀምሮ ቦታ እንቀያየር እነሱ የእኛን ቦታይውሰዱ እኛ የእነርሱን ቦታ እንውሰድ›› ፡ ☞እግዜር ‹‹ከመጭው ሰኞ ጀምሮ ቦታ እንድትቀያየሩ ወስኛለሁ››... አለ ፡፡ ፡ ☞ወንዶች በደስታ ፈነደቁ! ፡ ☞ሰኞ.... ሚስቱ የባሏን ጎን ደቃችውና ‹‹የስራ ሰአት እየደረሰ ተጋድማሃል ተነስቁርስ ስራ ›› ፡ ☞ወንዱ ደንግጦ ተነሳና ወደ መፀዳጃ ቤት ሂዶ ሽንቱን ሊሸና ሲልነገሩ ሁሉ ተቀያይሯል ፡፡ቀስ ብሎተቀመጠና ሸና፡፡ ፡ ☞ኩሽና ገብቶ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረ ‹‹ እንዲህ ነበር የምቀሰቅሳት ለካ› እያለ፡፡ ፡ ☞እንደምንም ቁርስ ሰርቶ አቀራረበ ሚስት ተነስታ ሸሚዜን ተኩስ ጫማየንም ወልውል ቁርስ እስከምበላ›› አለችና ቁርሱን መብላት ጀመረች ... ፡ ☞‹‹ኤጭ ምንድነው ይሄ ሁሉ ጨው ምላስ የለህም አትቀምስም ›› ብላ በብስጭት ሳህኑን ወርውራው ልብሰዋን ለባብሳ ቦርሳዋን አንስታ ወጣች ፡፡ ፡ ☞ቁርስ የተበላበትን ሰሃን ለማጠብ አልጋ ለማንጠፍና ቤት ለመጥረግ ሲንደፋደፍ የመሳ ሰአት ደርሶ ሚስት ከተፍ አለች ምሳ የለም!ብስጭት ብላ ‹‹ እዚህ ተጎልተህ ቴሌቪዥን ላይ ስጣፈጥ በየጎረቤቱ እየዞክ ወሬ ስታወራ ምሳ ሳተሰራ ሰአቱ ሄደ ምናይነት ድድብናነው ›› አበደች ፡ ☞ባል ተሸማቀቀ ፡ ☞ራት ሰአት ላይ ሚስት ስትመለስ አንድ ሁለት ብላ ሞቅ ብለዋት ነበር የመጣችው .... ፡ ☞ባል ድክም ብሎት ወገቡ ተንቀጥቅጦ መተኛት አምሮት ‹‹ እስቲ ቆንጆ ቡና አፍላ›› አለችው ... ፡ ☞እንደምንም አፈላ ›› ቡና ተጠጥቶ እንደተኙ ምንድነው ሽንኩርት ሽንኩርት የምትሸተው ተነስና ታጠብ ›› አዘዘች ሚስት.... ፡ ☞ባል ማልቀስ እየፈለገ ተነስቶ ታጠበ....ልክ ጋደም ከማለቱ ሚስት ትነካካው ጀመረ! ምንም ነገር አላማረውም ድካሙ ...እንቅልፍ ብቻ ነበር የፈለገው ..በየት አስተኝታው! ፡ ☞ጭራሽ ሲነጫነጭ ‹‹ ምነው ሌላ ትዳር አማረህ ዙር እባክህ እግርህን ክፈት....›› ሂሳቡን!! ፡ ☞ሌሊት 3 ጊዜ ....ጠዋት እንደገና ተነስቶ ቁርስ ስራ.....እየተማረረ .... ፡ ☞ማክሰኞ ጠዋትሰውየው እግዜር ጋር ሲሄድ ሌሎች ብዙ ወንዶች ቀድመውት ደርሰው ነበር ፡ ☞....እግዜር ጠየቀ ‹‹ደግሞ ዛሬ ምን ሆናችሁ‹‹ አይባለፈው የተየቅነው ነገር በስህተት ነው ወደ ቦታችን እንመለስ ሚስቶቻችንም ባል መሆናቸው ይቅርና ወደ ሚስትነታቸውይመለሱ›› ፡ ☞እግዜር ‹‹ጥሩ ሌሊት ሚስቶቻችሁ ጋር ግንኙነት ፈፅማችኋል››ሲል ጠየቀ ... ፡ ☞ወንዶች- ‹‹አዎ በጣም ያስመርራል ለካ......›› ሲሉ መለሱ፡፡ ፡ ☞እግዜር ‹‹ እንግዲያውስ ሁላችሁም በፈፀማችሁት ግንኙነት ስለ ፀነሳችሁ ወደ ወንድነታችሁ ለመመለስ ዘጠኝ ወር ጠብቁ›› ጨርሻለሁ!! በማለት አሰናበታቸው፡፡ ፡ #ረጅም እድሜና ጤና ለእናቶቻችን ይሁን! @bela_arts @bela_arts @bela_arts
Mostrar todo...
​#ወንዶች_ተሰልፈው_እግዜር_ጋር_ቀረቡና_ቅሬታቸውን_አቀረቡ.... 😝😄😝😄😝😄 ✍በአሌክስ አብርሃም : ☞ወንዶች ተሰልፈው እግዜር ጋር ቀረቡና ቅሬታቸውን አቀረቡ....‹‹ እኛ ለፍተን ጥረን ግረን ላባችንን ደማችንን ጠብ አድርገን ባመጣነው ገንዘብ ሴቶቻችን እቤት ተጎልተው፦ ፡ *ይበላሉ ይጠጣሉ ፤ ፡ *ይለብሳሉ ይዋባሉ ፡ *ሶፋ ላይ እየተንፈላሰሱ ፊልም ያያሉ !! ፡ *እኛ በስፒል እንደ ተወጋ ፊኛ እየሞሸሽን እነሱ ዝናብ እንደጠገበ ዱባ ይደነድናሉ .. ፡ *በቃን እነሱን መሸከም .....›› አሉ፡፡ ፡ *እግዜር ታዲያ ምንይደረግላችሁ ሲል ጠየቀ .... ፡ ☞ወንዶቹ ቀጠሉ‹‹ጌታ ሆይ ድፍረት አይሁኑብና ከአሁን ጀምሮ ቦታ እንቀያየር እነሱ የእኛን ቦታይውሰዱ እኛ የእነርሱን ቦታ እንውሰድ›› ፡ ☞እግዜር ‹‹ከመጭው ሰኞ ጀምሮ ቦታ እንድትቀያየሩ ወስኛለሁ››... አለ ፡፡ ፡ ☞ወንዶች በደስታ ፈነደቁ! ፡ ☞ሰኞ.... ሚስቱ የባሏን ጎን ደቃችውና ‹‹የስራ ሰአት እየደረሰ ተጋድማሃል ተነስቁርስ ስራ ›› ፡ ☞ወንዱ ደንግጦ ተነሳና ወደ መፀዳጃ ቤት ሂዶ ሽንቱን ሊሸና ሲልነገሩ ሁሉ ተቀያይሯል ፡፡ቀስ ብሎተቀመጠና ሸና፡፡ ፡ ☞ኩሽና ገብቶ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረ ‹‹ እንዲህ ነበር የምቀሰቅሳት ለካ› እያለ፡፡ ፡ ☞እንደምንም ቁርስ ሰርቶ አቀራረበ ሚስት ተነስታ ሸሚዜን ተኩስ ጫማየንም ወልውል ቁርስ እስከምበላ›› አለችና ቁርሱን መብላት ጀመረች ... ፡ ☞‹‹ኤጭ ምንድነው ይሄ ሁሉ ጨው ምላስ የለህም አትቀምስም ›› ብላ በብስጭት ሳህኑን ወርውራው ልብሰዋን ለባብሳ ቦርሳዋን አንስታ ወጣች ፡፡ ፡ ☞ቁርስ የተበላበትን ሰሃን ለማጠብ አልጋ ለማንጠፍና ቤት ለመጥረግ ሲንደፋደፍ የመሳ ሰአት ደርሶ ሚስት ከተፍ አለች ምሳ የለም!ብስጭት ብላ ‹‹ እዚህ ተጎልተህ ቴሌቪዥን ላይ ስጣፈጥ በየጎረቤቱ እየዞክ ወሬ ስታወራ ምሳ ሳተሰራ ሰአቱ ሄደ ምናይነት ድድብናነው ›› አበደች ፡ ☞ባል ተሸማቀቀ ፡ ☞ራት ሰአት ላይ ሚስት ስትመለስ አንድ ሁለት ብላ ሞቅ ብለዋት ነበር የመጣችው .... ፡ ☞ባል ድክም ብሎት ወገቡ ተንቀጥቅጦ መተኛት አምሮት ‹‹ እስቲ ቆንጆ ቡና አፍላ›› አለችው ... ፡ ☞እንደምንም አፈላ ›› ቡና ተጠጥቶ እንደተኙ ምንድነው ሽንኩርት ሽንኩርት የምትሸተው ተነስና ታጠብ ›› አዘዘች ሚስት.... ፡ ☞ባል ማልቀስ እየፈለገ ተነስቶ ታጠበ....ልክ ጋደም ከማለቱ ሚስት ትነካካው ጀመረ! ምንም ነገር አላማረውም ድካሙ ...እንቅልፍ ብቻ ነበር የፈለገው ..በየት አስተኝታው! ፡ ☞ጭራሽ ሲነጫነጭ ‹‹ ምነው ሌላ ትዳር አማረህ ዙር እባክህ እግርህን ክፈት....›› ሂሳቡን!! ፡ ☞ሌሊት 3 ጊዜ ....ጠዋት እንደገና ተነስቶ ቁርስ ስራ.....እየተማረረ .... ፡ ☞ማክሰኞ ጠዋትሰውየው እግዜር ጋር ሲሄድ ሌሎች ብዙ ወንዶች ቀድመውት ደርሰው ነበር ፡ ☞....እግዜር ጠየቀ ‹‹ደግሞ ዛሬ ምን ሆናችሁ‹‹ አይባለፈው የተየቅነው ነገር በስህተት ነው ወደ ቦታችን እንመለስ ሚስቶቻችንም ባል መሆናቸው ይቅርና ወደ ሚስትነታቸውይመለሱ›› ፡ ☞እግዜር ‹‹ጥሩ ሌሊት ሚስቶቻችሁ ጋር ግንኙነት ፈፅማችኋል››ሲል ጠየቀ ... ፡ ☞ወንዶች- ‹‹አዎ በጣም ያስመርራል ለካ......›› ሲሉ መለሱ፡፡ ፡ ☞እግዜር ‹‹ እንግዲያውስ ሁላችሁም በፈፀማችሁት ግንኙነት ስለ ፀነሳችሁ ወደ ወንድነታችሁ ለመመለስ ዘጠኝ ወር ጠብቁ›› ጨርሻለሁ!! በማለት አሰናበታቸው፡፡ ፡ #ረጅም እድሜና ጤና ለእናቶቻችን ይሁን!
Mostrar todo...

Show comments
ፍርሃት ምንድነው? ተብሎ የተጠየቀ የኢንዱ ፈላስፋ ይሄንን መልሷል :- " ፍርሃት ማለት ጭንቀት ከተባለው አዝመራ ላይ የሚበቅል እና ውድቀት ይመጣ ይሆን? እያልን ብቻ ስናሰብ የሚያድግ የሰው ልጅ ህመም ነው ። " @bela_arts
Mostrar todo...
እስከመጨረሻው ይነበብ🙏🙏🙏 ወንድሞቼ እና እህቶቼ የ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ይህን መልእክት ለሁሉም አድርሱ ኦርቶዶክስ ለማጥፋት የሊላ ሀይማኖትና ፓለቲከኞች ተነስተውብናል ለዚህም ምስክር ሰሞኑን መስቀል አደባባይን ኢድ አደባባይ በማለት ከ ሙስሊም ወንድሞቻችን ለማጣላት እየተረባረቡ ነው በሌላ በኩል ደሞ ሊቀ ጳጳሳችንን ያስተላለፉትን መልእክት በሊላ በመተርጎም አባታችንን ክብራቸውንን በማይመጥን ሁኔታ ሲሰድቡአቸው አስተውለናል አባታችን ያስተላለፉት መልክት ሰው ለምን ይሞታል ሴቶች ለምን ይደፈራሉ ሰው ለምን ይፈናቀላል ቤተክርስትያን ለምን ይቃጠላል ቄሶች ለምን ይሞታሉ ነው ያሉት ይህንንም እንዳልናገር ታፍኛለሁ መናገር አልቻልኩም ችግሬን እወቁልኝ ነው ያሉት ይሄንን እውነት ስለተናገሩ የሊላ እምነት ተከታዮችና ፓለቲከኞች በሊላ መንገድ በመተርጎም አባታችንን ሲሰድቡና ሲያንቋሽሹ ቆይተዋል ይህ ሁሉ ሀይማኖታችንን ለማፍረስ የሚደረግ ነው ግን ይለፋሉ እትፈርስም ይህን ለመቃወም የአባታችንን ፎቶ ለ3ቀን ፕሮፋይል በማድረግና ከማንኛውም ሀይማኖታችንን ከሚቃወም ግሩፕ ፔጅ በመውጣት ብሎክ በማድረግ አንድነታችንን ማሳየት አለብን
Mostrar todo...
ፍርሃት ምንድነው? ተብሎ የተጠየቀ የኢንዱ ፈላስፋ ይሄንን መልሷል :- " ፍርሃት ማለት ጭንቀት ከተባለው አዝመራ ላይ የሚበቅል እና ውድቀት ይመጣ ይሆን? እያልን ብቻ ስናሰብ የሚያድግ የሰው ልጅ ህመም ነው ። " @bela_arts
Mostrar todo...
"መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው። ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፣ ለዓላማ መቆም፣ ህሊናን አለመዘንጋት፣ ፍርድን አለማጓደል፣ ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርአያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው???" Share 👇🌹👆 @bela_arts
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sĂłlo permite el anĂĄlisis de 5 canales. Para obtener mĂĄs, elige otro plan.