559
Suscriptores
-224 horas
+17 días
+1830 días
Archivo de publicaciones
559
Repost from Jucs Grade 9
በ 2015 የ ት/ት ዘመን የክልል አቀፍ 8 ኛ ክፍል ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ዉጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪወች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ 2016 የ 9 ኛ ክፍል ምዝገባ የሚካሄደው ከ 23/12/2015 እስከ 25/12/2015 ስለሆነ አስፈላጊውን የ ት/ት ማስረጃ በመያዝ እና የት/ት ክፍያን በማጠናቀቅ በተባለው ቀን ምዝገባችሁን እንድታጠናቁ እናሳስባለን።
ት/ት ቤቱ
ማሳሰቢያ
- በተባለው ቀን ምዝገባችሁን ለማታከናውኑ ተማሪወች ምዝገባ የሚካሄደው በቅጣት መሆኑን እናሳስባለን።
559
Repost from Jucs Grade 10
ለ10 እና 11 ክፍል በአዲስ ገቢ የተመዘገባችሁ ተማሪወች በሙሉ የመግቢያ ፈተና የምንሰጠው ረቡዕ በ24/12/2015 ስለሆነ በጠዋቱ 3:00 በጅ/ዩ/ኮ/ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጊቢ ዉስጥ በመገኘት እንድትፈተኑ እናሳውቃለን
