es
Feedback
WU Freshman program

WU Freshman program

Ir al canal en Telegram

Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

Mostrar más
3 820
Suscriptores
-424 horas
-477 días
-11030 días
Archivo de publicaciones
አድስ መረጃ። 1ኛ) ክላስ ሰኔ 6 ይጠናቀቃል። 2ኛ) እስከ ሰኔ 30/2015 ሁሉም ፈተና ይጠናቀቃል። 3ኛ) 30% የነበረው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚያዘው ምዘና ከ50% እንድሆን ተወስኗል። ስለዚህ የምትወስዱት ትምህርት ሚኒስተር የሚያዘጋጀው ፈተና ከ50% ብቻ ነው። 4ኛ) ከሁለቱም ተደምረው 50% እና በላይ ያመጣ ያልፋል። በዚህ መረጃ መሰረት ተዘጋጁ።

photo content

On line Student Probation Request Step
+6
On line Student Probation Request Step

ማስታወቂያ የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፎርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፎርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ከዛሬ አርብ 14/07/2015ዓ.ም እስከ ነገ አርብ 15/07/2015ዓ.ም 10፡45 ድረስ ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ የሞላችሁትን ፎርም ለተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል እንድትስጡ እያሳሰብን ከዚህ ቀን ውጪ የማናስናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች ማክሰኞ 04/07/2015ዓ.ም ከ 5፡30-8፤30 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ WOUR/4278/14 WOUR/0701/14

10/07/2015ዓ.ም ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች የተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ግዕዝ ስለሆነ ግዕዝ ትምህርት ክፍል በመሄድ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ WOUR/3984/14 WOUR/3983/14 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

ማስታወቂያ የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፈርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፈርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ዛሬ ሰኞ 10/07/2015ዓ.ም ከ 5፡00 እስከ 10፡45 ድረስ ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ ፎርም እንድትሞሉ እያሳሰብን ከዚህ ቀን ውጪ የማናስናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

እስካሁን ኦን ላየን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ዛሬ የማጠናቀቄያው ስዓት በመሆኑ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

ከ አርብ 30/06/2015ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውንም የትምህርት ክፍል ምደባ ጥያቄ የማንቀበል በመሆኑ ሁላችሁም ተማሪዎች በየተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናሳስባለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች መረጃችሁ እየተጣራ በመሆኑ በትእግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡፡ WOUR/2534/14 WOUR/1625/14 WOUR/0794/14 WOUR/0597/14

ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች ሰኞ 04/07/2015ዓ.ም በ 2፡30 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡ WOUR/3984/14 WOUR/3983/14

photo content

photo content

photo content

ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች እና ውጤታችሁ 1.74 እና በላይ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ ስለሆነ ዛሬ ረብዕ 29/06/2015ዓ.ም ከ 4፡30 እስከ 7፡30 ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ ፎርም እንድትሞሉ እናሳስባለን፡፡ WOUR/4278/14 WOUR/4295/14 WOUR/3111/14 WOUR/4042/14 WOUR/4328/14 WOUR/0212/14

photo content

በሁሉም ኮሌጆች የተማሪዎች ምደባ ተደርጎ ትምህርት የተጀመረ ቢሆንም አንዳንድ ተማሪዎች ክፍል ገብታችሁ ትምህርታችሁን እየተከታተላችሁ እንዳልሆን መገንዘብ ችለናል፤ በመሆኑም ከዛሬ ጀምሮ በመማሪያ ክፍላችሁ ተገኝታችሁ ትምህርት እንድትጀምሩ እያሳሰብን፤ ተጨማሪ እገዛ የሚያስፈልጋችሁ ከሆን በየትምህርት ክፍሉ እየሄዳችሁ መምህራኖቻችሁን ማናገር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት

Students whose ID number is mentioned above have been given the opportunity to be re-admitted, so we urge you to come to the Freshman Program Office on Tuesday 28/06/2015 from 3:00 to 5:00 only and fill out the form.

photo content
+1

ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ ስለሆነ ዛሬ ማክሰኞ 28/06/2015ዓ.ም ከ 3፡00 እስከ 5፡00 ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ ፎርም እንድትሞሉ እናሳስባለን፡፡