🗞 የ አቡጁነይድ መልዕክቶች Abujunaid posts
Ir al canal en Telegram
ይህ በአቡ ጁነይድ ሳላህ አህመድ የቀረቡ የድምፅና የፅሁፍ መልዕክቶች የሚሰበሰቡበት ቻነል ነው። አላህ ጠቃሚ እውቀትን ከመልካም ስራ ጋር ያግራልን! You can contact me here @salehom100
Mostrar más2 212
Suscriptores
-124 horas
-67 días
-3230 días
Archivo de publicaciones
ቅድሚያ ለተውሒድ Arabic/Amharic
🎙 ዶ/ሸይኽ አብደላህ አልጀርቡዕ ሀፊዘሁላህ
💾 የ1424 የፓልቶክ ሙሐደራ ከአማርኛ ትርጉም ጋር በአቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
🔗 Share Link
https://t.me/abujunaidposts/125
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
من السياسة ترك السياسة!
كلمة موجزة أطلقها المحدث العلامة الألباني رحمه الله تعالى وصارت تلك الكلمة حكمة يتداولها السلفيون في كل مكان ويتميزون إذا عملوا بمقتضاها - بإذن الله - عن كثير ممن خاض -بالهوى- وبغير علم في مستنقع السياسة.
فما بال بعض إخواننا وأخواتنا -وفقهم الله وزادهم حرصا على نفع إخوانهم- يكتبون ويعلقون في ما لا يحسنونه من أمور السياسة والحروب، بل الأدهى من ذلك تبني بعضهم الدعوات الجاهلية المبنية على الكراهية القومية والعرقية... فعَنْ جُنْدَبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ الْبَجَلِيِّ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " مَنْ قُتِلَ تَحْتَ رَايَةٍ عِمِّيَّةٍ يَدْعُو عَصَبِيَّةً، أَوْ يَنْصُرُ عَصَبِيَّةً فَقِتْلَةٌ جَاهِلِيَّةٌ " رواه مسلم
فنسأل الله العافية والسلامة!!
كما نسأله تعالى أن يعيد لبلادنا أمنها وأمانها وأن يحفظنا جميعا ويقينا شر الحروب وأن يحيينا على الإسلام والسنة ويميتنا عليها... آمين
@abujunaidposts
📃 ስለ ኢስላም አጭር ማብራሪያ
🎤 የድምፅ ንበብ፦ መህዲ ሙሰማ
✍ ዝግጅት፦ አል ጃሚዓ አል ኢስላሚያ
✍ ትርጉም፦ አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ (1427 ዓ.ሒ)
🔗 የፅሁፉ ሊንክ
https://d1.islamhouse.com/data/am/ih_articles/single/am_Brief_Presentation_of_Islam.pdf
🔗 Audio Share Link
https://t.me/abujunaidposts/121
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
የባጢል ሰዎች አጃቢ የፔጅና ግሩፖቻቸው አሟሟቂ እንዳንሆን!
√ እራስን ማጥራት ግዴታ ነው!
በሳንባ በሽተኞች መካከል፤ በተበከለ አየር ውስጥ ካለመከላከያ የሚኖር ሰው ስለጤንነቴ እጨነቃለው ቢለን አትቀልድ እንለዋለን።
ለፀረ ኢስላም አቡጃህሎች ጆሮውን ያዋሰ ሁሉ ሊነቃ ይገባዋል። ግሩፓቻቸውን ያሞቁ ፔጆቻቸውን በላይክ ያደመቁ ሁሉ ሊያስቡበት ይገባል። ለአላህና ለመልእክተኛው ያላቸውን ክብር፤ ለኢስላም ያላቸውን ቁርጠኛ እምነት ካስተዋሉ ከከሀዲያን ጋር ለመቀመጥ ትእግስቱ አይኖራቸውም። አራስን ማፅዳትም ተቀዳሚ ተግባራቸው ይሆናል።
( وَقَدْ نَزَّلَ عَلَيْكُمْ فِي الْكِتَابِ أَنْ إِذَا سَمِعْتُمْ آَيَاتِ اللَّهِ يُكْفَرُ بِهَا وَيُسْتَهْزَأُ بِهَا فَلَا تَقْعُدُوا مَعَهُمْ حَتَّى يَخُوضُوا فِي حَدِيثٍ غَيْرِهِ إِنَّكُمْ إِذًا مِثْلُهُمْ ) النساء/140 .
«በእናንተም ላይ በመጽሐፉ ውስጥ፤ የአላህን አንቀጾች በርሷ ሲካድባትና በርሷም ሲላገጥባት በሰማችሁ ጊዜ፣ በሌላ ወሬ ውስጥ እስከሚገቡ ድረስ ከነርሱ ጋር አትቀመጡ ማለትን በእርግጥ አወረደ፤ እናንተ ያን ጊዜ ቢጤያቸው ናችሁና፤ አላህ መናፍቃንን እና ከሐዲዎችን በሙሉ በገሀነም ውስጥ ሰብሳቢ ነውና»
ኒሳእ 140
ኢስላምን ከምንጩ መማር፤ ልብን ንፁህ በማድረግ፤ እራስን በእውቀት በማበልፀግና በአላህ በመታገዝ ማንኛውንም አይነት መደናገርና የቀልብ በሽታ መከላከል ይቻላል።
የአላህን ውዴታና ፍቅር ከፈለግን ኢስላማዊ እውቀትን ከትክክለኛ ምንጮች እናጣጥም።
ባወቅን ቁጥር ብርሀን እንደሆነና ጨለማን እንደሚገላልጥ እንረዳለን።
አዎ! ኢስላምን ከምንጩ እንረዳው፤ ያን ግዜ ለሚነሱ ሹቡሀቶች ሁሉ የኢስላም ሊቃውንት ምን ያክል የማያዳግሙ ምላሾችን እንደሰጡ በዝርዝር ማወቅ እንችላለን። እነዚህ ግሳንግስ ማወናበጃዎች ሁሉ በቁርአናዊ አስተምህሮ እንደሸረሪት ድር ሲበጣጠሱ እናስተውላለን።
ኢስላምን ስንኖረው ጉዞአችን መሰናክሎች የተደረደሩበት ነው። ስሜታችንን ተከትለን ለዱንያ እጅ ሰጥተን ከመስመር እንድንወጣ፤ አለያም ውዥንብሮችን በመስማት መደናገር ውስጥ እንድንገባ ሌት ተቀን የሚለፉ የሸይጣን ወታደሮች ብዙ ናቸው። ከኛ የሚጠበቀው፤ ጥሩ የጉዞ ጓደኞችን መቅረብና ጉዞአችንን የሚያሰናክሉ ሽፍቶችን መራቅ ነው።
አላማ ያለው ሰው ለስኬት የሚያበቁትን እርምጃዎች መሳት የለበትም፤ መርከብ በየብስ አይጓዝምና!!
Abujunaid
https://t.me/abujunaidposts/15
📃ተውሒድ በሱረቱል ከሕፍ
🎙አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
🔗 Share Link
https://t.me/abujunaidposts/118
የሀሰን ታጁ መውሊድ መፅሀፍ ሲፈተሽ
🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
⌚️ የ 10 ደቂቃ መልዕክት
🔗 Share Link
https://t.me/abujunaidposts/117
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
#ኑስረቱል_ሀቢብ
(ሙሐመድ ሆይ!)
ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም!
(وَمَاۤ أَرۡسَلۡنَـٰكَ إِلَّا رَحۡمَةࣰ لِّلۡعَـٰلَمِینَ)
[Surah Al-Anbiya' 107]
@abujunaidposts
#ኑስረቱል_ሀቢብ
አንተ ነቢዩ ሆይ!
እኛ፤ መስካሪ፣ አብሳሪና አስፈራሪም አድርገን ላክንህ፡፡ ወደ አላህም በፈቃዱ ጠሪ፣ አብሪ ብርሃንም (አድርገን ላክንህ)
(یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّبِیُّ إِنَّاۤ أَرۡسَلۡنَـٰكَ شَـٰهِدࣰا وَمُبَشِّرࣰا وَنَذِیرࣰا * وَدَاعِیًا إِلَى ٱللَّهِ بِإِذۡنِهِۦ وَسِرَاجࣰا مُّنِیرࣰا)
[Surah Al-Ahzab 45-46]
@abujunaidposts
#ኑስረቱል_ሀቢብ
ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡ (እነሱም) እነዚያ ከአላህ ጋር ሌላ አምላክን ያደረጉ ናቸው፡፡ በእርግጥም (ፍጻሜያቸውን) ወደፊት ያውቃሉ!
አንተም በሚሉት ነገር ልብህ የሚጠብ መኾኑን በእርግጥ እናውቃለን፡፡ ጌታህንም ከማመስገን ጋር አጥራው ከሰጋጆቹም ኹን፡፡ እውነቱም (ሞት) እስኪመጣህ ድረስ ጌታህን አምልክ፡፡
إِنَّا كَفَیۡنَـٰكَ ٱلۡمُسۡتَهۡزِءِینَ * ٱلَّذِینَ یَجۡعَلُونَ مَعَ ٱللَّهِ إِلَـٰهًا ءَاخَرَۚ فَسَوۡفَ یَعۡلَمُونَ * وَلَقَدۡ نَعۡلَمُ أَنَّكَ یَضِیقُ صَدۡرُكَ بِمَا یَقُولُونَ * فَسَبِّحۡ بِحَمۡدِ رَبِّكَ وَكُن مِّنَ ٱلسَّـٰجِدِینَ * وَٱعۡبُدۡ رَبَّكَ حَتَّىٰ یَأۡتِیَكَ ٱلۡیَقِینُ
[Surah Al-Hijr 95 - 99]
@abujunaidposts
#ኑስረቱል_ሀቢብ
وَلَقَدِ ٱسۡتُهۡزِئَ بِرُسُلٖ مِّن قَبۡلِكَ فَحَاقَ بِٱلَّذِينَ سَخِرُواْ مِنۡهُم مَّا كَانُواْ بِهِۦ يَسۡتَهۡزِءُونَ
ካንተ በፊትም በመልክተኞች በእርግጥ ተላግጧል፡፡ በእነዚያም ከእነሱ ባላገጡት ላይ በእርሱ ያላግጡ የነበሩት ነገር (ቅጣት) ወረደባቸው፡፡
Surah Al-An'am, Ayah 10
@abujunaidposts
የመውሊድን ቢድዓ መዘዞች
🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
#ኑስረቱል_ሀቢብ
وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِیمࣲ
አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ፡፡
[Surah Al-Qalam 4]
@abujunaidposts
👌 መውሊድን የተመለከቱ ብዥታዎችና መልሶቻቸው
(32 kbps = 17.34 mb)
🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
👌 መውሊድን የተመለከቱ ብዥታዎችና መልሶቻቸው
🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
⌚️ የ 72 ደቂቃ ሙሀደራ
(64 kbps = 34.65 mb)
🔗 Share Link
https://t.me/abujunaidposts/105
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
🍂 ደስተኛ ኢስላማዊ ቤተሰብ
🎙 አቡጁነይድ ሳላህ አሕመድ
⌚️ የ 51 ደቂቃ ሙሀደራ
🔗 Share Link
https://t.me/abujunaidposts/103
----------------
📮የአቡጁነይድ መልዕክቶች
@abujunaidposts
አልሀበሺ እውነታውን ሲያምን!!
#መውሊድ
መውሊድን የማክበር ሀሳብ ከክርስቲያኖች የገና በአል ተኮርጆ የመጣ መሆኑን ሀሰን ታጁ እና መሰሎቹ ቢሞግቱም አብደላህ አልሀበሺ በተቃራኒው እውነታውን አምኗል፤
☞ የ ‘ኢዝሀሩል አቂደቲሱኒያህ’ የድምፅ ማብራሪያ ካሴት ቁ.9 የመጀመሪያው ክፍል ላይ የመውሊድን አጀማመር አስመልክቶ፤ መውሊድን ለመጀመሪያ ጊዜ ያከበረው የኢርቢሉ ንጉስ ሙዘፈር እንደሆነ እና አጀማመሩም ክርስቲያኖች የመሲህን ልደት ሲያክሩ አይቶ ሙሀመድ ﷺ በዚህ አለም ብቅ በማለታቸው አላህን ሊያመሰግን እንደሆነ ያብራራል።
★እኛም እውነታዉን በማመኑ እያመሰገነው ተከታዮቹን ነጥቦች እንጠቁማለን፤
1) መውሊድን በዓል አድርጎ ማክበር መልእክተኛው ﷺ ወደዚህ አለም በመምጣታቸው ለአላህ ምስጋና የማቅረቢያና ውዴታንም የመግለጫ መንገድ ከሆነ ከሰሀቦችና ታቢዒዮች ዘመን ጀምሮ የኖሩ ምርጥ የኢስላም ልጆች ሳያውቁት በ630 ዓ.ሒ የሞተው ንጉስ ተገለጠለትን?
2) በላጭ ትውልዶች የተባሉት ቀደምቶቹ ሰለፎች ይህንን መውሊድ ያላከበሩት፤ ክርስቲያኖችና አህባሾች የደረሱበትን መውሊድ አላህን የማመስገኛ መንገድ የመሆኑን እውነታ ማወቅ ተስኗቸው ነውን? ይህንን ካላችሁ ጥመታችሁ ግልፅ ወጣ አለያ ወደነሱ መንገድ ተመለሱ!!
3) ይህ የተምታታ ግንዛቤ መነሻ ያደረገውን ሀሳብ ስንመለለት፤ ክርስቲያኖች የኢሳን ልደት በማክበራቸው አላህን በማመስገን ከምርጦቹ የሰለፎች ትውልዶች መቅደማቸውን ያመላክታል።
ይህ ደግሞ ባጢል ነው!!
4) አልሐበሺ እና ተከታዮቹ ክርስቲያኖችን በመከተል ልደት ሲያከብሩ መልእክተኛው ﷺ በብዙ ሀዲሶች፤ በኢስላማዊ እንድንኮራ ማዘዛቸውና አይሁዶችና ክርስቲያኖችን አርአያ እንዳናደርግ አበክረው መምከራቸውን ለምን ዘነጉ? ሙስሊም ከካፈር ጋር መመሳሰል እንደሌለበት አያውቁምን??
መልዕክተኛው ﷺ እንዲህ ብለዋል፤
عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيّ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللّهِ صلى الله عليه وسلم "لَتَتّبِعُنّ سَنَنَ الّذِينَ مِنْ قَبْلِكُمْ. شِبْراً بِشِبْرٍ، وَذِرَاعاً بِذِرَاعٍ. حَتّىَ لَوْ دَخَلُوا فِي جُحْرِ ضَبَ لاَتّبَعْتُمُوهُمْ" قُلْنَا: يَا رَسُولَ اللّهِ آلْيَهُودُ وَالنّصَارَىَ؟ قَالَ "فَمَنْ؟".
[رواه البخارى ومسلم ].
አቢ ሰዒድ አልኹድሪይ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ አሉ፤ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ፤ «ከናንተ በስተፊት የነበሩትን (ህዝቦች) ፈለግ ስንዝር በስንዝር እርምጃ በእርምጃ ትከተላላችሁ። የተሳቢ እንስሳ ጉድጓድ እንኳ ቢገቡ ትከተሏቸዋላችሁ!»
የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ሆይ ይሁዶችንና ነሳራዎችን ነው ? «ሌላ ማንን ነው!» (እነሱን ነው እንጂ) አሉ።
ይህንን ነብያዊ ትንቢት ባንሰማ ኖሮ በሙዘፈር ድርጊት ተገርመን አናበቃም ነበር።
5) አላህ ዲናችንን የተሟላ አድርጎት ሳለ፤ ክርስቲያኖች ሰሩት ብለን በዲናችን የሌለን ነገር እንፈፅማለን??
(ٱلْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِى وَرَضِيتُ لَكُمُ ٱلْإِسْلَـٰمَ دِينًۭا ۚ فَمَنِ ٱضْطُرَّ فِى مَخْمَصَةٍ غَيْرَ مُتَجَانِفٍۢ لِّإِثْمٍۢ ۙ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ) المائدة 3
«ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለእናተ ሞላሁላችሁ። ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ። ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ»
አልማኢዳህ 3
በእውነትም የዛኔ ዲን ያልነበረ አሁን ዲን ሊሆን አይችልም!!
አኹኩም አቡጁነይድ
ረቢኡልአወል 9 /1436 ዓ.ሒ
https://t.me/abujunaidposts
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
