Authority for Civil Society Organization (ACSO)
Mostrar más
1 529
Suscriptores
Sin datos24 horas
+107 días
+3630 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Photo unavailableShow in Telegram
“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና”
ኢትዮጵያውያን ሁሉ ለሁሉም ምቹ የሆነ ከተማ ለመፍጠር በሚደረግ ጥረት ላይ ሁሉም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተሳትፎ በማድረግ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ጥሪ እናስተላልፍለን።
To: All Local and Foreign CSOs,
The FDRE Authority for Civil Society organizationa cordially invites your staffs, as individual, and your Organization, as an Institution, to actively contribute to this call of Ethiopia's Prime Minister which aims to create a more clean and healthy Ethiopia!
We would like to extend ahead our appreciation for your contribution!
#ACSO Management Team
Mostrar todo...
Ethiopian News Agency
የብሪክስ ጥምረት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና ለማጠናከር ዕድል የሚፈጥር ነው አዲስ አበባ ፤ ሚያዚያ 17/2016(ኢዜአ)፡- የብሪክስ ጥምረት በአባል ሀገራቱ የሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና በልምድ ልውውጥና በፋይናንስ ለማጠናከር ዕድል እንደሚፈጥር የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ገለጸ።...
Photo unavailableShow in Telegram
አቶ መስፍን ሙሉነህ የተቋሙ ተጨማሪ ም/ዋና ዳይሬክተር በመሆን ተሹመዋል፡፡
አቶ መስፍን ለረጅም ዓመታት በተለያየ የመንግስት መዋቅር ላይ በሃላፊነት ያገለገሉ ሲሆን ዛሬ የተቋሙ የማኔጅመንት አባላት አቀባበል አድርጓላቸዋል፡፡
የተቋሙ አደረጃጀት በአንድ ዋና ዳይሬክተር እና በሁለት ም/ዋና ዳይሬክተሮች እንደሚመራ ያስቀምጣል፡፡