አንሷር የቲሞች እና አቅመ ደካሞችን መርጃ ማህበር
👉 ይህ ቻናል የቲሞችንና አቅመ ደካሞችን በኢኮኖሚ በማህበራዊ እንዲሁም በዲን ለመርዳት ፨ ታስቦ የተከፈተ ሲሆን በተጨማሪ በማህበሩ የተከናወኑ ስራዎችን በዝርዝር የምናቀርብበት ቻናል ነው።👌የየቲም ጉዳይ የኔም ጉዳይ ነው። For any sujestion
Mostrar más194
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የመልካም ስራ ጥሪ
ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ሀገራዊ ፈተና የምትጨርሱ ተማሪዎች ለአቅመደካማና የቲም ቤተሰብ ተማሪዎች ዩኒፎርም የሚያሰፋላቸው ሰለሚቸገሩ ስለዚህ ውድ ተማሪዎች ለአላህ ስትሉ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ተማሪዎች ፈተና የጨረሳችሁ ዩኒፎርሙን በአንሷር በኩል ገቢ አድርጉልን !!
ባላችሁበት አካባቢ ሀሚገኙ ለሚገባቸው ተማሪዎች በማስተባበር የበኩላችሁን ተወጡ በተጨማሪም በነዚህ ስልኮች ይደወሉ
0922730575
0920352969
السلام عليكم ورحمة الله وبركاتة
ጁሙዓ ቀን ላይ ዱዓእ ተቀባይነት እንዳለው ነቢያችን ዐለይሂስሰላቱ ወስሰላም ተናግረዋል፤ በዕለቱ ዱዓእ ሙስተጃብ ይሆናል ተብሎ ይበልጥ የሚከጀለው ከዓስር አንስቶ ጸሐይ እስክትጠልቅ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ነው
ከቻልን ከዐሱር እስከ መግሪብ ሰላት ድረስ ኢዕቲካፍ ነይተን መስጂድ በመግባት ካልቻልን ቤታችን ውስጥ ሰአቱን በቂርአት፣በሰለዋት፣በዚክር እያሳለፍን ወደመጨረሻው ሰአት ደግሞ ሀገራችን አላህ ሰላም እንዲያደርግልን፣ለራሳችን እና ሀጃ ላለባቸው ሙስሊም ወንድም እህቶቻችን የዲን የዱኒያ ሓጃችንን እንዲያሳካልን አላህን ከልባችን ብንማፀን በአላህ ፍቃድ ተጠቃሚዎቸ እንሆናለን።
በተጨማሪም ይህንን መልእክት ሼር ብናደርገው ደግሞ በኛ ሰበብ ምናልባትም የብዙ ሰው ሀጃ ሊስተካከል ይችላል!
وبالله التوفيق!
አንሷር የ የቲሞችናአቅመደካሞች መርጃ ማህበር !!
ዕለተ ሰኞ
በወንድም አብድልሰመድ በኩል 3ኛ ዙር ለየቲም ና አቅመደካማ ቤተሰብ ህፃናት በየክፍል ደረጃቸው እስክብሪት ፣ደብተር፣50 ብር ጨምሮ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል ።
ወደ ላይ ቀበሌ አስበን ነበር ነገር ግን ወንድም አብድሰመድ ርቆለመሄድ ስላልተመቸው አጋጣሚውን ከምናጣ ብለን ነው ።
የዘገየበት ምክንያት በማህበራችን የአቅም ውስንነት መሆኑን እንድትገነዘቡልን በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
በአጠቃላይ አላህ ካለ በቀጣይ በቅርቡ ወደላይ ቀበሌ የምንሰራ ይሆናል ።
ሁሌም እንደምንለው ሁሉንም ባለመድረሳችን የተቀየማችሁን ለአላህ ብላችሁ አውፍ እንድትሉን እንጠይቃለን !!
አንድ ወንድማችን የአንድ ደርዘን ደብተር ሂሳብ
#650 ብር ገቢ አድርጓል።
አላህ ይስጥልን።
አንድ ወንድማችን ትላንትና የተለበደ #50 ሉክ ደርዘን ደብተር ያለንበት ድረስ አምጥቷል።
አላህ ይስጥልን ብለናል።
#3ተኛ ዙር የድጋፍ ፕሮግራም
የፊታችን #ሀሙስ ለማድረግ አስበናል።
ያልነየታቹ ነይቱ ይህ የመጨረሻ ዙራችን ነው።
አይለፋቹ
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.