ደ/ዕ/ል/ለማርያም መሠረተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት
Mostrar más
206
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+430 días
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 Media files | 36 | 0 | Loading... |
02 Media files | 64 | 0 | Loading... |
03 <<በጌጠኛ ቤትህ ልማት ይሁን>> መዝ 122፥7
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ
" በምግባር የምናድግበትን ቤት ጨርሱልን " በሚል መሪ ቃል በደብረ ዕንቊ ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት የተዘጋጀ ዐቢይ ጉባኤ
▫️ቀን : ሰኔ 16/2016ዓ.ም
▫️ቦታ ፡ 4 ኪሎ በዓለ ወልድ አዳራሽ
▫️ሰዓት ፡ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ
🔸የመግቢያ ትኬት ዋጋ ፡ 200 ብር ብቻ
" ገቢው ሙሉ በሙሉ ሰንበት ትምህርት ቤቱ ላስጀመረው እና ለተተኪው ትውልድ ሕፃናት መማርያ ለሚሆነው የሁለገብ አዳራሽ ግንባታ ማስፈፀምያ የሚውል። "
ትኬቱን ሲገዙ
🔸ለሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ ማስፈፀሚያ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ
🔸በዕለቱ ከሚወጣው ልዩ ዕጣ ባለዕድል ይሆናሉ
1ኛ ዕጣ ፡ በገና
2ኛ ዕጣ ፡ መጽሐፍ ቅዱስ
3ኛ ዕጣ ፡ የልደታ ለማርያም ሥዕለ አድኅኖ
🔸 በጉባኤው በመገኘት ከተጋበዙት ዕንቊ መምህራን እና ዘማርያን ጋር እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ
መልዕክቱ የሚደርሳችሁ የተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ትኬቶችን በመግዛት አገልግሎቱን እንድትደግፉ እና በጉባኤው ላይ እንድትገኙ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ለበለጠ መረጃ
+251947412420
+251985134449
+251941936363
አገልግሎቱን ለመደገፍ
CBE 1000625977596
AHADU 0049969810101
(ሙሉጌታ ተገኝ ፣ አማኑኤል አሽኔ ፣ ሃይማኖት በለጠ) | 201 | 5 | Loading... |
04 ✨እንደምን አላችሁ ሁላችንም በመስማማት እናት ብለን የምንጠራትና አብልጠን የምንወዳት ውድ የመሠረተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አባላቶቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን....::
እንደሚታወቀው ሰ/ት/ት/ቤታችን ሰኔ 16/2016 ዓ.ም 4 ኪሎ ቅዱስ በዓለ ወልድ አዳራሽ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ ልዩ መንፈሳዊ ጉባዬ ለማዘጋጀት ሰፊ ጥረትን እያደረገች እንደሆነ ይታወቃል::
ነገር ግን የጉባኤው ቀን እስኪደርስ አብልጦ ጉባኤውን ለማስተዋወቅ እና ተደራሽነቱን ለማስፋት በሚያደርጋቸው የሶሻል ሚዲያ ቻሌንጆች በዚህ ቻናል ላይ ተለቀው በግል እንድታስተዋውቁ ደጋግመን ብናስታውስም በተወሰኑ አባላቶች ብቻ ነው እየተተገበረ ያለው::
ስለሆነም የእናንተ ላይክ እና ሼር ትልቅ ለውጥ ያመጣልና እናታችን የሰጠችንን ኃላፊነት በአግባቡ እንወጣ ለማለት እንወዳለን:
✨በተጨማሪም በዕለቱ ለሚኖረን ሰፊ ሥራዎች በአስተባባሪነት ማገልገል የምትፈልጉ ካላችሁ በ 0941936363 እና 0947412420 እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በመደወል እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን::
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን | 107 | 2 | Loading... |
05 ሳምንታዊ የፕሮፋይል ፒክቸር (profile picture) ቻሌንጅ
የመጀመርያ ሳምንት
#በምግባር_የምናድግበትን_ቤት_ጨርሱልን
#ሰኔ16_እንገናኝ
በሁሉም የማኅበራዊ ድኅረ ገፆቻችን ከላይ የተያያዘውን profile picture በማድረግ ጉባኤውን እንድናስተዋውቅ ይሁን | 110 | 0 | Loading... |
06 Media files | 117 | 2 | Loading... |
07 በሁሉም የማኅበራዊ ድኅረ ገፆቻችሁ ላይ ተከታዮቻችሁን እንኳን አደረሳችሁ በማለት ጉባኤውን እንድታስተዋውቁ ይሁን።
አሁን! | 127 | 0 | Loading... |
08 Media files | 148 | 1 | Loading... |
09 Media files | 167 | 0 | Loading... |
10 Media files | 173 | 0 | Loading... |
11 Media files | 118 | 0 | Loading... |
12 Media files | 124 | 1 | Loading... |
13 https://www.facebook.com/100067575972422/posts/774476691481523/?mibextid=rS40aB7S9Ucbxw6v | 131 | 0 | Loading... |
14 This image was created by @EnhanceX_Bot 🤖
V1 | 138 | 0 | Loading... |
15 Media files | 164 | 2 | Loading... |
16 This image was created by @EnhanceX_Bot 🤖
V1 | 153 | 0 | Loading... |
17 Media files | 182 | 0 | Loading... |
18 ሠላም እንደምን አላችሁ የሰ/ት/ቤታችንን አዲሱን አዳራሽ ለመጨረስ ያዘጋጀነውን ይህን መርኃግብር ለሁሉም ሰው እንዲደርስ ሁላችንም በማህበራዊ ድኅረ ገጾቻችን እናጋራ።
ሰ/ት/ቤታችን የእውቀት ቤታችን ናትና ሁላችንም ይሄን አስተዋጾ ለማድረግ እንትጋ። | 219 | 0 | Loading... |
19 Media files | 211 | 0 | Loading... |
20 Media files | 239 | 0 | Loading... |
<<በጌጠኛ ቤትህ ልማት ይሁን>> መዝ 122፥7
ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ
" በምግባር የምናድግበትን ቤት ጨርሱልን "
በሚል መሪ ቃል በደብረ ዕንቊ ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት የተዘጋጀ ዐቢይ ጉባኤ
▫️ቀን : ሰኔ 16/2016ዓ.ም
▫️ቦታ ፡ 4 ኪሎ በዓለ ወልድ አዳራሽ
▫️ሰዓት ፡ ከቀኑ 7፡00 ጀምሮ
🔸የመግቢያ ትኬት ዋጋ ፡ 200 ብር ብቻ
" ገቢው ሙሉ በሙሉ ሰንበት ትምህርት ቤቱ ላስጀመረው እና ለተተኪው ትውልድ ሕፃናት መማርያ ለሚሆነው የሁለገብ አዳራሽ ግንባታ ማስፈፀምያ የሚውል። "
ትኬቱን ሲገዙ
🔸ለሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ ማስፈፀሚያ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ
🔸በዕለቱ ከሚወጣው ልዩ ዕጣ ባለዕድል ይሆናሉ
1ኛ ዕጣ ፡ በገና
2ኛ ዕጣ ፡ መጽሐፍ ቅዱስ
3ኛ ዕጣ ፡ የልደታ ለማርያም ሥዕለ አድኅኖ
🔸 በጉባኤው በመገኘት ከተጋበዙት ዕንቊ መምህራን እና ዘማርያን ጋር እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ
መልዕክቱ የሚደርሳችሁ የተዋሕዶ ልጆች በሙሉ ትኬቶችን በመግዛት አገልግሎቱን እንድትደግፉ እና በጉባኤው ላይ እንድትገኙ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ለበለጠ መረጃ
+251947412420
+251985134449
+251941936363
አገልግሎቱን ለመደገፍ
CBE 1000625977596
AHADU 0049969810101
(ሙሉጌታ ተገኝ ፣ አማኑኤል አሽኔ ፣ ሃይማኖት በለጠ)👍 2❤ 1
20150
✨እንደምን አላችሁ ሁላችንም በመስማማት እናት ብለን የምንጠራትና አብልጠን የምንወዳት ውድ የመሠረተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት አባላቶቻችን ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን....::
እንደሚታወቀው ሰ/ት/ት/ቤታችን ሰኔ 16/2016 ዓ.ም 4 ኪሎ ቅዱስ በዓለ ወልድ አዳራሽ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ ልዩ መንፈሳዊ ጉባዬ ለማዘጋጀት ሰፊ ጥረትን እያደረገች እንደሆነ ይታወቃል::
ነገር ግን የጉባኤው ቀን እስኪደርስ አብልጦ ጉባኤውን ለማስተዋወቅ እና ተደራሽነቱን ለማስፋት በሚያደርጋቸው የሶሻል ሚዲያ ቻሌንጆች በዚህ ቻናል ላይ ተለቀው በግል እንድታስተዋውቁ ደጋግመን ብናስታውስም በተወሰኑ አባላቶች ብቻ ነው እየተተገበረ ያለው::
ስለሆነም የእናንተ ላይክ እና ሼር ትልቅ ለውጥ ያመጣልና እናታችን የሰጠችንን ኃላፊነት በአግባቡ እንወጣ ለማለት እንወዳለን:
✨በተጨማሪም በዕለቱ ለሚኖረን ሰፊ ሥራዎች በአስተባባሪነት ማገልገል የምትፈልጉ ካላችሁ በ 0941936363 እና 0947412420 እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም በመደወል እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን::
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን
👍 2
10720
ሳምንታዊ የፕሮፋይል ፒክቸር (profile picture) ቻሌንጅ
የመጀመርያ ሳምንት
#በምግባር_የምናድግበትን_ቤት_ጨርሱልን
#ሰኔ16_እንገናኝ
በሁሉም የማኅበራዊ ድኅረ ገፆቻችን ከላይ የተያያዘውን profile picture በማድረግ ጉባኤውን እንድናስተዋውቅ ይሁን
👏 3👍 1
11000
Photo unavailable
በሁሉም የማኅበራዊ ድኅረ ገፆቻችሁ ላይ ተከታዮቻችሁን እንኳን አደረሳችሁ በማለት ጉባኤውን እንድታስተዋውቁ ይሁን።
አሁን!
😍 5👍 2❤ 2
12700