cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

የእመቤታችን አንድምታ ወዳሴ ቅዳሴ

በዚሕ ቻናል የእመቤታችን ዉዳሴዋ ንባቡና ትርጓሜዉ በአንድምታ ይቀረባል። ከኛ የሚጠበቀዉ መማር ብቻ ነዉ። አምላክ ከኛ ጋ ይሑን የእመቤታችን አማላጅነት አይለየን። ሐሳብ አስተያየት 👇👇👇👇👇👇 @woladite11

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 343
Suscriptores
Sin datos24 horas
-57 días
-2230 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ለእንጀባራ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ለቅዳሴ ለማህሌት ልሰዓታት ለ ኪዳን የሚሆን የማይክራፎን ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ ምእመናን  በተናጠልም ሆነ በግሩፕ  መግዛት ይቻላል እና አናገሩኝ 👇👇👇👇 @woladite11
Mostrar todo...
እንተ_በህሊና እንተ በህሊና እግዚአብሔር ዘገብረ/፪/ መንፈሳዊት ይዕቲ ማርያም በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች/፪/ እመቤታችን መንፈሳዊት ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ የሲዖል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ በአንቺ የተደረገው ይሔ ታላቅ ምስጢር አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያርፍ
Mostrar todo...
2.50 MB
እንተ_በህሊና እንተ በህሊና እግዚአብሔር ዘገብረ/፪/ መንፈሳዊት ይዕቲ ማርያም በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች/፪/ እመቤታችን መንፈሳዊት ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ የሲዖል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ በአንቺ የተደረገው ይሔ ታላቅ ምስጢር አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያርፍ
Mostrar todo...
2.48 MB
አንቺ የወይን ሐረግ❤️ አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልማላሜሽ የበዛ ምግብ ሆኖ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ በአንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣው ፀሐይ ብርሃን ነው(2) ለጻድቃን ስሙም አዶናይ ፊደል ትመሥያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጂያለሽ ለመላእክት የማይቻል ነበልባሉን የቻልሽ የመሶብ ምሳሌ ድንግል የኮከብ መገኛ በሥጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለእኛ
Mostrar todo...
2.48 MB
Photo unavailableShow in Telegram
ተግሳፅ
የእመቤታችን አንድምታ ውዳሴ ቅዳሴ
እዌድሰኪ  ኦ  ድንግል
ንዒ ማርያም
እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠብቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ
Mostrar todo...
ተግሳፅ
የእመቤታችን አንድምታ ውዳሴ ቅዳሴ
እዌድሰኪ  ኦ  ድንግል
ንዒ ማርያም
እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠብቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ
Mostrar todo...
ቲክቶክ
ፌስቡክ
ተግሳፅ
የእመቤታችን አንድምታ ውዳሴ ቅዳሴ
እዌድሰኪ  ኦ  ድንግል
ንዒ ማርያም
1 ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል እንጂ አይከፈትም፥ ሰውም አይገባበትም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል' ብሎ የተናገረላት እግዚአብሔር ገብቶባት ያልተከፈተችው በር ድንግል ማርያም ናት፡፡ አለ ይህን የተናገረው ቅዱስ ____________________ነው።Anonymous voting
  • ቅዱስ ኢሳይያስ
  • ቅዱስ ሕዝቅኤል
  • ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
  • ቅዱስ ኤፍሬም
  • ቅዱስ ዮናስ
0 votes
ከመጀመሪያው አዳም ያለመገናኘት ሴት /ሔዋን እንተፈጠረች ክርስቶስም ያለግንኙነት ከእመቤታችን ተወለደ፡፡ የጌታችን ነፍስ ከድንግል ማርያም አይደለችም ለማለት ከደፈርህ የማርያም ነፍስም ከአዳምና ከሔዋን አይደለም : ማለት : ነዋ! ወይስ የሕፃናት ነፍስ ከእናትና ከአባታቸው አይደለችም ማለት ይቻልሃልን? ሰነፍ ሰው ሆይ ጌታችን ነፍሱን የነሳው ከድንግል ማርያም አይደለም ማለት እንደማይቻልህ ስማ፤ በእርግጥም የእመቤታችን ማርያም ነፍስ ከአዳምና ከሔዋን ነው፣ ሥጋዋም ከሥጋቸው ነው፡፡ እንደዚሁም ለክርስ ቶስም ከድንግል ማርያም ነው። ለሕፃን ነፍሱም ሥጋውም' ሕሊና ውም ከእናትና ከአባቱ ነውና፤ የወንድ ዘር በማሕፀን አንድ ከሆነ በኋላ ደም ይሆናልና፡፡ እርሱም በእግዚአብሔር ትእዛዝ ነፍስና ሥጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህም አዳም የዓለም ሁሉ አባት ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ የእርሱ ልጅ ነውና፡፡ እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የምፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠበቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ
Mostrar todo...
ቲክቶክ
ፌስቡክ
ተግሳፅ
የእመቤታችን አንድምታ ውዳሴ ቅዳሴ
እዌድሰኪ  ኦ  ድንግል
*ከመጀመሪያው አዳም ያለመገናኘት ሴት /ሔዋን እንተፈጠረች ክርስቶስም ያለግንኙነት ከእመቤታችን ተወለደ፡፡ የጌታችን ነፍስ ከድንግል ማርያም አይደለችም ለማለት ከደፈርህ የማርያም ነፍስም ከአዳምና ከሔዋን አይደለም : ማለት : ነዋ! ወይስ የሕፃናት ነፍስ ከእናትና ከአባታቸው አይደለችም ማለት ይቻልሃልን?* ሰነፍ ሰው ሆይ ጌታችን ነፍሱን የነሳው ከድንግል ማርያም አይደለም ማለት እንደማይቻልህ ስማ፤ በእርግጥም የእመቤታችን ማርያም ነፍስ ከአዳምና ከሔዋን ነው፣ ሥጋዋም ከሥጋቸው ነው፡፡ እንደዚሁም ለክርስ ቶስም ከድንግል ማርያም ነው። ለሕፃን ነፍሱም ሥጋውም' ሕሊና ውም ከእናትና ከአባቱ ነውና፤ የወንድ ዘር በማሕፀን አንድ ከሆነ በኋላ ደም ይሆናልና፡፡ እርሱም በእግዚአብሔር ትእዛዝ ነፍስና ሥጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህም አዳም የዓለም ሁሉ አባት ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ የእርሱ ልጅ ነውና፡፡
Mostrar todo...
ቲክቶክ
ፌስቡክ
ተግሳፅ
የእመቤታችን አንድምታ ውዳሴ ቅዳሴ
እዌድሰኪ  ኦ  ድንግል
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.