11 359
Suscriptores
+324 horas
+357 días
+13430 días
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር | 3 825 | 16 | Loading... |
02 https://www.facebook.com/share/aSn23fBAajCLPorS/?mibextid=xfxF2i | 1 | 0 | Loading... |
03 አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣ | 6 755 | 3 | Loading... |
04 የሀዘን መግለጫ
------
አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል። | 6 555 | 4 | Loading... |
05 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል።
በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ | 6 403 | 3 | Loading... |
06 #እንኳን_አደረሳችሁ!
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆን ይመኛል።
#መልካም በዓል
ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ
Telegram-https://t.me/injiuniversity
Website- https://www.inu.edu.et/
Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni
Email- [email protected]
Institution Email [email protected]
Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/)
YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity
Explore Your Creative Potential. | 6 198 | 6 | Loading... |
07 ለውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖች በሙሉ
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።
የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ለሰው ልጆች ወደር የለሽ ፅኑ ፍቅር ያሳየበት፣ ለበደሉት ሳይቀር ይቅርታና ምህረትን የሰጠበት፣ ሞትንም ድል ያደረገበት መታሰቢያ በዓል በመሆኑ እኛም፣ እርስ በርሳችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሁሉንም ሰው በመውደድ፣ በይቅርታ፣ በምህረትና በመረዳዳት እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን።
ይህ የትንሳዔ በዓል እየደበዘዙ ለሄዱት ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንም የትንሳኤ ጊዜ ያምጣልን!!!
በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ በዓል ይሁንልን!!
መልካም በዓል!!!
ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር)
የእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት | 5 232 | 8 | Loading... |
08 እንኳን አደረሳችሁ!
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
መልካም በዓል!
ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ
Telegram-https://t.me/injiuniversity
Website- https://www.inu.edu.et/
Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni
Email- [email protected]
Institution Email [email protected]
Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/)
YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity
Explore Your Creative Potential. | 6 251 | 7 | Loading... |
Photo unavailableShow in Telegram
ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
አቶ ይበሉ ደሳለው እጅግ ታታሪ እና ለሌሎቻችን አርአያ ተሸላሚ ሰራተኞችን ነበሩ፣ በአቶ ይበሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩኝ ፣ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በገነት ያሳርፍልን፣
የሀዘን መግለጫ
------
አቶ ይበሉ ደሳለው በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በግቢ ውበት ሲያገለግሉ ቆይተው ሚያዚያ 26/2016 ዓ.ም ባደረባቸው ህመም በተወለዱ በ50 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ ይበሉ በግቢ ውበት ሥራቸው የሚታወቁ ለሌሎች ሠራተኞችም አርአያ የሆኑ ባሳዩት የሥራ ትጋትም በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ ተሸላሚ ነበሩ።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአቶ ይበሉ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል።
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎቹ ልዩ የምሳ ግብዣ አድርጓል።
በድጋሜ በዓሉ የሰላም እና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
Photo unavailableShow in Telegram
#እንኳን_አደረሳችሁ!
ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆን ይመኛል።
#መልካም በዓል
ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ
Telegram-https://t.me/injiuniversity
Website- https://www.inu.edu.et/
Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni
Email- [email protected]
Institution Email [email protected]
Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/)
YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity
Explore Your Creative Potential.
ለውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖች በሙሉ
እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን።
የትንሳኤ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ለሰው ልጆች ወደር የለሽ ፅኑ ፍቅር ያሳየበት፣ ለበደሉት ሳይቀር ይቅርታና ምህረትን የሰጠበት፣ ሞትንም ድል ያደረገበት መታሰቢያ በዓል በመሆኑ እኛም፣ እርስ በርሳችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሁሉንም ሰው በመውደድ፣ በይቅርታ፣ በምህረትና በመረዳዳት እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን።
ይህ የትንሳዔ በዓል እየደበዘዙ ለሄዱት ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንም የትንሳኤ ጊዜ ያምጣልን!!!
በዓሉ የፍቅር፣ የሰላም፣ የይቅርታ በዓል ይሁንልን!!
መልካም በዓል!!!
ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር)
የእንጅባራ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት
እንኳን አደረሳችሁ!
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆን ይመኛል።
መልካም በዓል!
ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እነዚህን ሊንኮች ይጠቀሙ
Telegram-https://t.me/injiuniversity
Website- https://www.inu.edu.et/
Facebook-https://www.facebook. Com/injibaruni
Email- [email protected]
Institution Email [email protected]
Twitter- (https://twitter.com/injibara_Inu/)
YouTube-https://www.youtube.com/c/injibarauniversity
Explore Your Creative Potential.