283
Suscriptores
+224 horas
+77 días
+3630 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
በቀን 8/6/2016 ዓ.ም በቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በአንደኛ መንፈቀ በተማሪዎች ውጤት ትንተና እና የሁለተኛ መንፈቀ አመት የስራ አቅጣጫ ላይ ከመምህራንጋር የተደረገ ውይይት።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
Photo unavailableShow in Telegram
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም ይጀምራል፡፡
(ቀን ጥር 30/2016 ዓ.ም)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/2016 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- [email protected]
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ቀን 30/5/2061 ዓ.ም
ማስታቂያ
የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የካቲት 4/6/2016 ዓ.ም ማለትም ሰኞ የሚጀምር መሆኑን አውቃችሁ ሁሉም መምህራን በዕለቱና በሰአቱ በመገኘት የመማር ማስተማር ሂደቱን እንድታካሄድ እናሳውቃለን ።