cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Amhara Sport

የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
13 556
Suscriptores
Sin datos24 horas
-317 días
-11130 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ውድ ቤተሰቦቻችን Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን ፣ በትዕግሥት ስለምትጠብቁን እናመሰግናለን🙏
Mostrar todo...
Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
Mostrar todo...
በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
Mostrar todo...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔴 አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና 🟡                           ⚽️01' ብሩክ በየነ                          ⚽️36' መሐመድኑር ናስር ⚽️75' መሐመድኑር ናስር @AmharaSport
Mostrar todo...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔵 ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ 🔴 @AmharaSport
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !! ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል። ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ) @amharasport
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
🔵 ፋሲል ከነማን የሚገጥመው የሀዲያ ሆሳዕና አሰላለፍ @amharasport
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
🔴 ሀዲያ ሆሳዕናን የሚገጥመዉ የፋሲል ከነማ አሰላለፍ @amharasport
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም እሁድ ታህሳስ 16 2015 10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ 01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና @amharasport
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹 የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች @amharasport
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.