Amhara Sport
የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!
Mostrar más13 556
Suscriptores
Sin datos24 horas
-317 días
-11130 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ውድ ቤተሰቦቻችን Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን ፣ በትዕግሥት ስለምትጠብቁን እናመሰግናለን🙏
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
🔴 አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና 🟡
⚽️01' ብሩክ በየነ
⚽️36' መሐመድኑር ናስር
⚽️75' መሐመድኑር ናስር
@AmharaSport
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
🔵 ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ 🔴
@AmharaSport
Photo unavailableShow in Telegram
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !!
ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል።
ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ)
@amharasport
Photo unavailableShow in Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች
በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም
እሁድ ታህሳስ 16 2015
10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ
01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
@amharasport
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹 የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች
@amharasport
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.