Distance=Jigdan College=Addis Ababa
Created to communicate with distance students in Addis Ababa
Mostrar más421
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+2730 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ለአዲስ አበባ ዋና ማዕክል የርቀት ተማሪዎች በሙሉ
የፊታችን ቅዳሜ በ20/04/2016 ዓ/ም ማጠቃለያ ፈተና/Final Exam/ እንደምትወስዱይታወቃል፡በመሆኑምለፈተናስትመጡየኮሌጁንመታወቂያ፣ የተርሙን የክፍያ ደረስኝ፣ስሊፐ እና ሁሉንም አሳይመንት ይዛችሁ እንድትመጡ እንዲሁም ተርም 12 ተመራቂ ተማሪዎች ጥናታዊ የመመረቂያጽሁፋችሁን በተጨማሪነት ይዛችሁ መምጣት ይጠብቅባችኋል፡፡
ከርቀት ት/ት ክፍል
ዉድ የኮሌጃችን ተማሪዎች በሙሉ
የተርሙ ፈተና ለነባርም ሆነ ለአዲስ ተማሪዎች የሚሠጠዉ ታሀሳሰ20/ 2016ዓም መሆኑን አዉቃችሁ ከወዲሁ አሳይመንታችሁን ሰርታችሁ እንድታጠናቀቁ እንዲሁም ለፈተናዉም ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳሥባለን።
ኮሌጁ!
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ
በሚቀጥለው ጥር ወር የመውጫ ፈተና/Exit Exam/ እንደምትወስዱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለቅድመ ዝግጅት ይረዳችሁ ዘንድ ከዚህ በፊት የተዘጋጀውን የሞዴል ፈተና የላክን ሲሆን በአግባቡ ትጠቀሙበት ዘንድ እናሳስባለን፡፡
ከጅግዳን ኮሌጅ ርቀት ት/ት ክፍል
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ
በሚቀጥለው ጥር ወር ለ2012ቢ የመጀመሪያ ዙር እንዲሁም ለ2012ኤ ደግሞ ለ2ኛ ዙር የመውጫ ፈተና በት/ት ሚኒሰቴር በኩል እንደሚሰጥተግልዖል፡፡
በመሆኑም ከት/ት እና ሥልጥና ባለስልጣኑ የሚሞላ ቅጽ የተለከ ሲሆን በአካል በመቅረብ እስከ ጥቅምት 5/2016 ፎርሙን ንድትሞሉ ያሳስብን በተባለው ጊዜ ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ኮሌጁ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ጅግዳን ኮሌጅ የርቀት ት/ት ክፍል
ለ2012B ተማሪዎች
በአ/አ ዋና ማዕከል ፕሮፖዛል ያላስገባችሁ የተርም 11 ማኔጅመንትና አካውንቲንግ ተማሪዎች እንዳላችሁ ለመረዳት ችለናል፡፡ በመሆኑም እስከ መስከረም 7/01/2016 ዓ/ም ድረስ ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን በተጠቀሰው እለት ገቢ የማይደረግ ከሆነ ለሚፈጠረው ችግር ተቋሙ ሃላፊንቱን የማይወስድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡