cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Distance=Jigdan College=Addis Ababa

Created to communicate with distance students in Addis Ababa

Mostrar más
Etiopía9 561El idioma no está especificadoEducación71 881
Publicaciones publicitarias
421
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+2730 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ለአዲስ አበባ ዋና ማዕክል የርቀት ተማሪዎች በሙሉ የፊታችን ቅዳሜ በ20/04/2016 ዓ/ም ማጠቃለያ ፈተና/Final Exam/ እንደምትወስዱይታወቃል፡በመሆኑምለፈተናስትመጡየኮሌጁንመታወቂያ፣ የተርሙን የክፍያ ደረስኝ፣ስሊፐ እና ሁሉንም አሳይመንት ይዛችሁ እንድትመጡ እንዲሁም ተርም 12 ተመራቂ ተማሪዎች ጥናታዊ የመመረቂያጽሁፋችሁን በተጨማሪነት ይዛችሁ መምጣት ይጠብቅባችኋል፡፡ ከርቀት ት/ት ክፍል
Mostrar todo...
ዉድ የኮሌጃችን ተማሪዎች በሙሉ የተርሙ ፈተና ለነባርም ሆነ ለአዲስ ተማሪዎች የሚሠጠዉ ታሀሳሰ20/ 2016ዓም መሆኑን አዉቃችሁ ከወዲሁ አሳይመንታችሁን ሰርታችሁ እንድታጠናቀቁ እንዲሁም ለፈተናዉም ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳሥባለን። ኮሌጁ!
Mostrar todo...
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ በሚቀጥለው ጥር ወር የመውጫ ፈተና/Exit Exam/ እንደምትወስዱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለቅድመ ዝግጅት ይረዳችሁ ዘንድ ከዚህ በፊት የተዘጋጀውን የሞዴል ፈተና የላክን ሲሆን በአግባቡ ትጠቀሙበት ዘንድ እናሳስባለን፡፡ ከጅግዳን ኮሌጅ ርቀት ት/ት ክፍል
Mostrar todo...
በአዲስ አበባ ዋና ማዕከል ለ2012A እና B ተማሪዎች በሙሉ በሚቀጥለው ጥር ወር ለ2012ቢ የመጀመሪያ ዙር እንዲሁም ለ2012ኤ ደግሞ ለ2ኛ ዙር የመውጫ ፈተና በት/ት ሚኒሰቴር በኩል እንደሚሰጥተግልዖል፡፡ በመሆኑም ከት/ት እና ሥልጥና ባለስልጣኑ የሚሞላ ቅጽ የተለከ ሲሆን በአካል በመቅረብ እስከ ጥቅምት 5/2016 ፎርሙን ንድትሞሉ ያሳስብን በተባለው ጊዜ ዘግይቶ ለሚመጣ ተማሪ ኮሌጁ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ጅግዳን ኮሌጅ የርቀት ት/ት ክፍል
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
We should prepare this format and we will report it
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo from Amanuel
Mostrar todo...
ለ2012B ተማሪዎች በአ/አ ዋና ማዕከል ፕሮፖዛል ያላስገባችሁ የተርም 11 ማኔጅመንትና አካውንቲንግ ተማሪዎች እንዳላችሁ ለመረዳት ችለናል፡፡ በመሆኑም እስከ መስከረም 7/01/2016 ዓ/ም ድረስ ገቢ እንድታደርጉ እያሳሰብን በተጠቀሰው እለት ገቢ የማይደረግ ከሆነ ለሚፈጠረው ችግር ተቋሙ ሃላፊንቱን የማይወስድ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡
Mostrar todo...
Repost from Jigdan College