es
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

Ir al canal en Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Mostrar más
9 030
Suscriptores
-424 horas
-337 días
-13630 días
Archivo de publicaciones
Someone said🗣: ይነጋል ብለህ ከተኛክ ያልፋል ብለህ ኑር፤

قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ وَيَحْفَظُوا فُرُوجَهُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَزْكَىٰ لَهُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا يَصْنَعُونَ ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፤ ይህ ለነሱ የተሻለ ነው፤ አላህ በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡
አሏህ የምንሰራውን ሁላ  ውስጥ አዋቂ ነው ።so የውስጣችንን የሚያውቀውን ጌታ አስበን እይታችንን በጥንቃቄ የተሞላ እናድርግ
t.me/SleSlkachin

🔖አሁን ቀጥታ ስርጭት ላይ 👇👇👇 https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam?livestream 👇👇👇👇 https://t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed?livestream 👇👇👇 https://t.me/AbumuslimAlarsi?livestream 👇👇👇 https://t.me/durusuabihizam?livestream ደስ ባላችሁ ገብታችሁ ተከታተሉ 👆

በአላህ ላይ መልካም ተስፋ መጣል ለሕይወት ትልቅ ስንቅ ነዉ። ~

አስሩ የደስታ መሰረቶች 1. ደስታ ያለው በአላህ እጅ ብቻ መሆኑን ማመን፦ - እሱ ነው ልቦችን በተውሒድ፣ በኢማን፣ በሱና፣ በዒልም የሚያሰፋው፣ - ደስታ የአላህ ፍጥረት ነው = ከአላህ እንጂ ከማንም አይጠየቅም። 2. ደስታ ከልብ ውስጥ እንጂ ሌላ ቦታ አይደለም ያለው፦ - ደስታ የሚገኘው በምግብ አይደለም፣ - ደስታ የሚገኘው በመጠጥ አይደለም፣ - ደስታ የሚገኘው በመልበስ አይደለም፣ - ደስታ የሚገኘው በአዱኒያ ጌጦች አይደለም፣ - ደስታ እና እርካታ ከልብ ውስጥ ነው ያለው። 3. ወንጀሎችን ሀጢያቶችን እና ስህተቶችን መቀነስ፣ መተው፦ - ወንጀል በቀነሰ ቁጥር = ደስታ፣ እርካታና እረፍት ይጨምራል። - ወንጀል ሸክም ነው፣ ጨለማ ነው፣ ጥበት ነው፣ ጭንቀት ነው። 4. በሰዎች መካከል በመልካም መወሳት፦ - የሙእሚን ሰው ፈጣን ብስራት ነው፣ - የሰዎችን መልካም ዱዓ ያስገኛል፣ - የሰው ልጅ ሁለተኛ እድሜ ነው። 5. ከችግር በኋላ ድሎት እንዳለ እርግጠኛ መሆን፦ - አላህ ችግርን ያለ መፍትሄ አልፈጠረውም። - ሀዘንና ትካዜንም ያለ ግልግል አልሰራውም። - መከራንም ያለ መፍትሄ አልተወውም። 6.ግልግል ከችግር ጋር እንደሚመጣ ማወቅ፣ - ችግር፣ ሀሳብ፣ ትካዜ በተከሰተ ቁጥር = የአላህ እዝነት እና ግልግል ይመጣል። 7. አላህ አንድን ችግር ሲያመጣ ሁለት መውጫ ያደረገ መሆኑን ማወቅ። 8. ትርፍ ጊዜን በኸይር እና በዒባዳ ላይ ማሳለፍ፦ - ስራ ሲያልቅና ሲጠናቀቅ ወደ ዒባዳ መግባት፣ - ስራ ፈቶ ያለ ምንም ነገር ጊዜን አለማባከን። 9. ዒባዳ ከደስታ ማግኛ ሰበቦች አንዱ ነው። - አላህን ወደ መታዘዝ መግባት፣ - ዒባዳ በጨመረ ቁጥር = የልብ ደስታና እርጋታ ይጨምራል። - ሶላት፣ እውቀት፣ ተስቢሕ፣ ተህሊል፣ በመልካም ማዘዝ ከመጥፎ መከልከል፣ ዝምድና መቀጠል ... ኸይር ነገር በጨመረ ቁጥር = የልብ ኢማንና ደስታ ይጨምራል። - እስከ ሞት ድረስ በዒባዳ ላይ መዘውተር። - የጭንቀት መድሃኒቱ = ዚክር ነው። ወንጀልን መተው። 10. ስራን ባጠቃላይ ለአላህ ብቻ ማጥራት - ስራን ለአላህ ማጥራት ፣ ነው ነጃ መውጣት። • ደስታ ከፈለክ እነዚህን አስሮቹን ነገሮች ተጠባባቅ። ወላሁ ተዓላ አዕለም። ~ የሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲላህ ባሙሳ ኡሰሉ ሰ፞ዓደቲል ዐሸራህ ኪታብ ተመልከት። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/MOhamedAljawi

የተውበት ትሩፋት! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿التائبُ من الذَّنبِ كمنْ لا ذنبَ له﴾ “ከወንጀሉ ተውበት (ንስሃ) የሚያደርግ ሰው ወንጀል እንደሌለበት ነው።” 📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል: 3446

📍رَبَّنَا لَا تُزِغْ قُلُوبَنَا • ከማስተንተን ጋ ተጋበዙ ! ~

خطبة جمعة بعنـ↯ـوان:     『 فتحـت لـه أبــواب الجنــة 』       ↜علي بن زيد المدخلي -حفظه الله-

✍🏻 قـــال الحافظ  ابن كثير رحمه ﷲ  :
  المؤمن إذا كانت سريرته صحيحـةً مع ﷲ أصلح ﷲ ظاهره للنّاس 📖 تفسيرالقران العظيم ٧/ ٣٦١ ||•

🔖በዱንያ ላይ ካሉ ከትልልቅ ቅጣቶች ውስጥ አንዱ፦ ምላስህ አላህን እንዳያወሳ መደረጉና መያዙ ነው። 👉ምክንያቱም አላህ በተከበረው ቁርአኑ እንዲህ ብሏል፦ 【اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ ال
🔖በዱንያ ላይ ካሉ ከትልልቅ ቅጣቶች ውስጥ አንዱ፦ ምላስህ አላህን እንዳያወሳ መደረጉና መያዙ ነው። 👉ምክንያቱም አላህ በተከበረው ቁርአኑ እንዲህ ብሏል፦اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ الشَّيْطَانُ فَأَنسَاهُمْ ذِكْرَ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ ۚ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُونَ】 ~በእነርሱ ላይ ሰይጣን ተሾመባቸው፡፡ አላህንም ማስታወስን አስረሳቸው፡፡ እነዚያ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸው፡፡ ንቁ! የሰይጣን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ 📚 (ሱረቱ አል-ሙጃደላህ - 19)

🔐 ዱዓ በምናደርግ ግዜ ሀጃችንን ብቻ ሳይሆን ዒባደህ መሆኑን አንዘንጋ ! ትልቅ አምልኮ ነው

[ ከእንግዳ ተቀባይነት ሥነ-ምግባር ውስጥ  አንዱ እንግዳ ፊት የኑሮ ውድነትን አለመጥቀስ ነው ]     አቡል-ዐይናእ እንዲህ ብለዋል፡- ከመዲና የመጣ አንድ ገጠሬን አስተናገድኩ። ለመብላት ስንቀመጥ በዚያ ዓመት ስለነበረው ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ውድነት ማውራት ጀመርኩ። ገጠሬውም መብላቱን አቆመ። “ለእንግዳ የኑሮ ውድነትን መጥቀስ ተገቢ አይደለም” በማለት ነሳ። እንዲበላ ለማሳመን ብሞክርም እምቢ ብሎ ሄደ። ( ነሥሩ ድዱር 6/41 ) -  በአሁኑ ሰዓት በጣም እየተስፋፉ ከመጡ መጥፎ ድርጊቶች መካከል አንዱ እንግዳን አለማክበር፣ ሰበብ እየደረደሩ ከእንግዳ መራቅ ነው። ይህ ተግባር ከሙስሊሞች ሥነ ምግባር ጋር የሚጣረስ ከመልእክተኛው አስተምህሮት ያፈነገጠ እኩይ ባህሪ ነው። ነብያችን (ሶለሏሑ ዐለይሒ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምን ሰው እንግዳውን ያክብር።” = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid

قَالَ رَسُولُ اللهِ ﷺ: «إنَّهُ لَيُغَانُ عَلَى قَلْبِي، وَ إنِّي لأسْتَغْفِرُ اللهَ فِي اليَوْمِ مِئَةَ مَرَّةٍ» 🔖የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል። ‹‹በቀን መቶ ጊዜ አላህን ምህረት የመለመን ፍላጎት ልቦናዬ ውስጥ ያድራል፡፡

• ሴት ልጅ ካገባች በኋላ መረጋጋቷ ስክነቷ መጨመር አለበት ላጤ ከነበረችበት ሁኔታ በተሻለ ማለት ነዉ! እና አግብታችሁ የምትንቀለቀሉ ሴቶች ምን ነክቷችሁ ነዉ? መለየት አልቻልንም እኮ ላጤ እና ባለ ትዳር መሆናቸዉ ! ትዳር የራሱ የሆነ መለያ አለዉ እና ያን መለያ «አጊጭበት» ተዋቢበት ልልሽ ነዉ እሺ ! = t.me/https_Asselefya1

🔖ገጣሚዉ እንዲህ ይላል። 👈ومـما زادني شـرفـاً وتـيــهـاً وكدتُ بأخمصي أطأ الـثريا دخولي تحت قولك يا عبادي وأن صـيَّرت أحمدَ لي نـبيـا ➡️ እንዲደሰት በደስታ እንድቦርቅ ከሚያደርጉኝ ነገሮች አንዱ ياعبادي ባሮቼ ሆይ! የሚለዉ ጥሪ ዉስጥ እንዲካተት መሆኔ ነዉ።ያንተ ባሪያ መሆኔ -ሰዎች እንጨት ያመልካሉ -ድንጋይ ያመልካሉ -እንጨት ያመልካሉ -እንደራሳቸዉ ደካማ የሆነ የሰዉን  ልጅ ያመልካሉ -ተቀብሮ የበሰበሰን አፅም ያመልካሉ -ሸይጧን ያመልካሉ የማያመልኩት ነገር የለም። 👉ከዚህ ሁሉ ቅራቅንቦ ወጥቸ አንተን ብቻ የማመልክ ማድረግህ....በደስታ እንድቦርቅ ያደርገኛል።ነብዩ ሙሐመድን የኔ መልእከተኛ አድርገህ-"ከሽርክ ፣ከቢደአ፣ከመሐይምነት እንዲወጣ እንዳደረከኝ ሳስታዉስ ሁሌ እደሰታለሁ። t.me/SleSlkachin

● قال شيخ عبد العزيز البرعي حفظه الله تعالى : ◼ ትልቅ ደረጃ ላይ መድረስ የምታስብ ከሆነ ፣ ከደረጃዎች ሁሉ ትልቁ ደረጃ እውነተኛ የአላህ ባሪያ መሆን ነው ።

#محاضرة بعنوان
حقيقة الأنس بالله
للشيخ الفاضل / #وهبان_بن_مرشد_المودعي حفظه الله ورعاه ألقيت في دار الحديث بمعبر 🗓️ بتأريخ ٢٧ / شوال / ١٤٤٧
للمزيد تفضل عبر الرابط الآتي إلى قناة دار الحديث للعلوم الشرعية بمعبر👇🏻 https://youtu.be/mxTWesEKLII?si=EqtfSDm5kSDIhuRf
*📻قناة الشيخ علـﮯ  التليجرام↙️* ↳ https://t.me/ASDFG3300 *🌀قناة الشيخ علـﮯ الوتسأب↙️* https://whatsapp.com/channel/0029Vb6DamoIyPtNiasTgd14 ༄༅༄༅‏📝༄༅‌‏༄༅🎙‏༄༅༄༅

ኢብኑ ተይሚያህ -ረሂመሁሏህ እንድህ ይላሉ ፦ ◻ አላህ ደስታው የፈለገለት የሆነ አካል ሌሎች ላይ በደረሰው ሙሲባ ትምህርት እንድወስድ ያደርገዋል ። ፈትዋ 3/388 ▫ ደስተኛ ማለት በሌሎች የተመከረ ነው ።