cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Click Ethiopian Laws

👉 በዚህ መድረክ አዳዲስ እና ነባር የኢትዮጵያ ሕጎች ይቀርቡበታል! (Mastewal Mengistu)! ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም ። ( የፍታብሔር ሕግ ቁጥር አንቀፅ 2035(2)) 📧 [email protected] 📱 +251911922050 @ClickEthiopianLawsbyMast

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 420
Suscriptores
-224 horas
-97 días
-1730 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት በክረምት ጊዜ ፍ/ቤቶች የሚመለከቷቸውን ጉዳዮች ================== የአብክመ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 282/2014 አንቀፅ 41 መሰረት ከነሀሴ 01 ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 30 ቀን ድረስ ዳኞች ለእረፍት እንደሚወጡ ይደነግጋል። በዚህም መሰረት ፍ/ቤቶች መደበኛ ስራ የማያከናውኑ በመሆኑ ዳኞች በእረፍት ባሉበት ጊዜ የሚከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር አሳውቋል። ሥለሆነም ከነሀሴ 01 ቀን 2015 ጀምሮ እስከ መስከረም 30 ቀን 2015 ድረስ በተረኛ ችሎቶች የሚታዩ/የሚስተናገዱ ጉዳዮች ወንጀል               *የዋስትና፣ *የግዜ ቀጠሮ፣ *የብርበራና መያዥያ ትዕዛዞች፣ * አካል ነፃ ማውጣት ጥያቄ፣ *አመክሮ፣ ቅጣት መደመርን የመሳሰሉት ጉዳዮች የሚስተናገዱ ሲሆን። ፍትሐብሄር               * ቀለብ ክርክር               * በስምምነት የተሰጡ ፍርዶችን የሚመለከት የአፈፃፀም ክርክር በስተቀር ሌሎች ጉዳዮች ላይ ዳኞች በዕረፍት ባሉበት ጊዜ የፍርድ አፈፃፀም ጉዳዮችም ታግደው ይቆያሉ ሲል የአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት አሳውቋል። #Click Ethiopian Laws 👆👆👆⚖⚖⚖👆👆👆
Mostrar todo...
የአብክመ ፍርድ ቤቶች የዳኞች የአመት እረፍትን በተመለከተ
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ለአብክመ ዓቃቢያነ ህግ የደረጃ አድገት ተወዳዳሪዎች በሙሉ:-
Mostrar todo...
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሥራ ላይ የቆዩ የክልሉ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ እዋጅ ቁጥር 223/2007 እና የክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ እዋጅ ቁጥር 209/2006ን በማሻሻል እንደቅደም ተከተላቸው አዋጅ ቁጥር 281/ 2014 እና አዋጅ ቁጥር 282/2014ን ማፅደቁ ይታወቃል። ሁለቱም አዋጆች እንዲሁም ከአዋጁ አርቃቂዎች መካከል የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ያዘጋጁት የግንዛቤ ማስጨበጫ PowerPoint ከዚህ በታች ተያይዘዋል።       ለአዳዲስ መረጃ አባል ይሁኑ!!           #Click Ethiopian Laws          👇👇👇⚖⚖⚖👇👇👇
Mostrar todo...