Click Ethiopian Laws
👉 በዚህ መድረክ አዳዲስ እና ነባር የኢትዮጵያ ሕጎች ይቀርቡበታል! (Mastewal Mengistu)! ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም ። ( የፍታብሔር ሕግ ቁጥር አንቀፅ 2035(2)) 📧 [email protected] 📱 +251911922050 @ClickEthiopianLawsbyMast
Mostrar más2 420
Suscriptores
-224 horas
-97 días
-1730 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Photo unavailableShow in Telegram
በአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት በክረምት ጊዜ ፍ/ቤቶች የሚመለከቷቸውን ጉዳዮች
==================
የአብክመ የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 282/2014 አንቀፅ 41 መሰረት ከነሀሴ 01 ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም 30 ቀን ድረስ ዳኞች ለእረፍት እንደሚወጡ ይደነግጋል።
በዚህም መሰረት ፍ/ቤቶች መደበኛ ስራ የማያከናውኑ በመሆኑ ዳኞች በእረፍት ባሉበት ጊዜ የሚከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር አሳውቋል።
ሥለሆነም ከነሀሴ 01 ቀን 2015 ጀምሮ እስከ መስከረም 30 ቀን 2015 ድረስ በተረኛ ችሎቶች የሚታዩ/የሚስተናገዱ ጉዳዮች
ወንጀል
*የዋስትና፣
*የግዜ ቀጠሮ፣
*የብርበራና መያዥያ ትዕዛዞች፣
* አካል ነፃ ማውጣት ጥያቄ፣
*አመክሮ፣ ቅጣት መደመርን የመሳሰሉት ጉዳዮች የሚስተናገዱ ሲሆን።
ፍትሐብሄር
* ቀለብ ክርክር
* በስምምነት የተሰጡ ፍርዶችን የሚመለከት የአፈፃፀም ክርክር በስተቀር ሌሎች ጉዳዮች ላይ ዳኞች በዕረፍት ባሉበት ጊዜ የፍርድ አፈፃፀም ጉዳዮችም ታግደው ይቆያሉ ሲል የአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት አሳውቋል።
#Click Ethiopian Laws
👆👆👆⚖⚖⚖👆👆👆
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሥራ ላይ የቆዩ የክልሉ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ እዋጅ ቁጥር 223/2007 እና የክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ማቋቋሚያ እዋጅ ቁጥር 209/2006ን በማሻሻል እንደቅደም ተከተላቸው አዋጅ ቁጥር 281/ 2014 እና አዋጅ ቁጥር 282/2014ን ማፅደቁ ይታወቃል።
ሁለቱም አዋጆች እንዲሁም ከአዋጁ አርቃቂዎች መካከል የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ያዘጋጁት የግንዛቤ ማስጨበጫ PowerPoint ከዚህ በታች ተያይዘዋል።
ለአዳዲስ መረጃ አባል ይሁኑ!!
#Click Ethiopian Laws
👇👇👇⚖⚖⚖👇👇👇