1 482
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
1 482
~የአገዛዙ ወራሪ ሠራ*ዊት የግምገማ ሰንድ❗️
ዙፋን ጠባቂው መከላከያ ተብየው ተቋም፤ የዐብይ አህመድ ጠባቂ ኃይል የሆነው ሪፐብሊካን ጋርድ በመሬት ወረራ ላይ መሰማራቱን አምኗል።
እስከ ሻምበል ድረስ ያሉ ማዕረገተኞች ሰሞኑን ባደረጉት ግምገማ ሰራዊቱ የአደንዛዥ ዕፅ የሚነገድበት እና የሃይማኖት ስብከት የሚካሄድበት ነው ሲሉ ገልጸዋል። ይህን ወራሪ ሠራዊት ሰራዊት የሚመሩት አዛዦች ባደረጉት ግምገማ የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች በከፍተኛ ሙስና እና ዝርፊያ ላይ መሰማራታቸውን ለይቷል።
በሰራዊቱ ውስጥ የአደንዛዥ ዕፅ ሽያጭና ተጠቃሚነት እያየለ መጥቷል ያሉት ተስብሳቢዎች ይኽን የአደንዛዥ እፅ ሽያጭ የሚያካሄዱት ደግሞ ከፍተኛ መኮንኖች ወይም ጀነራሎች ናቸው ብለዋል።
ከውጊያ ግንባር ውጭ ያለው ሃይል በስርቆት ላይ የተሰማራ እንጂ ሀገሪቱ ውስጥ ስላለው ሁኔታ ደንታ ቢስ የሆነ ነው። አብዛኛው የሰራዊቱ ከፍተኛ አመራር ቤተሰቡን እንዳሸሸና በከፍተኛ የገንዘብ ማሸሽ ሥራ ላይ መጠመዱን አንስቷል።
ይኽን የሚያደርጉት ደግሞ አብዛኞች ጀነራሎች እና ከእነሱ ጋር ቅርበት ያላቸው ኮሎኔሎች እንደሆነ ታውቋል። ሰራዊቱ የአገዛዙን ንብረት ይሰርቃል፣ ይዘርፋል። ለውጊያ የተሰጠውን መሣሪያና ጥይት ይሸጣል፤ ነዳጅ፣ የመኪና ጎማ እና ስሚንቶ ይሸጣል። እንዲሁም በተለያዩ ከተሞች ካሉ ካድሬዎች እና ነጋዴዎች ጋር በመመሳጠር የመሬት እና የማዕድን ዝርፊያ እንዲሁም የኮንትሮባንድ ንግድ ላይ እንደሚገኝ አሳውቋል።
በዚኽ የስርቆት ዝርፊያ ላይ ግንባር ቀደም ተጠቃሹ ደግሞ የዐብይ አህመድ ጠባቂ የሆነው ሪፐበሊካን ጋርድ ተብዬው መሆኑ ታውቋል። ሰራዊቱ የሃይማኖት መስበኪያ ማዕከል ሆኗል ያለው የግምገማው ሰነድ፤ የብልጽግና ወንጌል እየተሰበከ እንደሚገኝ እና "የመከናወን ሰራዊት" እየተባለ ሃይማኖታዊ ተግባር እየተፈጸመበት እንደሚገኝ አንስቷል።
ለሸኔ የመከላከያ ዩኒፎርም በመስጠት ጦሩ በተመሳሳይ ልብስ በለበሱ ጠላቶች እንዲጠቃ ተደርጓል በማለት አትቷል። "በሠራዊቱ ውስጥ አስመሳይነት አይሏል፤ የሥነ-ልቦና ችግር አጋጥሟል። የመዋጋት ፍላጎት ጠፍቷል፤ በመንግሥት ላይ እምነት ማሳደር ቀርቷል" ሲል ያስፈረው ሰነዱ፤ ሰራዊቱ እርስ በእርሱ አይተማመንም ይጋደላል፣ ይደባደባል፤ ከፍተኛ የብሔር ልዩነትም ተንሰራፍቷል፤ በማለትም ያትታል።
እንግዲህ፤ እነ ብርሃኑ ጁላ እና ዐብይ አሕመድ ይኽን 'ቢከፍቱት ተልባ' የሆነ ሠራዊት ነው "አስተማማኝ ሠራዊት አለን፤ በኃይል አትበልጡንም፣ በዓለም ላይ ተፈላጊ ሰራዊት አለን፤ በኃይል አታሸንፉንም.." እያሉ የሚያላዝኑት!
የጊዜ ጉዳይ እንጂ፤ ድብን ብላችሁ ትሸነፋላችሁ❗️
1 482
አብይ አሕመድ ኦሮሚያ ላይ ለኦነጦ (OLA) ምላሽ Counter insurgency እንዲሠራላቸው "ሸኔ" ብለው ያደራጁትን ኃይል ሳይቀር ወደአማራ ጦርነት በመላክ አስጨርሷል።
መከላከያ ውስጥ እንዲቀላቀል ከተደረገው ከዚያ ቡድን የቀረው ጥቂት ነው። ዋናው የንፁሐን ገዳይ ቡድን እሱ ነው።
መከላከያ የገባው የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ሌላኛው ገዳይ ቡድን ተመናምኗል።
አሁን የአማራ ጅሎችን ተጠቅሞ ሚሊሻና አድማ ብተና እየተጠቀመ ነው።
ከማሰልጠኛ ወደ ጦር ሜዳ የሚላክ እስከሚደርስ የሚሠራ ስልት ነው።
ግን ተሸንፏል!!
#AmharaRevolution
1 482
የዛሬን አያርገውና የብርሃኑ ነጋ አድናቂዎች መለያ ነበራቸው፤
► ብርሃኑ ለሕዝብ ሲል ራሱን አሳልፎ የሰጠ ነው !!
► ከፍተኛ የትምሕርት ደረጃ ያለውና የታወቀ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ነው!!
► የሞላለትና የሞላላቸው ቤተሰቦች ያሉት ነው!!
► እሱ ምንም አላጣም ለሕዝብ ብሎ ነው ይላሉ!!
ለእነዚህ ሰዎች ብርሃኑ ነጋ ምንም ያልጎደለው የሕዝብ ታጋይ ነበር !!
እሱን መተቸት ነውር ነበር ፤ ወያኔነት ነበር !!
ብርሃኑን መንካት ውርጅብኝ ያመጣል !!
ደጋፊዎቹ የሚደግፉት ብርሃኑን እንጂ አጀንዳዎችን አልነበረም !!
የሚያሳዝነው ዛሬም ብርሃኑ ነጋዎች አሉ!!
ዛሬም እነዚያን የብርሃኑ ነጋ ደጋፊዎች አይነት ደረቅ ደጋፊዎች አሉን !!
እኛ ግን እንላለን !!
ሁሌም አሸናፊው ሕዝብ ነው!!
1 482
የካቲት 22/2016 ዓ.ም በአምሐራ ህዝብ ታሪካዊት ቀን ሆና ተመዝግባለች።
-----------------//-----------------
በዚህች ታሪካዊት ቀን ፋኖ ወደ በባህርዳር ከተማ ሰርጎ በመግባት በአገዛዙ ጦር ላይ ጥቃት ሰንዝሯል።
በእለቱ የተሰራው ኦፕሬሽን አፈጻጸሙ የሚከተለው ነው።
1)አባይ ማዶ ግንባር፦
፨ 91 አድማ ብተና አባላት
፨ 10 የብርሃኑ ጁላ ጦር ሰራዊት
፨ 5 ፖሊስ አባላት መገደላቸው ተረጋግጧል።
2) ልደታ ግንባር፦
፨ 33 የሚሊሻ አባላት
፨ 19 የፖሊስ አባላት
፨ 3 የሚሊሻ አመራሮች
መገደላቸው ተረጋግጧል።
፨ ይህ አሀዝ በውጊያው በገፍ የተማረኩ እና የቆሰሉ በቁጥር ከ250 በላይ የአገዛዙ ጦር ሠራዊት አባላትን አያካትትም።
በጣም አሳፋሪው እና አስቂኙ ክስተት 😂🤣🤣🤣🤣🤣🤣
፨ ጥቃቱ በተፈጸመበት አካባቢ የነበሩ የአገዛዙ ጦር የብርጌድ አመራሮች በውጊያው 250 ፋኖ ገድለናል፣ ጸንፈኛው ሲጠቀምቀት የነበሩ ሁለት መኪናዎች ማረከናል ብለው ለበላይ አካል ሪፖርት ማድረጋቸው ተሰምቷል።
፨ የበላይ አካላት የቀረበላቸውን ሪፖርት ከተመለከቱ በኋላ ለማመን ስለተቸገሩ በግንባር ለሚገኙ የጦር አዛዦቻቸው የሠጡት ግብረ መልስ ይህን ያህል ገደለን የምትሉን ከሆነ አስከሬኑ የት አለ ብለው ማፋጠጣቸው ተሰምቷል።
፨ ተጠቂው ኃይል የሚያሳዩት አስክሬን ሲያጡ የግንባር መመለሻ የሚሆን ንጹሀን ሰዎችን ለመግደል ሲሯሯጡ እንደነበር ተረጋግጧል።
፨ ተማረከ የተባለው መኪናም ሲጣራ ሚሊሻ ሲጠቀምበት የነበረ በፋኖ ተመትቶ የቆመ ፓትሮል መሆኑ ተረጋግጧል።😀
===========//===========
1 482
የአማራ ፋኖ በሸዋ
የሸዋን ፋኖ ለማጥፋት መንገድ ዘግቶ እንቅስቃሴ በመገደብ ስትራቴጂ ከፍተኛ ዘመቻ ያደረገው አገዛዙ፣ ትልቅ ኪሳራ አስተናግዷል።
ፋኖ የአብይን ሰራዊት ከገጠር እያጠቃ ሽዋ ሮቢት ያስገቧቸው ሲሆን ከጠዋቱ ሁለት ስዓት ጀምሮ በሽዋ ሮቢት አስፓልት ላይ ነው ውጊያው የዋለው ።
በዚህም ፋኖ ሁለት ወታደራዊ ጉዳዮች አቅሙን አሳይቷል፤ አንዱ በመልሶ ማጥቃት ለቀናት ያልተቋረጠ ውጊያ ማድረግ እና የጠላትን ሀይል ተከላክሎ ከማስቆም አልፎ ገፍቶ መሬት በማስለቀቅ አዲስ ስፍራ መቆጣጠር መቻል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ የገጠር እና የከተማ ውጊያን ያለ ችግር ማካሄድ መቻል ነው።
ይህ አኩሪ የወንድሞች ተግባር የሚደነቅ ብቻም ሲሆን አስተማሪ እና በሽምቅ ተጋድሎ ታሪክ ውስጥ በልዩ መልኩ የሚጠቀስ ነው።
#AmharaRevolution
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
1 482
~ መመሪያ!
ነገ በመላው የአማራ ምድር ታላቁ ህዝባዊ አብዮት (Grand Amhara Revolution - GAR) በእጅጉ ተቀጣጥሎ የሚውልበት ቀን ነው።
ስለዚህ እድሜውና ጤንነቱ የፈቀደለት፤ ከፋኖ አደረጃጀት ውጪ የሆነ አማራ ሁሉ አደባባይ እንዲወጣ፣ መንገድ እንዲዘጋ፣ ምድር እንዲያንቀጠቅጥ፣ ባንዳን እንዲቀጣ፣ የጠ ላ ትን ሀይል እንቅስቃሴ እንዲገታና ፋኖ ለሚያደርገው ከፍተኛ ማጥቃት ሽፋን እንዲሠጥ ጥሪ ቀርቧል።
አብዮቱ በመላው አማራ (ጎጃም፣ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ) የሚተገበር ነው።
ሁሉም አማራ ለህልውናው ይ ፋ ለ ማ ል!
መመሪያውን ለሁሉም አማራ አዳርሱ!
1 482
~ ሰበር ዜና!
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ከሰም ክፍለ ጦር አስደናቂ ድል አስመዝግቧል!
ክፍለ ጦሩ በሽዋ ምንጃር ሸንኮራ 2 ቀን በዋለ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የአገዛዙ ጦር ሙሉ በሙሉ በመደ*ምሰስ፤ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወታደሮች እጃቸውን ሲሰጡ፤ 7 ዲሽቃዎች፣ 18 ብሬን፣ 22 ስናይፐሮችንና ከ 80 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶችን ማርኳል።
መንገዶች ይዘጉ፤ GAR ይፋፋም!
1 482
በዛሬው የባህር ዳር ውሎ ምን ስኬት ተመዘገበ መሰለህ !
1ኛ. ጠላት ሙሉ በሙሉ ተከላካይ ነበር።
የከተማዋ ሁለት ትልልቅ ክፍለ ከተሞች ማለትም ዳግማዊ ምኒልክ እና
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ስለነበሩ አስፈላጊ ስራዎች ተሰርተዋል።
2ኛ. ለጠላት ያደሩ የሚኒሻ እና ፖሊስ አባላት ኢላማ ውስጥ ነበሩ ። በተለይም እጅግ አደገኛ የሚባሉ በሌሊት መንገድ የሚመሩ ፖሊሶችእና ሚኒሻዎች ተሸኝተዋል(ጉደኞች እኮ ነን)።
3ኛ. ሌላው የዛሬው ትልቅ ድል ምን መሰለህ በእዚህ ውጊያ የእግር ሳት ለሆኑት ፖሊስ እና ሚኒሻ አባላት እንዲሁም ሆድ አደር ካድሬዎች ፋኖ በፈለገው ጊዜ ባህር ዳር ገብቶ መውጣት እንደሚችል ማሳየት ተችሏል ። ስለእዚህ ጉዳዩ ከገባቸው ይኸ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ነው ለእነሱ።
4ኛ. ሌላው ጠላት ሰሞኑን የጎጃም ቀጠና ወዘተ እያለ ሲፎገላብን የከረመው ኃይል እንደገና ከዜሮ ወደ ባህር ዳር አፈግፍጎ ይጀምራል ማለት ነው 😁
አዲስ ትውልድ ! አዲስ አስተሳሰብ ! አዲስ ተስፋ !!
1 482
ለአገዛዙ ያደሩ አስክሬን ሚሊሽያዎች
ባህር ዳር ፈለገህይወት ሆስፒታል የሚሊሽያ ቤተሰቦች ዋይ ዋይ እያሉ የሆስፒታሉን ግቢ ለቅሶ ቤት እንዳስመሰሉት ለማወቅ ተችሏል።
ደግመን ደጋግመን፣ ደግመን ደጋግመን ተናግረናል፤ ተው መጨረሻችሁ ዋይ ዋይ ይሆናል ብለናል፤ አሁን የእናንተ ዋይ ዋይ ለእኛ ግሩም ሙዚቃ ሆኗል።
አሁንም ቀሪ የሚሊሽያ ቤተሰቦች ሚሊሽያችሁን ምከሩ ብለናል።
ባንዳነት እርግማን ነው !!
1 482
የአማራ ፋኖ በጎጃም የላከው መልዕክት!
ሰባተኛ ቀኑን በያዘው ውጊያ የአማራ ፋኖ በጎጃም ዛሬም ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ሲሆን በጠላት ላይ ከፍተኛ የሆነ የሰው ኃይል፣ የጦር መሳሪያ እና የፖለቲካ ኪሳራ አድርሷል።
ዛሬ አርብ የካቲት 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 11:00 ሰዓት የጀመረው ውጊያ እንደቀጠለ ሲሆን በባህርዳር፣ በይልማና ዴንሳ፣ በደቡብ ሜጫ፣ በመርጡለ ማርያም ከፍተኛ የሆነ ተጋድሎ እየተደረገ ሲሆን የጣናው መብረቅ ብርጌድ፣ የባህርዳር ብርጌድ፣ የጎንጅ ወ እንዘግድም ብርጌድ፣ አሳምነው ጽጌ ብርጌድ፣ አባይ ሸለቆ ብርጌድ ከፍተኛ ጀብድ ፈጽመዋል።
ሞጣ ላይ የአማራ ፋኖ በጎጃም መብረቁ ተፈራ ብርጌድ ባደረገው ማጥቃት ሞጣ የሚገኘው ሞጣ ሆስፒታል በእነ አብይ አህመድ ወራ ሪ ቁስለኞች በመሞላቱ ወደ መርጡለ ማርያም ለማሳከም አንድ ሴኖ ትራክ እና አንድ ፓትሮል ሙሉ ቁስለኛ ጭኖ ሲጓዝ የሳሙኤል አወቀ ብርጌድ አባላት ቶራሜዳ በተባለ ቦታ በደፈጣ ሙሉ በሙሉ የደመሰሳቸው ሲሆን ተሽከርካሪዎች አሁንም እንደወደቁ ናቸው።
የአማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ ተጋድሎ ላይ ነው!!
1 482
የባህር ዳር ከተማ የልዮ ኦፕሬሽን መረጃዎች!
(ከባሕርዳር ዊክሊክስ)
የባህር ዳር ከተማ ልዮ ኦፕሬሽናችን በእቅዳችን መሰረት እየሄደ መሆኑን እየገለፅን፣ ከልዮ ኦፕሽሬኑ ጋር የተያያዘ የሚከተሉትን መረጃዎች እናገኛለን።
1. የባህርዳር ሰማዕታት ሃውልት ጠባቂዎች በሙሉ ተደምስሰዋል።
2. አገዛዙ አባይ ማዶ ገብርኤል አካባቢ አዲስ ካምፕ መስርቶ ያሰፈራቸው ኃይሎች በፋኖዎቻችን ልዮ ኦፕሬሽን ሙሉ በሙሉ ተደምስሰዋል።
3. ፋኖዎቻችን በመጀመሪያ የንጋት ጥቃታቸው 8ኛ እና 9ኛ ፖሊስ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር በማዋል በርካታ የአገዛዙን የፖሊስ አባላት ደምስሰዋቸዋል። ከተደመሰሱት ውስጥም የ8ኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ይገኝበታል።
4. መኮድ ካለው ወታደራዊ ሆስፒታል ከአቅሙ በላይ በመሆኑ ምክንያት በርካታ ወታደሮች፣ ሚሊሽያዎች፣ ፖሊሶችና አድማበታኝ ቁስ*ች በፓትሮል እየተጫኑ ወደ ፈለገ ህይወት ሆስፒታል እያመሩ ይገኛል ተብሏል። በሆስፒታሉ አንቡላንስ ለሁሉም ቁስ*ች ሊገኝ እንዳልቻለና ቁስ*ኛው ከአቅም በላይ ሆኗል ተብሏል።
#የጥንቃቄ_መልዕክቶች
1) አባይ ማዶ ላይ 2 ታንክ አለ ፋኖ እነሱን ሳያሶግድ ከተማ አይግባ።
2) አገዛዙ ከጎንደር ወደ ባህርዳር በጀልባ ኃይል ለማጓጓዝ እየሞከረ በመሆኑ፣ ጀልባዎቻችንም ስራ ይጠበቅባችኋል።
3) ፋኖ በአየር መንገድ አካባቢ ወታደራዊ ዒላማዎችን መሰረት አድርጎ እየፈፀመ ላለው ልዮ ኦፕሬሽን፣ ማንኛውንም አይነት በረራዎች እንዳይኖሩ መመሪያ አስተላልፏል። ሆኖም ግን አገዛዙ የሲቪል አውሮፕላን በመላክና በመምታት ፋኖን ተጠያቂ ለማድረግ ማቀዱን አሁን የደረሰን መረጃ ያስረዳል።
1 482
በዘር ማጥፋት ሂደት ውስጥ ሥልጣን በያዙ አካላት የሚመራ በሥውር የሚገድል ቡድን ማደራጀት ዓለማችን የለመደችው ክስተት ነው።
ከ700 ሺህ በላይ ሕዝብ የጨፈጨፈው ጆሴፍ እስታሊን "ጉላግ" የሚባል የሚቃወሙትን የሚገድል፣ የሚያፍን እና ወደ ሩቅ ቦታ እየወሰደ ማጎሪያ ቤት የሚጠቀጥቅ ገዳይ ቡድን ነበረው።
በሩዋንዳው የዘር ጭፍጨፋ ሁቱዎች የሩዋንዳ ቱትሲዎችን በጨፈጨፉበት ወቅት በፕሬዝዳንቱ በሃብያሪማና ሚስት የሚመራ "አካዙ" የሚባል ገዳይ ቡድን ነበር፤ የዘር ማጥፋት ጭፍጭፋ ገሃድ ወጥቶ እስከሚታይ ድረስ ይህ ቡድን የዘር ማጥፋት ሂደቱን ቀድሞ ሲፈጽም ነበር።
ይኽው ክስተት እና ታሪክም ዛሬ በሀገረ ኢትዮጵያ በኦሮሙማ አገዛዝ መሪነት በአማራ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ነው።
አብይ አህመድና ሽመልስ አብዲስ ያቋቁሙት እና የሚመሩት "ከጉላግ እና አካዙ" ጋር ተመሳሳይነት ያለው በዓለም ሥሙ "ሸኔ" ወይም በቤቱ ሥሙ "ኮሬ ኒጊኛ" የሚባል ዘር-አጥፊ እና ጨፍጫፊ ቡድን አቋቁመው በአማራ ሕዝብ እና በኢትዮጵያዊን ላይ የዘር ማጥፋት እየፈጸሙ ይገኛሉ።
1 482
በቤተክርስቲያኗ ላይ የታሰበው አደገኛ እቅድ!
አዲስ ፓትራሪክና የጠ/ቤተክህነት ጽሐፊ ለመተካት የተወሰኑ የአብይ ተላላኪ ጳጳሳት ሴራ ማሴራቸውን ከማህበረ ቅዱሳን በሰማውት መረጃ መሠረት እንዴት ይህን ጉዳይ ያሳኩታል በሚለው ጉዳይ መረጃ በማሰባሰብ የሚከተለውን መረጃ አግኝቻለው።
ቀጣፊው አብይ አሐመድ እነዶ/ር አንባቸውንና ብ/ጀ አሳምነውን የገደለበትን ድራማና የግድያ ኮድ በአቡነ አብርሃም እና በአቡነ ማታያስ ላይ ለመፈጸም ይህን የግድያ ስራ የሚፈጽሙ ቡድኖች እያደቡና ጊዜውን እየጠበቁ ነው።
ይህ ቡድን በመጀመሪያ ሁለቱን ጳጳሳቱን ይገድላል። ከዚያ ለሀቅ የቆሙ ጳጳትን ሁለቱን ጳጳሳትን ገድላቹሃል በማለት ያስራል። የድራማውን ስራ በሚዲያ በስፋት ያስነግራል። ነገሩ ከበረደና ከተረሳሳለት በኋላ ምርጫ እንዲደረግና የአብይ ተላላኪ ጳጳሳት ፓትራሪክ፣ ስራ አስካጅና ፀሐፊ የማስመረጥ ሰራ በተሳካ ሁኔታ እነዘዘሪጡ ጋንኤል ያስፈጽማሉ።
ይህን አካሄድ አዋጭና የሞት ሽረት ስራቸው እንደሆነ ወስነው ስራ ስለጀመሩ ይህን የማክቸፍ ስራ ሁሉም እንዲሲራ መልዕክቴን አደረሳለሁ።
1 482
ኮሎኔል ሸጋው ሁኘኛው የኮሎኔል አባይን ፈለግ ተከትሏል።
ኮለኔሉ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሞጣ መብረቁ ተፈራ ብርጌድን ተቀላቅሏል።
ኮሎኔል ሸጋው በአማራ ህዝብ ላይ እየተደረገ ያለውን የዘር ጭፍጨፋ እንደ አንድ አማራ እኔም ይመለከተኛልና ፋኖን ተቀላቅዬ የአብይ አህመድን መንግስት እዋጋዋለሁ በማለት ፋኖን መቀላቀሉን ኢትዮ 251 ሚዲያ ዘግቧል።
ትናንትና በእንጅባራ አንድ ኮሎኔል መገደሉና ዛሬም ሌላ ኮለኔል መቁሰሉ ተዘግቧል።
1 482
~ ሰበር ዜና!
በዚህ ሰዓት የአዊ ዞን ዋና ከተማ እንጅባራ በአማራ ፋኖ በጎጃም ቁጥጥር ስር ሁናለች!
የብልጽግና የአማራ ማጎሪያ የነበረው ማረሚያ ቤትም ተሰብሮ በርካታ እስረኞች ተፈተዋል።
መንገዶች ይዘጉ፤ #GAR ይፋፋም!
1 482
ሕዝብን አሸንፎ የሚያውቅ አምባገነን የለም ‼
ቬትናሞች ለኃያሏ አሜሪካ አልተንበረከኩም!!
የ20 ዓመታት የአሜሪካ ቦንቦችና ሚሳኤሎች ታሊባንን አላጠፉትም!! ቶራ ቦራ ተራራን አልደፈሩትም!!
የአማራ ሕዝብም በአምባገነኖች ተሸንፎ አያውቅም!!
ሞሶሎኒ አላሸነፈውም!!
መንግስቱ ኃይለማርያም ይሁን መለስ ዜናዊ ጨፈጨፉት እንጂ አላሸነፉትም!!
አብይ አሕመድና የኦሮሙማ ገዢ ቡድንም አያሸንፉትም ‼
ድሮን ይሁን ሚሳኤል የአማራን ሕዝብ አይረቱትም !!
ምክንያቱም ትግላችን የሕዝብ ነው ‼
የአማራ አርሶአደር ፣ የአማራ ወጣት ፣ የአማራ ዲያስፖራ ፣ የአማራ ከተሜ የሚያደርገው ፍትሐዊ ትግል ነውና ድል ከእሱ ጋር ነች!!
ፍትሐዊ የሕልውና ትግል በሕዝብ ልጆች ድል ያደርጋል እንጂ በፋሺስቶች አይረታም ‼
የአማራ ታጋይ- ዳዊት ፥ የፋሽስቶችንና የሴረኞችን- ጎልያድ ይረታል ‼
ታላቁ የአማራ አቢዮት ያሸንፋል ‼
#AmharaRevolution
1 482
የአገዛዙ ጦር መሐል አገዳ እየተመታ ነው።
በአሥር ቀናት ውስጥ ሰባት (7) የኮለኔል ማዕረግ ያላቸውን ኮለኔሎች ማጣት ከባድ ምት ነው ‼
ይቀጥላል !!
#AmharaRevolution
