cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ራዕየ ማርያም ✝

በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች የተሰጣቸውን ትምህርት ችላ በማለት ሲጨፍሩና ሲደንሱ የጥፋት ውሃ ድንገት ጠራርጎ እንደወሰዳቸው የዓለም ኅልፈት የክርስቶስ መምጣት እንዲሁ ባልታሰበበት ሰዓት ነውና ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ። ሠማይ እና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን ፈፅሞ አያልፍም። ማቴ 24:35

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
1 478
Suscriptores
+324 horas
+57 días
+630 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

♡YAHWEH PROMOTION♡ ↪ ያህዌህ ፕሮሞሽንም እግዚአብሔር ዓላማው በማድረግ በርከት ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቻናሎች መዝግቦ ለምእመናን  እንዲዳረሱ  ፕሮሞት እያደርገ ይገኛል ። ↪  በፍጥነት ለማሳደግ አሁኑኑ ይስመዝግቡ               ➱ 👉@ZEMARYAM_NEGN ☎ Tel      :- +251943686155   :- +251977157265 📞 ያገኙናል https://t.me/Saint_Mary21 ይቀላቀሉ
Mostrar todo...
ሰአሊ ለነ ቅድስት

ፍቅር ግን ከሁሉ ይበልጣል

⛪የህይወት ምክር⛪
❤ ምክረ አበው ❤
✅ ተአምረ ማርያም ✅
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፩
⛪ሥርዓተ ቤተክርስቲያን እንማማር ⛪
✅መንፈሳዊ ትምህርት✅
🔸የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙሮች 🔸
💟የኢትዮጵያ አድባራትና ገዳማት ታሪክ💟
👏ኑ እንዘምር 👏
🎚ነይ ነይ እምዬ ማርያም🎚
📍Ortoodooksi 📍
ዘሰዋስም
💧የመ/ር ዘበነ ለማ መግለጫዎች 💧
💠ሐመረ ኖህ💠
💧የንግስ መዝሙሮች 💧
መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች
♦የቤተክርስቲናችን መዝሙርና ግጥሞች♦
♻ ምስባክ ወማኅሌት ♻
⚜አምኃ ተዋኅዶ ዘክርስቶስ ⚜
🔸የክርስቶስ ጃንደረባ 🔸
🔸ነ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እንወቅ 🔸
🔸ማስያስ 🔸
🀄የመንፈስ ፍሬዎች 🀄
1⃣አንዲት ሃይማኖት1⃣
☦መዓዛ ሠናይ☦
⚜ንቁ ክርስትያኖች ⚜
💠ደቂቀ እስጢፋኖስ 💠
📯ከብሮን የዜማ መሳርያ 📯
⚜የማርያም ፍሬዎች⚜
⚜ቅድስት ፌብሮኒያ⚜
💠መኅርኒ ድንግል💠
🔸ትንሿ ቤተክርስቲያን🔸
📯ራእየ ማርያም 📯
ዘመርቆሬዎስ
✍ከባለ20ሺ -30ሺ ለማስመዝገብ
✍ከባለ10ሺ-20ሺ ለማስመዝገብ
📝ነጻ ፕሮሞሽን ለሁሉም 📝
Free FaceSwap🤖
Best DeepNude🙈
♡YAHWEH PROMOTION♡ ↪ ያህዌህ ፕሮሞሽንም እግዚአብሔር ዓላማው በማድረግ በርከት ያሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቻናሎች መዝግቦ ለምእመናን  እንዲዳረሱ  ፕሮሞት እያደርገ ይገኛል ። ↪  በፍጥነት ለማሳደግ አሁኑኑ ይስመዝግቡ               ➱ 👉@ZEMARYAM_NEGN ☎ Tel      :- +251943686155   :- +251977157265 📞 ያገኙናል https://t.me/Saint_Mary21 ይቀላቀሉ
Mostrar todo...
ሰአሊ ለነ ቅድስት

ፍቅር ግን ከሁሉ ይበልጣል

⛪የህይወት ምክር⛪
❤ ምክረ አበው ❤
✅ ተአምረ ማርያም ✅
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፩
⛪ሥርዓተ ቤተክርስቲያን እንማማር ⛪
✅መንፈሳዊ ትምህርት✅
🔸የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙሮች 🔸
💟የኢትዮጵያ አድባራትና ገዳማት ታሪክ💟
👏ኑ እንዘምር 👏
🎚ነይ ነይ እምዬ ማርያም🎚
📍Ortoodooksi 📍
ዘሰዋስም
💧የመ/ር ዘበነ ለማ መግለጫዎች 💧
💠ሐመረ ኖህ💠
💧የንግስ መዝሙሮች 💧
መንፈሳዊ ግጥሞች እና ወጎች
♦የቤተክርስቲናችን መዝሙርና ግጥሞች♦
♻ ምስባክ ወማኅሌት ♻
⚜አምኃ ተዋኅዶ ዘክርስቶስ ⚜
🔸የክርስቶስ ጃንደረባ 🔸
🔸ነ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እንወቅ 🔸
🔸ማስያስ 🔸
🀄የመንፈስ ፍሬዎች 🀄
1⃣አንዲት ሃይማኖት1⃣
☦መዓዛ ሠናይ☦
⚜ንቁ ክርስትያኖች ⚜
💠ደቂቀ እስጢፋኖስ 💠
📯ከብሮን የዜማ መሳርያ 📯
⚜የማርያም ፍሬዎች⚜
⚜ቅድስት ፌብሮኒያ⚜
💠መኅርኒ ድንግል💠
🔸ትንሿ ቤተክርስቲያን🔸
📯ራእየ ማርያም 📯
ዘመርቆሬዎስ
✍ከባለ20ሺ -30ሺ ለማስመዝገብ
✍ከባለ10ሺ-20ሺ ለማስመዝገብ
📝ነጻ ፕሮሞሽን ለሁሉም 📝
Free FaceSwap🤖
Best DeepNude🙈
ድንግል ማርያም ቅድስ ዩሐንስ አፈወርቅ መናፍቃን የድንግል ማርያምን ዘላለማዊ ድንግልና እውነታውን አስረግጦ አስተምሯል።   መናፍቃን ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከ ምትወልድ አላወቃትም የሚለውን (ማቴ 1-25) ተብሎ ስለተጻፈ ድንግል ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ ከዮሴፍ ጋር በትዳር ኖራለች ብለው ስለተነሱበት የተሳሳተ ሃሳብ ሲመልስ እስከ የሚለው ሃረግ ወይም ቃል ዮሴፍ የበኩር ልጇን እስከምትወልድ አላወቃትም ማለት አንድም ወንድ እንደማታውቅ አንድም እስከ የሚለው ፍፃሜ የሌለው እስከ ነው። በመሆኑም ጌታን እስከምትወልደው የምትወልደው መድኃኒአለም እንደሆነ አላወቀም ፤የድህነት ምክንያት ሆና እንደተመረጠች አያውቅም ነበረ። በሉቃስ ወንጌል ላይም ማርያም ነገሩን ሁሉ በልቧ ትጠብቀው ነበር ። ከቅዱሳን የከበረች ከመልአክት የበለጠች እንደነበረች አያውቅም ነበር። በሌላው ጌታን በጸነሰች ግዜ ገጽዋ ይለዋወጥ ነበር ይህንንም ሲያይ ዮሴፍ ጻድቅ ስለነበረ ሳይገልጣት ተዋት። ኢትዮጵያዊ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በአርጋኖን መፃፋቸው "አላወቃትም " የሚለውን ሲያመሰጥሩ ማወቅ በ፪ ይከፈላል: ከአለማወቅ ወደ ማወቅ፤ ካለመገናኝት ወደ መገናኝት ። በማቴ(1፥25) ላይ ያለው አለማወቅ አዳም ሄዋንን አወቃት፤ ዳዊት አቢሳን አላወቃትም በሚለው ፍቺ ማለትም ካለመገናኝት ወደ መገናኝት በሚለው ሳይሆን ፤ ከአለማወቅ ወደ ማወቅ ማለትም ድንግል ማርያም የአምላክ እናት መሆኖን ካለማወቅ ወደማወቅ እንዲሁም  ቅድስት ድንግል ማርያም በሆዷ ጌታችንን መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለተሸከመች የጌታችን መልክ በተለወጠ ጊዜ የእሷም መልክ ይለወጥ ስለነበር መልኳን አላወቀም ነበር። ይህን አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ሲያስረዱ ብርጭቆ ውሃ ሲይዝ የውሃ መልክ፤ ጠጅ ሲይዝ የጠጅ መልክ እንደሚይዝ ፣ የድንግል ማርያምም መልክ ይለዋወጥ ነበር። እንደ ሮማን የምትቀላቀልበት ጊዜ አለ፤ እንደ ናርዶስም የምትነጣበት ጊዜ ነበር።ብለው አስተምረዋል ። 2ኛ ሌላው መናፍቃኑ ያነሱ የነበሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ የጌታ ወንድሞች ተብሎ (በማቴ ፥12-46:50፤ማር-3-31:35፤ሉቃ-8-19:21)ላይ የተመዘገበው ጽንሰ ሃሳብ በመያዝ ማርያም ሌላ ልጆች አሉዋት ከዮሴፍ የተወለዱ  ለሚሉት ዮሐንስ አፍወርቅ መልስ ሲሰጥ በመስቀሉ እግር ስር ያከናወነውን ምስጢር አራቆ በመተርጎም እንዲህ አስተምሯል። ማርያም ጌታን ከወለደች በኋላ መናፍቃን እንደሚሉት ከዮሴፍ ጋር በሚስትነት ኖረች ካሉ። መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን በመሥቀል ላይ ሆኖ በዕለተ አርብ ከመሥቀል ስር ስለነበረችው እናቱ እነሆ ልጅሽ አላት። ልጆች አሏት ካሉ ለምን በመሥቀል ሥር አልተገኙም፣ ለሚወደው ደቀመዝሙር ለምን በአደራነት ሰጠው ወደ ቤቱስ እንዲወስዳት አዘዘው ብቸኛ ስለነበረች አይደለምን እንዴ ይህንን ልብ ብለን እናስተውል። በማለት አስተምሯል በሌላው ለምን ወንድሞች ተባሉ የሚል ጥያቄ ከተነሳ በመንፈሳዊ ህይወት ወንድማማቾች ስለሆኑ ከምንም በላይ ግን ዮሴፍን በምስጢር የድንግል ማርያም እጮኛ ጠባቂ እንዲደረግ የምስጢረ ስጋዌንም ነገር ያለግዜው ላለመግለጽ ምስጢር ለማድረግ ነው። አበው አስተማሩን እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ከፈጠረበት ጥበብ ይልቅ። በተዋሕዶ ሰው ሆኖ አለምን ያዳነበት ጥበብ ይበልጣል። ድንግል ማርያም ጌታን ከመፀነሳም በፊት ድንግል ከፀነሰችም በዋላ ድንግል ናት። እንዲሁም ከመውለዷ በፊት ድንግል ከወለደችም በዋላ ድንግል ናት። ይህንንም በትንቢት እግዚአብሔር ስለተገለጸለት ከአብይ ነብያት መክአከል አንዱ ሕዝቃኤል (በምዕራፍ 44-1:4) ወደ ምስራቅም ወደሚመለከተው በር አመጣኝ ይህ በርም ዝግ ነበር የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ለዘላለምም ዝግ ሆኖ ይኖራል ። ምሥራቅ ያላት ድንግል ማርያምን ነው ፀሐይ ከምስራቅ እንዲወጣ ጨለማው ዓለም ብርሃን እንዲያደርግ ፀሐይ ፅድቅ ክርስቶስም ከአማናዊት ምሥራቅ ከድንግል ማርያም ተወልዶ በኀጥያት ለጨለመው ዓለም የጽድቅ ብርሃን ሆኖ ተገልጧል።(ዮሐ 1-15)ጠቢቡ ሰለሞንም በመኃልዬ መኃልይ መዝሙሩ እህቴ ሙሽራዬ ሆይ የተዘጋ ገነት የታተመ ፈሳሽ ነሽ በማለት ስለዘላለማዊ ድንግልነዋ ጽፏል።(መኃ፤4-12) https://t.me/raiye_mariyam
Mostrar todo...
ራዕየ ማርያም ✝

በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች የተሰጣቸውን ትምህርት ችላ በማለት ሲጨፍሩና ሲደንሱ የጥፋት ውሃ ድንገት ጠራርጎ እንደወሰዳቸው የዓለም ኅልፈት የክርስቶስ መምጣት እንዲሁ ባልታሰበበት ሰዓት ነውና ተዘጋጅታችሁ ጠብቁ። ሠማይ እና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን ፈፅሞ አያልፍም። ማቴ 24:35

Mostrar todo...
🙏 1
እዩና እመኑ ሰዎች እዩና እመኑ ሰዎች ድንጋዩ ተፈነቃቅሏል ኢየሱስ በኩለ ሌሊት በሀይሉ ሞትን ድል ነስቷል/2/ እልልታ ለዚህ ይገባል ግርግርታ ለዚህ ይገባል የሞት ሀይል ተዋርዷል ዛሬ ሲኦልም ተመሰቃቅሏል/2/ መላዕክቱ ነጭ ለብሰዉ ምስራቹን አበሰሩ ተነስቷል ኢየሱስ ብለው ለዓለም እዲናገሩ/2/
Mostrar todo...
"እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ ፣ ስለበደላችንም ደቀቀ ፣ የደኅንነታችንም ተግሳፅ በእርሱ ላይ ነበረ ፣ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን። " ኢሳያስ 53፣5 እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ! መልካም የፋሲካ በዓል ❤🙏
Mostrar todo...
🙏 3
(የማርቆስ ወንጌል ምዕ. 14) 29፤ ጴጥሮስም። ሁሉም ቢሰናከሉ እኔ ግን ከቶ አልሰናከልም አለው። 30፤ ኢየሱስም። እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ አለው።
Mostrar todo...