cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ዛዱል ኸይር Zadul Kheir

(መልካም ስራ ከክፉ አወዳደቅ ይጠብቃል) صنائع المعروف تقي مصارع السوء

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
207
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የውዥንብር መልስ አለመታወቁ ጥርጣሬን አያጭርም!
Mostrar todo...
ታሪክ የሚዘክራቸው ነገስታቶችን እንጂ ሰራዊቱን አይደለም።
Mostrar todo...
02:52
Video unavailableShow in Telegram
በግና ፍየል በረከት ናቸው አሏህ በበግና ፍየል በረከት አድርጓል። በአመት አንድ ጊዜ ሲወልዱ ትመለከታለህ ፤ አሏህ የሻው ያክል ከስጋቸው ይበላል ፤ ከአራዊቶች በተቃራኒ በነርሱ ምድር ትጥለቀለቃለች ፤ አራዊቶች በአንድ ጊዜ ስድስት ወይም ሰባት ልጅ ይወልዳሉ ፤ የምድር ጥግ ላይ እንጂ አይታዩም። በግና ፍየል ተወዳጅ የተባረኩ ገንዘቦች ናቸው።¹ ከሚገርመው ተፈጥሯቸው ሰውነታቸው ግዙፍ የሆኑትን ዝሆን እና ጎሽ ተመልክተው አይፈሩም። ተኩላ ሲመለከቱ ግን በብርቱ ይፈራሉ። ይህም አሏህ በተፈጥሯቸው የፈጠረው ነገር ስላለ ነው።² በግና ፍየል በዋነኝነት የስጋ ፥ የወተት እና የሱፍ ምንጭ ሁነው ለሰው ልጅ ሲያገለግሉ ቆይተዋል። ፍየል በወተት ብዛት እና በቆዳ ውፍረት ከበግ ይበልጣሉ። በጎች ደግሞ ከፍየል የበለጠ የብዙ ፀጉር ባለቤት(ሱፍ) ናቸው። ሑመይድ ብኒ ማሊክ ብኒ ኹሰይሚ እንዲህ አለ፦ ❝ከአቡ ሁረይራ ጋር ''ዐቂቅ'' በሚባል ቦታ ተቀምጠን ሳለ የመዲና ሰዎች በግመል ላይ ሁነው ወደ እኛ መጡ ፤ ከግመላቸው ላይ ወረዱ። አቡ ሁረይራ «ወደ እናቴ ሂድና ልጅሽ ሰላምታ ያቀርብልሻል ፤ የሆነ ነገር መግቢን ይልሻል» በላት አለኝ። (ሂጄ ስነግራት) በትሪ የተወሰነ ዘይትና ጨው አድርጋ ከገብስ የሆነ ሶስት ዳቦ ጋር አቀረበች። ተሸክሜ ወደነርሱ ይዤ በመሄድ ፊትለፊታቸው አስቀመጥኩት። ያኔ አቡ ሁረይራ «አሏሁ አክበር»አለ። በመቀጠል «ለአሏህ ምስጋና ይግባው ! ምግባችን ተምርና ዉሃ ሆኖ ሳለ ዳቦ ለመገበን ጌታ» አለ። ሰዎቹ (እንግዶቹ) ከምግቡ ምንም አልቀመሱም። እነርሱም በሄዱ ጊዜ እንዲህ አለኝ፦«የወንድሜ ልጅ ! ለበጎችህ መልካም ሁን ፤ ንፍጣቸውን ጥረግ ፤ በረታቸውን (ማደሪያቸውን) አሳምር ፤ በዙሪያቸው ስገድ ፤ እነርሱ የጀነት እንስሳ ናቸው። ነፍሴ በእጁ በሆነችው አሏህ እምላለሁ ወደ ፊት በሰዎች ላይ የተወሰኑ በጎች ያሉት ሰው እርሱ ዘንድ ከመርዋን መኖሪያ ቤት የበለጠ ተወዳጅ የሚሆኑበት ዘመን መምጣቱ በጣም ቅርብ ነው።»❞ [ማሊክ “ሙወጠእ” (2/933) ፤ አል አደቡል ሙፍረድ 572] ይቀጥላል... የካቲት 06/2015 https://t.me/ZadulKheir
Mostrar todo...
ከአንቀፆች ጋር ⓶⓶⓻ قَالَ هَلْ ءَامَنُكُمْ عَلَيْهِ إِلَّا كَمَآ أَمِنتُكُمْ عَلَىٰٓ أَخِيهِ مِن قَبْلُ «ከአሁን በፊት በወንድሙ ላይ እንዳመንኳችሁ እንጂ በእርሱ ላይ አምናችኋለሁን። [ዩሱፍ 64] «ሙእሚን በአንድ ጉድጓድ ሁለት ጊዜ አይነደፍም።» (لا يلدغ المؤمن من جحر مرتين) የሚለውን ይጠቁመናል።
Mostrar todo...
#ከተረሱ ሱናዎች ⓵⓶ ለይለተል ጁሙዓ ሶለዋት ማብዛት *** ነብዩ(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- «የጁሙዓ ቀንና ሌሊት ሲመጣ በኔ ላይ ሶለዋት አብዙ» አልባኒ ሐሰን ብለውታል
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
"اختر من تزرعهم في أرض قلبك بدقة، اختيار البذور أسهل من اقتلاع الأشجار.
Mostrar todo...