cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

HabeshaNet.

We will provide Coronavirus updates about Ethiopia and the globe! ይደግፉን | ያስተዋውቁን! For any questions contact us http://t.me/EthioCoronavirusInfobot https://www.youtube.com/c/TheNewEthiopiaTube?sub_confirmation=1

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
1 688
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር የሕዳሴ ውዝግብን ለመፍታት ለአስቸኳይ ስብሰባ ጥሪ አደረጉ የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ውዝግብን ለመፍታት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲደረግ ለግብጽና ለኢትዮጵያ መሪዎች ጥሪ አደረጉ። ለዓመታት ሲካሄድ የነበረው የሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር በኮንጎዋ መዲና ኪንሻሳ ውጤታማ አለመሆኑን ተከትሎ ይህ ውይይት የመጨረሻ ሙከራ ሊሆን ይችላል ተብሏል። በኪንሻሳ ላይ ሱዳን እና ግብጽ የሕዳሴ ግድብ ድርድር ታዛቢዎችን ሚና ለመቀየርና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት፣ አሜሪካ እና የአውሮፓ ሕብረት በአደራዳሪነት እንዲገቡ ሃሳብ ቢያቀርቡም ኢትዮጵያ አልተቀበለችውም። ኢትዮጵያ ድርድሩ በአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር እንዲሆን ትፈልጋለች። ይህንን የኢትዮጵያ ሃሳብም ሰሞኑን ሩሲያ እንደምትደግፈው የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ሩሲያ የሕዳሴ ግድብ ውዝግብ በአፍሪካ ሕብረት ጥላ ስር እንዲፈታ ፍላጎት አላት በማለት የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ተናግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ይህንን ንግግር ያደረጉት በካይሮዋ መዲና ከግብጹ አቻቸው ሳሜ ሽኩሪ ጋር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሆነ ተዘግቧል።
Mostrar todo...
የ20 አመቱን ጥቁር አሜሪካዊ የተኮሰችበት ፖሊስ በግድያ ወንጀል ተከሰሰች በሚኒሶታ አንድ ጥቁር አሽከርካሪን በጥይት የገደለችው ነጭ የቀድሞ የፖሊስ መኮንን በሁለተኛ ደረጃ የመግደል ወንጀል ክስ እንደተመሠረተባት አቃቤ ህግ ገለጸ፡፡ ኪም ፖተር በቁጥጥር ስር የዋለች ቢሆንም በኋላ ግን በ 100,000 ዶላር ዋስ ተለቃለች፡፡ ፖተር በስህተት ማደንዘዣ መስሏት ሽጉጧን በመምዘዝ ዳውንት ራይት ላይ መተኮሷን ፖሊስ ገለጿል፡፡ የራይት ቤተሰብ ጠበቃ ቤን ክራምፕ በበኩላቸው ግድያው "ሆን ተብሎ እና ህገ-ወጥ የኃይል እርምጃ በመጠቀም የተፈጸመ ነው" ብለዋል፡፡ ክስተቱን ተከትሎ ኪም ፖተርም እና የአከባቢው የፖሊስ አዛዥ ቲም ጋኖን ሥራቸውን ለቀዋል፡፡
Mostrar todo...
ግማሽ ያህል የምርጫ ጣቢያዎች አልተከፈቱም፣ በአፋርና በሶማሌ ምዝገባ አልተጀመረም ሊካሄድ ሰባት ሳምንት ብቻ በቀረው ስድስተኛው አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ የመራጮች ምዝገባ ይካሄድባቸዋል ከተባሉት የምርጫ ጣቢያዎች ወደ ግማሽ የሚጠጉት አለመከፈታቸውን የምርጫ ቦርድ ገለጸ። የመራጮች ምዝገባ ከተጀመረ ከሦስት ሳምንት በላይ ሲሆነው በተለያዩ ክልሎች ውስጥ ተከፍተው ድምጽ ሰጪዎችን ይመዘግባሉ ተብለው ከታቀዱት 50 ሺህ ያህል የምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ በአሁኑ ጊዜ ምዝገባ እያካሄዱ ያሉት 25 ሺህ 151ዱ ሲሆኑ ከ24 ሺህ በላይ የሚሆኑት ግን ሥራ አልጀመሩም።
Mostrar todo...
በአማራ ክልል የተፈናቃዮች ቁጥር እያሻቀበ መምጣቱ ተነገረ፡፡ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮምሽን እንዳለው፣ ከተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በተለይም ከኦሮሚያ እና ከቤኒሻንጉል ክልል ተፈናቅለው ወደ ክልሉ የሚመጡ ተፈናቃዮች ቁጥር በየጊዜው በእጅጉ እየጨመረ ነው፡፡ የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮምሽን ኮምሽነር አቶ ዘላለም ልጅአለም ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቁት፣ በ አሁኑ ሰዓት በክልሉ 4 መቶ 95 ሺህ የሚሆኑ ተፈናቃዮች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ተፈናቃዮች በአብዛኛው ኦሮሚያና ቤኒሻንጉልን ጨምሮ ከትግራይ እና ከደቡብ ክልል በተለያዩ ምክንያቶች የተፈናቀሉ መሆናቸውን ነግረውናል፡፡ አብዛኛው ተፈናቃይ ማህረሰቡ ውስጥ አብሮ ይገኛል ያሉን ኮምሽነር ዘላለም፣ በተጨማሪም ቻግኒ፤ሰሜን ወሎ፤ ደቡብ ወሎ እና ጎንደር በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙም ነግረውናል፡፡ እነዚህን ተፈናቃዮች የሚደግፍ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም፣ በማንነታቸው ምክንያት ከቀያቸው ቤት ንብረታቸውን ጥለው የመጡ ዜጎች ወደ ቀደመ ቀያቸው መመለስ እንዳለባቸው ክልሉ እንደሚያምን ነው የነገሩን፡፡ በተለይም ወደ ቀደመ ቀያቸው እንዲመለሱ የማድረጉ ስራ መንግስትና በተለይም የመጡበት ክልል ከፍተኛ ሃላፊነት ሊወስድና መልክ ማሲያዝ እንዳለበትም አስታውቀዋል፡፡ በየዉልሰዉ ገዝሙ ሚያዝያ 06 ቀን 2013 ዓ.ም
Mostrar todo...
92 ኢትዮጵያውያን ከየመን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በዛሬዉ እለት 92 ኢትዮጵያውያን ከየመን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታዉቋል፡፡ በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀን የተውጣጣ የልዑካን ቡድን ወደ ኤደን በመሄድ የሊሴ ፓሴ የመስጠት ስራ አከናውኗል። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተዉ ኢትዮጵያዊያኑ ወደ ሀገራቸዉ እንዲመለሱ የተደረገዉ ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመተባበር ነዉ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል እንዳደረጉላቸዉም ተገልጿል። ኢትዮ ኤፍ ኤም
Mostrar todo...
ሱዳን ከያዘቻቸው ግዛቶች ወታደሮቿን እንድታስወጣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ጫና እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቅርባለች። @ETHIOID
Mostrar todo...
⚠️ ስራ መቀጠር ይፈልጋሉ ❓ ⚛ በAccounting ⚛ 🈲 በ Management 🈲 ❇️ በ ስራ አስፈፃሚ ❇️ 🏧 በሹፌር 🏧 . ⚠️ በተለያዮ የስራ መስኮች ሚፈልጉ ከሆነ ይቀላቀሉን ‼️
Mostrar todo...
⚛ ACCOUNTANT ⚛
😎 MANAGEMENT 😎
☢ ሹፍርና ☢
⚓️ Secretariat ⚓️
🍔 ሼፍ 🍔
🏝 Waiter 🏝
🏵 Nursing 🏵
🚗 Auto Mechanic 🚗
✍ Casher ✍
💧 Pharmacist 💧
⛑ CONTRACTER ⛑
💥 MARKETING 💥
🅰 ሀሉንም የስራ አይነት ለማግኘት 🅱
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ዛሬ ሴናተር ክሪስ ኩንስን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚልኩ ፎሬን ፖሊሲ መጽሄት ዘግቧል፡፡ መልዕክተኛው የተላኩት ስለ ትግራዩ ግጭት ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ እና ከአፍሪካ ኅብረት ሃላፊዎች ጋር ለመነጋገር እና ፕሬዝዳንቱ ስለ ትግራዩ ግጭት የገባቸውን ስጋት ለማስረዳት እና መፍትሄ እንዲፈለግ ለመገፋፋት እንደሆነ ኩንስ ለመጽሄቱ ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር የገባችበትን የድንበር ውዝግብ እንድትፈታም የመገፋፋት ተልዕኮ አላቸው ተብሏል፡፡ ኩንስ በአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ አባል እና የውጭ ዕርዳታን የሚቆጣጠረው ኮሚቴ ሰብሳቢ ናቸው፡፡ [Wazema] @ethiocoronainfo
Mostrar todo...
😱ለስራ ፈላጊዎች በሙሉ መልካም ዜና😱 😁ማንኛውም ስራ እዚህ ይገኛል😁
Mostrar todo...
0 አመት ስራ ልምድ
በ1 አመት ስራ ልምድ
በ2 አመት ስራ ልምድ
በ3 አመት ስራ ልምድ
4 እና ከዚያ በላይ
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.