Tesfa fana ተስፋ ፋና የወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤናና የኪነ ጥበባት ማአከል
Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
168
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የተስፋ ፋና ውድ ልጅ ማሎአችን ተመርቆልናል .... እንኳን ደስ አለን.... እስኪ congra እንበለው😍😍😍👨🎓👨🎓👨🎓👨🎓👨🎓👨🎓👌👌👌💪💪congrats malo!
* የሥነ ጹሁፍ ምሽት ዝግጅት *
=============================
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል !!
እንደተለመደው ተስፋ ፋና የወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤናና የኪነ ጥበብ
ማዕከል በየ15 ቀኑ የሥነ ጹሁፍ ምሽት እያዘጋጀ ለጥበብ
አፍቃሪያን እንደሚያቀርብ ይታወቃል።
በመሆኑም፦
የታህሳስ ወር 2ኛው ዙር በዚህ ሣምንት :-
ቀን :- ዓርብ ታህሳስ 23-04-2013 ዓ.ም፡፡
ሰዓት :- ምሽቱ 12፡30 ሰዓት ፡፡
ቦታ :- ወልቂጤ ብሩክ ህንፃ ማራኪ ካፌ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
በእለቱ :-
* በዝክረ ታሪክ ዝግጅታችን ታላላቅ የሀገር ባለውለታዎች
ይታሰባሉ፣
* ግጥሞች፣
* የወግ ስራ እና ሌሎችም እጅግ ማራኪ
የስነ-ፁሁፍ ስራዎች ተሰናድተው ይጠብቆታል። በመሆኑም
በወልቂጤ ከተማና አካባቢው የምትገኙ
የሥነ-ፁሁፍ አፍቃሪያን ቤተሰቦቻችን
በሙሉ እንድትገኙ በክብር ተጋብዛችኋል፡፡
***ስትመጡ ማስክ ማድረጎዎን እንዳይዘነጉ!!
✍✍ኑ...የሥነ-ፁሁፍ ምሽት አለ...!✍✍✍
* የሥነ ጹሁፍ ምሽት ዝግጅት *
=============================
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል !!
ተስፋ ፋና የወጣቶች ስነ ተዋልዶ ጤናና የኪነ ጥበብ
ማዕከል በየ15 ቀኑ የሥነ ጹሁፍ ምሽት እያዘጋጀ ለጥበብ
አፍቃሪያን እንደሚያቀርብ ይታወቃል።
በመሆኑም፦
የታህሳስ ወር 1ኛው ዙር በዚህ ሣምንት :-
ቀን :- ዓርብ ታህሳስ 02-04-2013 ዓ.ም፡፡
ሰዓት :- ምሽቱ 12:15 ፡፡
ቦታ :- ብሩክ ህንፃ ማራኪ ካፌ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
በእለቱ :-
* በዝክረ ታሪክ ዝግጅታችን ታላላቅ የሀገር ባለውለታዎች
ይታሰባሉ፣
* ግጥሞች፣
*መነባነብ
* የወግ ስራ እና ሌሎችም እጅግ ማራኪ
የስነ-ፁሁፍ ስራዎች ተሰናድተው ይጠብቆታል። በመሆኑም
በወልቂጤ ከተማና አካባቢው የምትገኙ
የሥነ-ፁሁፍ አፍቃሪያን ቤተሰቦቻችን
በሙሉ እንድትገኙ በክብር ተጋብዛችኋል፡፡
***ስትመጡ ማስክ ማድረጎዎን እንዳይዘነጉ!!
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.