|| ዘ-ሀበሻ || post
Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
555
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ማኅተቤን አልበጥስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ
በአንድ ወቅት ስለ ኢትዮጵያ መፍረስ ማንም በአእምሮ ውልብ ሳይልበት ዶክተር ዐቢይ፦ "ኢትዮጵያ አትፈርስም" እያሉ ሕዝቡን ሽብር ይነዙት ነበር፥ ጅብ አህያ ፊት ቆሞ፦ "አልበላሽም" ሲላት እርሷ፦ "አልበላሽም ምን አመጣው? አለች አሉ። ብዙ ጊዜ አዲስ አጀንዳ የሚቀይሱ ሰዎች ሰዎች ያላሰቡትን እንዳሰቡ አርጎ በሰው ኅሊና ላይ መሳል የሥነ ልቦና ጨዋታቸው ነው፥ መምህር ምሕረተ አብ ከአራት ዓመት ወዲህ በየጉባኤው፦ "ማኅተቤን አልበጥስም" የሚል ስብከት እና መዝሙር እንደ በቀቀን መደጋገሙ ሙሥሊሙ ማኅተብ በጣሽ ክርስቲያኑ ማኅተቡን ተበጣሽ አርድጎ ለመሳል የሚዳዳው ነው። በተለይ በማንቂያ ደውል "ማኅተቤን አልበጥስም" የሚለው የዘወትር መፎክሩ በብዙኃን ዘንድ፦ "ይህ ሰው መቼ ይሆን ባይብልን የሚሰብከው? የሚል ጥያቄ ማስነሳቱ አልቀረም፥ በእርግጥ መምህሩ የኢሥላም ብርሃን እያንዳንዱ ቤት ዘው እያለ እየገባ መሆኑን መመከት እንዳቃተው አካሄዱ ያሳብቅበታል። እሥልምና ሰው አስገድዶ ከማሥለም ይልቅ "የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ" በማለት ሰው ነጻ ምርጫ እንዳለው ያመላክታል፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
አምላካችን አሏህ ሰዎች ሁሉ አማኝ እንዲሆኑ ቢፈልግ ኖሮ በማስገደድ አማኝ ያረጋቸው ነበር፥ ቅሉ ግን ለሰው ነጻ ፈቃድ ስለተሰጠው ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ማስገደድ ሐራም ነው። እውነቱ ከጌታችን ስለመጣ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጧልና በሃይማኖት ማስገደድ የለም፦
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?። وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ከአርካኑል ዒባዳህ አንዱ መሐባህ ሲሆን አሏህን ማምለክ ያለብን አፍቅረነው እንጂ ተገደን በፍጹም ስላልሆነ እኛ በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለንም፦
50፥45 “እኛ የሚሉትን ሁሉ ዐዋቂ ነን፡፡ አንተም በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለህም፡፡ ስለዚህ ዛቻየን የሚፈራን ሰው በቁርኣን አስታውስ!”፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَقُولُونَ ۖ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِجَبَّارٍ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
ሲጀመር ተገዶ የሠለመ እራሱ እሥልምናው መቼ መቅቡል ይሆንና? ጎትጉተን እና ጎትተን ብናመጣው ልቡ ላይ ኢማን ከሌለውስ ምን ይፈይድልናል? ይህንን ልናረግላቸው ሆነ ልናረግባቸው አምላካችን አሏህ አላዘዘንም። የሚያጅበው ነገር አንዳንድ አካባቢ በዘር የተነሳ መፈናቀል እና መገደል ሲኖር የተፈናቀለው እና የተገደለው ኦርቶዶክስ ከሆነ በሃይማኖቱ ሙሥሊም ከሆነ በዘሩ የሚሉት ነገር ሁሌም ፈገግ ያረገኛል፥ አፈናቃዩ እና ገዳዩ በሃይማኖት ከሆነ ተመሳሳይ ሃይማኖትን ለምን ያፈናቅናል? ለምን ይገላል? የኦርቶዶክስ መምህራን እነ መምህር ምሕረተ አብ፣ መምህር ዓባይነህ፣ መምህር ዮርዳኖስ፣ መምህር ዘመድኩን፣ ቀሲስ ኤፍሬም ቀን ከሌሊት ስለ እሥልምና አሉታዊ ነገር በመናገር እንዲሁ እርር እና ምርር በማለት የሚንጨረጨሩት እና የሚንተከተኩት፦
አንደኛ የእሥልምናን ሥነ መለኮታዊ እሳቤ መቋቋም ስላቃታቸው ነው።
ሁለተኛ ስለ ክርስትና የሚያስተምሩት ትምህርት ስላለቀባቸው ነው።
ሦስተኛ የገዛ አማኞቻቸው በጉያቸው እያፈተለኩ ወደ ዲኑል ኢሥላም እየገቡ ስለሆነ ነው።
እርግጥ ነው የሙሥሊሞች አስተማሪዎች ማኅተም አስበጣሽ ናቸው፥ ብዙ ክርስቲያኖችን በፍቅር፣ በትህትና፣ በአክብሮት፣ በጥበብ እና በዕውቀት እያስተማሩ ማኅተም አስበጣሽ ሆነዋል። የሰው ማኅተም መበጠስ በሃይማኖት ማስገደድ ነውና በዚህ ድርጊት ውስጥ ሙሥሊሙ የለበትም፥ ማስበጠሱን ግን ኢንሻሏህ ይቀጥላል።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
ወንድም ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ-አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
Repost from ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
ማኅተቤን አልበጥስም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ
በአንድ ወቅት ስለ ኢትዮጵያ መፍረስ ማንም በአእምሮ ውልብ ሳይልበት ዶክተር ዐቢይ፦ "ኢትዮጵያ አትፈርስም" እያሉ ሕዝቡን ሽብር ይነዙት ነበር፥ ጅብ አህያ ፊት ቆሞ፦ "አልበላሽም" ሲላት እርሷ፦ "አልበላሽም ምን አመጣው? አለች አሉ። ብዙ ጊዜ አዲስ አጀንዳ የሚቀይሱ ሰዎች ሰዎች ያላሰቡትን እንዳሰቡ አርጎ በሰው ኅሊና ላይ መሳል የሥነ ልቦና ጨዋታቸው ነው፥ መምህር ምሕረተ አብ ከአራት ዓመት ወዲህ በየጉባኤው፦ "ማኅተቤን አልበጥስም" የሚል ስብከት እና መዝሙር እንደ በቀቀን መደጋገሙ ሙሥሊሙ ማኅተብ በጣሽ ክርስቲያኑ ማኅተቡን ተበጣሽ አርድጎ ለመሳል የሚዳዳው ነው። በተለይ በማንቂያ ደውል "ማኅተቤን አልበጥስም" የሚለው የዘወትር መፎክሩ በብዙኃን ዘንድ፦ "ይህ ሰው መቼ ይሆን ባይብልን የሚሰብከው? የሚል ጥያቄ ማስነሳቱ አልቀረም፥ በእርግጥ መምህሩ የኢሥላም ብርሃን እያንዳንዱ ቤት ዘው እያለ እየገባ መሆኑን መመከት እንዳቃተው አካሄዱ ያሳብቅበታል። እሥልምና ሰው አስገድዶ ከማሥለም ይልቅ "የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ" በማለት ሰው ነጻ ምርጫ እንዳለው ያመላክታል፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የፈቀደ ሰው ይመን፤ የፈቀደ ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
አምላካችን አሏህ ሰዎች ሁሉ አማኝ እንዲሆኑ ቢፈልግ ኖሮ በማስገደድ አማኝ ያረጋቸው ነበር፥ ቅሉ ግን ለሰው ነጻ ፈቃድ ስለተሰጠው ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ማስገደድ ሐራም ነው። እውነቱ ከጌታችን ስለመጣ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጧልና በሃይማኖት ማስገደድ የለም፦
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?። وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ከአርካኑል ዒባዳህ አንዱ መሐባህ ሲሆን አሏህን ማምለክ ያለብን አፍቅረነው እንጂ ተገደን በፍጹም ስላልሆነ እኛ በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለንም፦
50፥45 “እኛ የሚሉትን ሁሉ ዐዋቂ ነን፡፡ አንተም በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለህም፡፡ ስለዚህ ዛቻየን የሚፈራን ሰው በቁርኣን አስታውስ!”፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَقُولُونَ ۖ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِجَبَّارٍ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
ሲጀመር ተገዶ የሠለመ እራሱ እሥልምናው መቼ መቅቡል ይሆንና? ጎትጉተን እና ጎትተን ብናመጣው ልቡ ላይ ኢማን ከሌለውስ ምን ይፈይድልናል? ይህንን ልናረግላቸው ሆነ ልናረግባቸው አምላካችን አሏህ አላዘዘንም። የሚያጅበው ነገር አንዳንድ አካባቢ በዘር የተነሳ መፈናቀል እና መገደል ሲኖር የተፈናቀለው እና የተገደለው ኦርቶዶክስ ከሆነ በሃይማኖቱ ሙሥሊም ከሆነ በዘሩ የሚሉት ነገር ሁሌም ፈገግ ያረገኛል፥ አፈናቃዩ እና ገዳዩ በሃይማኖት ከሆነ ተመሳሳይ ሃይማኖትን ለምን ያፈናቅናል? ለምን ይገላል? የኦርቶዶክስ መምህራን እነ መምህር ምሕረተ አብ፣ መምህር ዓባይነህ፣ መምህር ዮርዳኖስ፣ መምህር ዘመድኩን፣ ቀሲስ ኤፍሬም ቀን ከሌሊት ስለ እሥልምና አሉታዊ ነገር በመናገር እንዲሁ እርር እና ምርር በማለት የሚንጨረጨሩት እና የሚንተከተኩት፦
አንደኛ የእሥልምናን ሥነ መለኮታዊ እሳቤ መቋቋም ስላቃታቸው ነው።
ሁለተኛ ስለ ክርስትና የሚያስተምሩት ትምህርት ስላለቀባቸው ነው።
ሦስተኛ የገዛ አማኞቻቸው በጉያቸው እያፈተለኩ ወደ ዲኑል ኢሥላም እየገቡ ስለሆነ ነው።
እርግጥ ነው የሙሥሊሞች አስተማሪዎች ማኅተም አስበጣሽ ናቸው፥ ብዙ ክርስቲያኖችን በፍቅር፣ በትህትና፣ በአክብሮት፣ በጥበብ እና በዕውቀት እያስተማሩ ማኅተም አስበጣሽ ሆነዋል። የሰው ማኅተም መበጠስ በሃይማኖት ማስገደድ ነውና በዚህ ድርጊት ውስጥ ሙሥሊሙ የለበትም፥ ማስበጠሱን ግን ኢንሻሏህ ይቀጥላል።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
01:40
Video unavailableShow in Telegram
ለካ ታቦቱን እነርሱም አያምኑበትም።
በሉ! እዚህ ቻነሌ ውስጥ ያላችሁ ወገኖቼ፤ ኑ ወደ ትክክለኛው እምነት ወደ ኢስላም‼
አንብቡ፣ እምነትን በውርስ አትያዙ፣ አዕምሯችሁን አሠሩት፣ ገና ሙስሊም ኢስላም ቁርኣን የሚል ቃል ስትሰሙ እንድትረበሹ ተደርጎ የተሰበካችሁትን ነገር ከአዕምሯችሁ አውጡት። ስለ እምነታችሁ መጠየቅ ስትጀምሩ በቂ ምላሽ መስጠት ሲሳናቸው «አንተ እርኩስ መንፈስ ይዞሃል፣ በእየሱስና በማሪያም ትጠራጠራለህ እንደ?» እያሉ የሚያሸማቅቋችሁንና በዚህ ጉዳይ ላይ የሚነገርህን ብቻ አምነህ እንድትኖር የሚፈልጉ ሰዎችን ተዋቸው።
አስተውሉ! መማር ለመቼ ነው!
||
https://t.me/+406KOCQMOT https://t.me/+406KOCQMOT
1.12 MB
Repost from ወሒድ የንጽጽር ማኅደር
ተክቢር
አሏሁ አክበር!
የክርስትና መምህራን በጥላቻ ቀን ከሌሊት ኢሥልምናን ያጠለሻሉ፥ የእነርሱ የጥላቻ ዲስኩር እጅ እጅ ያላቸው እና ከጉያቸው የነበሩት የኦርቶዶክስ ምእመናት ወደ ዲኑል ኢሥላም እየመጡ ነው። 15 ልጆች ወደ ዲኑል ኢሥላም በሸሀደተይን ገብተዋል። የእኛ መምህራን የተውሒድን ብርሃን ለሙሥሊሙ እና ሙሥሊም ላልሆነው እያስተማሩ ይገኛሉ እንጂ አሉታዊ ነገር ላይ አይጠመዱም። አሏህ ይህንን ዲን ከፈለገ በከሃዲያንም ቢሆን ያጠናክረዋል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው ጀነትን አይገባትም፥ አላህ ይህንን ዲን ከፈለገ በከሃዲያንም ቢሆን ያጠናክረዋል"። ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ، ﻭَﺃَﻥَّ ﺍﻟﻠﻪَ ﻳُﺆَﻳِّﺪُ ﻫَﺬَﺍ ﺍﻟﺪِّﻳﻦَ ﺑِﺎﻟﺮَّﺟُﻞِ ﺍﻟْﻔَﺎﺟِﺮِ
መጪው ዘመን የኢሥላም ነው።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://t.me/Wahidcom
Repost from Muslim voice in Ethiopia
00:59
Video unavailableShow in Telegram
ሙሉውን ተመልከት ውበት🤌🤌🤌
================
📜Torah
📔Bible &
📖Qur'an recitation💞
||||
🔗SHARE 🔗SHARE
╔════════════╗
https://t.me/+406KOCQMOT https://t.me/+406KOCQMOT
2.58 MB
Repost from Muslim voice in Ethiopia
Photo unavailableShow in Telegram
ለምህረተ አብ አሰፋ የራሱ ተከታዮች የሰጡት ኮመንት ነው!
«እምነቴንም፣ መምህሮቼንም፣ መጽሐፍ ቅዱስንም የምፈትሽበት ሰዓት ላይ ነኝ።»
የምሬ ማንቂያ ደወል ከኦርቶዶክሱ ይልቅ ሙስሊሙን እያነቃ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው።
እምነቱን በውርስ የያዘ ሁሉ በማንበብና በመመርመር፣ ጥያቄ በማንሳትና በአመክንዮ፣ ራሱን ከጭንቀት ነፃ አድርጎ ወደ ትክክለኛው የእስልምና ጎዳና የሚጎርፍበት ጊዜ ላይ ነው።
||
https://t.me/+406KOCQMOT https://t.me/+406KOCQMOT
Repost from Muslim voice in Ethiopia
19:20
Video unavailableShow in Telegram
ከባድ ሚስጥር ስለ ማኅበረ ቅዱሳን ከዋናው ጳጳስ አንደበት!
በደንብ ሼር ይደረግ!
ሁላችሁም Download አድርጋችሁ ያዙት።
በጣም ነው የተገረምኩበት!
||
https://t.me/+406KOCQMOT
https://t.me/+406KOCQMOT
https://t.me/+406KOCQMOT
84.04 MB
Repost from Muslim voice in Ethiopia
አዲስ አበባና ዙሪያዋ ያላችሁ ሁላችሁም ዝሁር ላይ አንዋር መስጅድ በመገኘት በክርስቲያን አሸባሪዎች ታግተው ጥቃት እየደረሰባቸው ለሚገኙት የጎንደር ሙስሊሞች ድምፅ ሁኑ።
ይሄን የመስጅድ ውስጥ ተቃውሞ ደግሞ አቁሙ! አደባባዩን ማን ያዘባችሁና ነው?! መልዕክቱ ለሁሉም ይሰራጭ!
♠
#የጎንደርጭፍጨፋ
#ሙስሊሞችጥቃት
#GondarMassacre
#MuslimsUnderAttack
#GondarCityofHorror
https://t.me/+406KOCQMOThlYTJk
https://t.me/+406KOCQMOThlYTJk
Photo unavailableShow in Telegram
" እኔ ስለሰላም ድርድር ጉዳዬ አይደለም። መዋጋት ነው ሥራዬ " - ሌ/ጄነራል ባጫ ደበሌ
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሠራዊት ግንባታ ሥራዎች ዋና አስተባባሪ ሌ/ ጄነራል ባጫ ደበሌ እየተካሄደ ያለው ጦርነት በሰላም እንዲፈታ እና ስለሰላም ድርድር ጥረት ከቢቢሲ ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል።
ሌ/ጄነራል ባጫ ደበሌ ፥ " እኔ ስለሰላም ድርድር ጉዳዬ አይደለም። መዋጋት ነው ሥራዬ። ከፈለጉ በሰላም ይጨርሱ ከፈለጉ ይደራደሩ። ይህንን ፖለቲከኛ ነው የሚያውቀው። በእኔ በኩል ግን ፊት ለፊቴ ያለ ጠላት አለ፣ እሱን ደምስስ ተብያለሁ፣ የገባበት ገብቼ አጠፋዋለሁ " ብለዋል።
አክለው ፥ " በቃ አቁም በሰላማዊ መንገድ እንጨርሳለን፣ ድርድር ጀምረናል እና አቁም ሲባል አቆማለሁ። ይኼው ነው። ቢደራደሩ ጥሩ ነው አይደለም የሚል አስተያየት መስጠት የእኔ ኃላፊነት አይደለም። ሥራዬም አይደለም መርሁም አይደለም " ሲሉ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ ለቢቢሲ ከሰጡት ቃለምልልስ (telegra.ph/BBC-12-03-2)
tikvahethiopia
https://t.me/Truth_Newss
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.