60 022Suscriptores
-2624 hours
-1627 days
-9330 days
Archivo de publicaciones
የእናቶች ቀን ደረሰ። ለእናትዎ ወይም ለልጆችዎ እናት ስጦታዎን ከወዲሁ ገዝተው አስቀምጠዋል? ካልሆነ እስኪ አማዞን ያቀረባቸውን የእናቶች ቀን ስጦታዎችን ይመልከቱ። https://amzn.to/3Uylab0
👍 6
በምስሉ ላይ የምትመለከቱት፤ መከላከያው፣በምዕራብ ሸዋ ዞን በባኮ ወረዳ ፈጫሳ ቀበሌ እንዲሁም በምስራቅ ወለጋ ዞን ወረዳዎች ሰሞኑን የማረኳቸው ያላቸው የኦሮሞ ነጻነት ጦር (ኦነጦ) ወይም ሸኔ የሚላቸው አባላት ናቸው። በምስሉ ላይ የምትመለከቱት፤ መከላከያው፣በምዕራብ ሸዋ ዞን በባኮ ወረዳ ፈጫሳ ቀበሌ እንዲሁም በምስራቅ ወለጋ ዞን ወረዳዎች ሰሞኑን የማረኳቸው ያላቸው የኦሮሞ ነጻነት ጦር (ኦነጦ) ወይም ሸኔ የሚላቸው አባላት ናቸው።
የረቡዕ ማምሻውን ቅናሽ የተደረገባቸው ምርቶችን ከአማዞን ይመልከቱ። ዋጋው ይህ ቀን እስኪያልቅ ብቻ ነው የሚቆየው። የምትፈልጉት ነገር ሊኖር ስለሚችል ይግቡና ይመልከቱት። https://amzn.to/3U6jkNa
👍 3❤ 1
በሁሉም ሶሻል ሚዲያዎች ወደ እናንተ ለመድረስ የምናደርገውን ጥረት እንደቀጠልን ነው። አሁን ደግሞ በስፖቲፋይ እየመጣን ነው። ታዲያ ስፖቲፋይ የተሻለ አገልግሎትን እንድናገኝና ቪድዮም ሆነ ድምጽ ካለ ምንም ገደብ እንድንጭን 1 ሺህ አድማጭ ቶሎ አምጡ ብሎናል። 1 ሺህ ብንሞላውስ? ስፖቲፋይ ላይ ሰብስክራይብ አድርጉን። - https://podcasters.spotify.com/pod/show/henok25/episodes/The-case-of-the-priest-Belay-Mekonenn-e2iqq6h
👍 54❤ 2
በአዲስ አበባ እየተገነባ ያለ መኖሪያ ቤት የግንባታ ግብዓት ተንዶ በሌላ ቤት ውስጥ ተኝተው የነበሩ 7 ሰዎችን ለሕልፈት ዳረገ
****************
ዛሬ ሚያዝያ 16 ሌሊት 11 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 12፣ ጠሮ መስጂድ አካባቢ እየተገነባ ያለ የግለሰብ መኖሪያ ቤት የግንባታ ግብዓት በአቅራቢያው ባለ ሌላ መኖሪያ ቤት ላይ ተንዶ በቤቱ ውስጥ ተኝተው የነበሩ 7 ሰዎችን ለሕልፈት ዳርጓል።
የሟቾቹን አስከሬን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች አውጥተው ለፖሊስ ማስረከባቸው ተገልጿል።
ጥሩ ዋጋ ሲቀርብለት መሸመት ማን ይጠላል? በአማዞን ላይ የቀረቡ የዕለቱ ዋጋዎችን ይመልከቱ። የሚፈልጉት ካለ ጥሩ አጋጣሚ ነው። https://amzn.to/44imWjW
👍 17😁 4
የተማሪዎች የምረቃ ጊዜ ደረሰ። ታዲያ ምርቃቱን የሚያሳምሩ ዲኮሬሽኖች አስባችኋል? በአማዞን ላይ በስፔሻል ዋጋ የቀረቡትን ይመልከቱና የሚወዱትን ይምረጡ።
https://amzn.to/4dcGLgk
❤ 7👍 3
የኦሮሞ ነፃነት ጦር (ኦነጦ) ከአማራ ክልል የተነሳ አውቶቡስ ውስጥ የነበሩ ሙሉ ሰዎችን አግቶ ወሰደ
ሰው በሰላም ወጥቶ መግባት የማይችልበት ሁኔታ ተፈጥሯል። ባለስልጣናት ከ20 ኪሎ ሜትር በላይ ከከተማ ውጥተው መንቀሳቀስ አይችሉም። ከዞን ወደ ዞን የሚንቀሳቀሱት በፕሌን ነው። ሕዝብስ? ሕዝብ ደግሞ በአውሮፕላን መንቀሳቀስ የሚችል ይንቀሳቀሳል፤ የአውሮፕላኑን ወጪ መክፈል የማይችለው ደግሞ ራሱን ለአጋቾች አጋልጦ በአውቶቡስ በመጓዝ ወይ ወዳሰበው ይደርሳል ወይ ይታገታል። ምርጫው ሁለት ብቻ ሆኗል።
የኦሮሞ ነጻነት ጦር በተደጋጋሚ ግዜ በማገት ስሙ ሲነሳ ቆይቷል። አሁንም እየተነሳ ነው። በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረ ጃርሶ ወረዳ ከአማራ ክልል ከተነሱ ተሽከርካሪዎች ላይ ባለፈው ሳምንት ዓርብ በርካታ ሰዎችን አፍኖ ወስዷል።
መከላከያ ይህን ኃይል ከሰሜን ሸዋ አካባቢ አጸዳሁ በሚል ሰሞኑን ተከታታይ የድል ዜና እየሠራበት ቢሆንም ኦነጦ ግን እገታውን የፈጸመው፣ በጎሃጽዮን እና ቱሉ ሚልኪ ከተሞች መሃል ባለች ቢቱ ወንዝ ተብላ በምትጠራ ሥፍራ ነው።
እገታው የተፈጸመው፣ መነሻውን ከምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ ባደረገው በተልምዶ "ታታ" ተብሎ በሚጠራ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ እና በሦስት ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ሲጓዙ በነበሩ መንገደኞች ላይ ነው።
በአውቶቡሱ ውስጥ የነበሩት ሙሉ ተሳፋሪዎች እና የከባድ ጭነት ውስጥ የነበሩት ዘጎች ከተወሰዱ በኋላ የደረሱበት ባይታወቅም፤ ታጣቂ ቡድኑ በእጁ እንዳሉ ግን ተገልጿል።
👍 37🤬 12💔 6❤ 3🔥 2🤯 1
በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ሊባኖስ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ።
አደጋው ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም እየተጓዘ የነበረ የቤት አውቶሞቢል ከኮሶበር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበር የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር ቀሲም በተባለ ልዩ ቦታ በመጋጨቱ የደረሰ ነው።
በአደጋው የአራት ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ሲያልፈ በ14 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት፤ በስምንት ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
የደብረ ሊባኖስ ወረዳ ትራፊክ ደህንነት አስተባባሪ ረዳት ኢንስፔክተር ኃይለማርያም ደባሌ÷ የአደጋው መንስኤ በፍጥነት ማሽከርከር እና ቅድሚያ አለመሰጠት መሆኑን መናገራቸዉን ከወረደዉ ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
😢 31👍 9❤ 3💩 1🎅 1
ጥሩ ዋጋ ሲቀርብለት መሸመት ማን ይጠላል? በአማዞን ላይ የቀረቡ የዕለቱ ዋጋዎችን ይመልከቱ። የሚፈልጉት ካለ ጥሩ አጋጣሚ ነው። https://amzn.to/44imWjW
❤ 8👍 3
Mostrar todo...
🥰 60👍 18❤ 7
የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፤ "በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያት ከ5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ውጪ ናቸው።"
😭 20💩 11🖕 5👍 3
ጉድ በል ጎንደር
በጎንደር ከተማ ከክልል የመጡ አመራሮች ከስምንት ዓመት በፊት የተጀመረውን የመንገድ ፕሮጀክት ከንቲባው አስጎበኙ።
ለማጠናቀቅ ስንት ዓመት ይቀረዋል በሉልኝ
አቶ አበጀ በለው
😁 17👍 4👎 3❤ 1🤔 1