cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
223
Suscriptores
Sin datos24 horas
-57 días
-1030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የሙሐረም ወር ●የአላህ መልዕክተኛ በሐዲሳቸው እንደገለፁት "ከረመዳን ቀጥሎ በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው የሙሐረም ወር ፆም ነው።" ሙስሊም ዘግበዉታል ዓሹራ ●የሙሐረም ወር 10ኛው ቀን እለተ ዓሹራ በመባል ይታወቃል። ዐሹራን በመፆም የሚገኘው ታላቅ ምንዳ وقال النبي صلى الله عليه وسلم: «صيام يوم عاشوراء، إني أحتسب على الله أن يكفر السنة التي قبله» (رواه مسلم) " እለተ ዐሹራእን መፃም አላህ ዘንድ ያለፈውን አንድ ዓመት( ትናንሽ ) ወንጀሎች ያስምራል ብዬ አስባለሁ " በማለት ገልፀዋል። ሙስሊም ዘግበውታል ይህ ቀን ፊርዓውን እና ሰራዊቱ የሰመጡበት እንዲሁም ነብዩላህ ሙሳ እና ህዝቦቹ ባለድል ሆነው የተደሰቱበት ቀን ሲሆን እኛም በፆም እንድናሳልፍ የታዘዝንበት ጉዳይ ነው። በተቃራኒው ሺዓዎች ግን የፋጡማ ትንሹ ልጇ ሑሰይን (ረዲየላሁ ዓንሁም) የተገደለበት ቀን ነው ብለው ራሳቸውን በስለት እየቆራረጡ ቀኑን በሀዘን ያሳልፋሉ። አላህ ይምራቸው። https://t.me/+cgN7iaP47jhmYmI8
Mostrar todo...
Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
ዓሹራን ለመፆም ያሰባችሁ! ነገ ሰኞ ሙሐረም 9ኛው እና ማክሰኞ ደግሞ ሙሐረም 10ኛው [ዓሹራ] ነው። የዓሹራ ቀን ፆም በሐዲስ እንደመጣው ያለፈውን አንድ ዓመት ወንጀል ያሰርዛል።  አሏህ ይወፍቀን። ሌሎችን በማስታወስ በአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ! https://t.me/+cgN7iaP47jhmYmI8
Mostrar todo...
Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

እውቀት ባይኖር ኖሮ የሰው ልጅ ልክ እንደ እንስሳ ይሆን ነበረ። ሐሰኑል በስሪይ (ረሒመሁላህ) https://t.me/+cgN7iaP47jhmYmI8
Mostrar todo...
Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

Photo unavailableShow in Telegram
በረካ የማግኛ ሰበቦች ሰለዋት ማውረድ ታላላቆችን ማክበር ሰላትን በጀመዓ መስገድ ሰደቃን መስጠት እና የመሳሰሉት ናቸው ። (አል-ሐቁል አውከድ ኢላ ጀሚዒል ዒባድ፡ ገፅ 129) https://t.me/+cgN7iaP47jhmYmI8
Mostrar todo...
Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

Photo unavailableShow in Telegram
*أعظم المصائب مصيبة موت محمد صلى الله عليه وسلم* قال صلى الله عليه وسلم: "إذا أصيب أحدكم بمصيبة فليذكر مصيبته بي فإنها أعظم المصائب" اخرجه الدارمي وغيره وصححه الألباني *لماذا كانت هي أعظم المصائب*؟! قال شيخ الإسلام ابن تيمية -رحمه الله-:(( وليست حاجة أهل الأرض إلى الرسول كحاجتهم إلى الشمس والقمر والرياح والمطر، ولا كحاجة الإنسان إلى حياته، ولا كحاجة العين إلى ضوئها، والجسم إلى الطعام والشراب، بل أعظم من ذلك، وأشد حاجة من كل ما يقدر ويخطر بالبال، فالرسل وسائط بين الله وبين خلقه في أمره ونهيه وهم السفراء بينه وبين عباده)). فهذه الواسطة قد انقطعت وانقطع الوحي بعد موته صلى الله عليه وسلم. 📚مجموع الفتاوى( 19/ 101).
Mostrar todo...
وَسُئِلَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ السُّؤَلَ الآتِيَ (مَا حُكْمُ أَهْلِ السُّنَّةِ الَّذِيْنَ يَتَّبِعُوْنَ أَهْلَ الْأَهْوَاءِ مِنْ إِخْوَانِيَّةٍ وَسُرُوْرِيَّةٍ وَغَيْرِهِمْ، هَلْ يُقَالُ أَنَّهُمْ سُنِّيُّوْنَ أَمْ لَا ؟) فَأَجَابَ رَحِمَهُ اللهُ بِقَوْلِهِ " مَنْ يَجْهَلُ حَالَ أَهْلِ الْبِدَعِ يُعَرَّفُ وَيُخْبَرُ وَيُنْصَحُ، فَإِذَا أَصَرَّ عَلَى مُتَابَعَتِهِمْ وَالْاِنْسِجَامِ مَعَهُمْ فَهُوَ مِنْهُمْ، وَلَا يُقَالُ لِمَنْ تَابَعَهُمْ، وَانْسَجَمَ مَعَهُمْ لَا يُقَالُ لَهُ سُنِّيٌّ، وَلَا يُعَامَلُ مُعَامَلَةَ أَهْلِ السُّنَّةِ"(الفَتَاوَى الْجَلِيَّة)  وَقَالَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ أَيْضًا  في (حِوَارٍ مَعَ الحَلَبِي) "وَمَنْ أَثْنَى عَلَى المَغْرَاوِي بَعْدَ أَنْ عَلِمَ نَزْعَتَهُ الخَارِجِيَّةَ، يَجِبُ أَنْ يُلْحَقَ بِهِ، وَلَا أَعْلَمُ أَنَّ أَحَدًا مِنْ أَهْلِ السُّنَّةِ المَعْرُوْفِيْنَ سَيَتَوَقَّفُ عَنْ إِلْحَاقِهِ بِهِ"   وَقَالَ الشَّيْخُ أَحْمَدُ بْنُ يَحْيَي النَّجْمِيُّ رَحِمَهُ اللهُ أَيْضًا " وَبِالجُمْلَةِ فَإِنَّ الأَدِلَّةَ مِنَ الكِتَابِ وَالسُّنَّةِ وَعَمَلِ السَّلَفِ الصَّالِحِ، أَنَّ مَنْ آوَى أَهْلَ البِدَعِ أَوْ جَالَسَهُمْ أَوْ آكَلَهُمْ أَوْ شَارَبَهُمْ أَوْ سَافَرَ مَعَهُمْ مُخْتَارًا، فَإنَّهُ يُلْحَقُ بِهِمْ، لَا سِيَّمَا إِذَا نُصِحَ وَأَصَرَّ عَلَى مَا هُوَ عَلَيْهِ حَتَّى وَلَوْ زَعَمَ أَنَّهُ إِنَّمَا جَالَسَهُمْ لِيُنَاصِحَهُمْ" منقول من كتاب"  الكلمات النافعة الذهبية في بيان أصولِ ومنهجِ الدعوةِ السلفية https://t.me/+cgN7iaP47jhmYmI8
Mostrar todo...
Ibnu Jemal

ይህ ቻናል ☞አጫጭር ሙሃደራዎች 🔊 ☞ አጫጭር የትርጉም ስራዎች 📖 ☞ ውብገፆች ና ቁርዓን እሚጋበዙበት 🎧 ☞ሁሉንም ዲናዊ ትምህርቶች በሰለፎች አረዳድ አካቶ የሚይዝ ነው።

00:20
Video unavailableShow in Telegram
2.38 MB
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.