cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

TSEGA

Mongent..hono aydlm fkrun kemshe..nw neyi silng..ytktlkut Nebsem temarka nw♥

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Advertising posts
517Suscriptores
Sin datos24 hours
Sin datos7 days
Sin datos30 days

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

"ዛሬም ርሃቤ ነው" ዘማሪ ዮሐንስ በላይ
Mostrar todo...
👇👇👇👇👇
Mostrar todo...
📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌📌 🔆 ክርስቶስን ማወቅ !! ✅ ክፍል አራት 4 (2) 📋 "የሰው ልጅ" 🤴 ኢየሱስ ክርስቶስ በተደጋጋሚ "የሰው ልጅ" የሚለውን ማዕረግ ሲጠቀም እናያለን👇 ✍ማር 14 📌60 ሊቀ ካህናቱም በመካከላቸው ተነሥቶ፦ አንዳች አትመልስምን? እነዚህስ በአንተ ላይ የሚመሰክሩብህ ምንድር ነው? ብሎ ኢየሱስን ጠየቀው። 📌61 እርሱ ግን ዝም አለ አንዳችም አልመለሰም። ደግሞ ሊቀ ካህናቱ ጠየቀውና፦👉 የቡሩክ ልጅ ክርስቶስ አንተ ነህን? 👈 አለው። 📌 62 ኢየሱስም፦ 👉 እኔ ነኝ፤ 👉 የሰው ልጅም 👈በኃይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ አለ። 📌 63 ሊቀ ካህናቱም ልብሱን ቀደደና፦ ከእንግዲህ ወዲህ ምስክሮችን ምን ያስፈልገናል? 📌64 ስድቡን ሰማችሁ፤ ምን ይመስላችኋል? አለ። እነርሱም ሁሉ፦ ሞት ይገባዋል ብለው ፈረዱበት። 📌 "የሰው ልጅ" የሚለውን ሲያሜ ሚስጥር የምናገኘው በትንቢት ዳንኤል 7:13-14 ላይ ነው፦ 📍ዳን 7 📌13 በሌሊት ራእይ አየሁ፤ እነሆም፥ 👉 የሰው ልጅ 👈 የሚመስል ከሰማይ ደመናት ጋር መጣ በዘመናት ወደ ሸመገለውም ደረሰ፤ ወደ ፊቱም አቀረቡት። 📌 14 ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ ይገዙለት ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም ተሰጠው፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው። 📌 በዚህ ጥቅስ መሠረት ይህ "የሰው ልጅ" የተባለው አካል 👇👇👇 ✅ ሕዝቦችን ሁሉ የሚገዛ ✅ የማያልፍ ✅ የዘለዓለም ግዛት ያለውና የማይጠፋ መንግስት ያለው ነው። 📌 ኢየሱስ የሰው ልጅ የሚለውን ማዕረግ መጠቀሙ 👉 ሥጋ ለብሶ 👈 የመጣ 👉 አምላክ 👈መሆኑን ለማሳየት እንደነበረ ከዚህ ትንቢት እንረዳለን። ......ይቀጥላል ✍ ሳሚ ወንዴ
Mostrar todo...
ዲዮጋን ከዕለታት አንድ ቀን መብራት አብርቶ ከገበያው መካከል ገብቶ ውድያና ወዲህ ሲመላለስ አንድ ግብሩን የሚያውቅ ሰው ቀርቦ "ዲዮጋን! ዛሬስ በቀትር ጊዜ መብራት ይዘህ በገበያ መካከል ትዞር ጀመር? ለምንድነው?" ቢለው። "ሰው ጠፍቶብኝ እፈልጋለሁ" አለው ዲዮጋን። "ይህ የምታየው ሁሉ ሰው አይደለምን?" ቢለው፣ "አይ! እኔ ይህ እዚህ የሚታየው ሕዝብ ሁሉ ሰው አልለውም" ዲዮጋን መለሰ። "እንዴት?" ቢለው፣ "ይህ የምታየው ሕዝብ ሁሉ ከእውነት የራቀ ሐሰትን ያጸደቀ የራሱን ጥቅም ያወቀ ለግል ምኞቱ የሚገዛ የሰው አካል የለበሰ ውስጡ ከእንስሳዎች ያነሰ ስለሆነ ሰው አልለውም" አለው። "ታዲያ፣ አንተ የምትፈልገው ሰው እንዴት ያለ ነው?" ቢለው። ዲዮጋንም አለ "የግል ጥቅሙን የማይሻ ሰውን እንደራሱ የሚያይ ሐሰትን የጠላ ለእውነት ያደላ ሲሆን ነው::"
Mostrar todo...
"ቅርቤ" ይስሃቅ ሰዲቅ Ymiaschnkngn hulu bant lay tiye Shekime teragfual sigat aygbangm libe befith eref blual Ke aymroye blay ejig tilk nh zelkh tayngalh kant aleswrm westen mermrh huluyen tawkalh 🙏🙏🙏🙏
Mostrar todo...
New Gospel Song by singer yishak Sediq –––––––––––––– 👇ሰምታችሁ #ተባረኩበት
Mostrar todo...
💪💪💪💪 “በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤” ሮሜ 12፥12 በተስፋ ፅኑ ! 🤷‍♂ ሰውን ሚያኖረው ሚበላው እንጀራ ሰይሆን ተስፋ ነው። ☄እምነት እንኳን ተስፋ ላይ ነው የተሰራው፦ያ ማለት ተስፋ ካሌለ እምነት የለም ማለት ነው። 👇እንዲ እንደሚለው የእግዚአብሔር ቃል ማለት ነው ☄“እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።” ዕብራውያን 11፥1 🙋‍♂ተስፋ ሰውን በሕይወት እንዲኖረ ያደርገዋል። 👉ብዙ ጊዜ ሴጣን ነገን ነው መምታት ሚፈልገው፤ ምክንያቱም ነገ ተስፋ ነውና። 😃ነገው የተመታ ሰው ቀድሞ ዛሬ ነው ሚሞተዉ ፤ ምክንያቱም ነገ ተስፋ ነውና። 🤷‍♂ታውቃላቹሁ አሁን እንኳን ምንኖረው በተስፋ ነው። 🤷‍♂ምንአምነው ክርስቶስ እንኳን ገና ወርስን የልጨረስነው ተስፋችን ነው። ገና ወደ ፈት ምንወርሰዉ የተባረከ ተስፋችን ነው። 🤷‍♂መጽሐፍ እንዲ እንደሚለው👇👇👇 “ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ ምሥጢሩም የክብር ተስፋ ያለው ክርስቶስ በእናንተ ዘንድ መሆኑ ነው።” ቆላስይስ 1፥27 🤷‍♂ የቱ ነው ተስፋ ያልሆነዉ ነገራችን? 👇 ዳዊት እንዲ እንዳምለው ☄ ሥጋዬም ደግሞ በተስፋ ታድራለች መዝሙር 16፥9 🙏 ሕይወታችን እንኳን ተስፋ ነው። 😭 ሚበላ ጠፍቶ ነገ እንዳምንበላ ግን ስንአወቅ😁☺️እንዳምንጽነናው ማለት ነው። በተስፋ ፅኑ ! “በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤” ሮሜ 12፥12 😁😁ስለዚህ በተስፋ ደስ ይበላችሁ።😁 ✍ሳሚ ወንዴ🙋‍♂
Mostrar todo...