" ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም፤ ወደ እናንተ እመጣለሁ።" (የሐ 14:18)
《አንተ ሰው ቃለ እግዚአብሔርን ተማር ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትሆን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት አቅም ታገኛለህ።ካልተማርክ ግን እራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት አቅም አታገኝም። ስለዚህ ተማር ስትማር ቢያንስ ሀጥያት እንኳን ስትሰራ እራስህን እየወቀስክ ትሰራለህ። ይህች የንስሐ በር ትሆንሀለች አንድ ቀን ወደ ንስሀ ትመራሀለች።》 #ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
Mostrar más- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Carga de datos en curso...
እየኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆች የዝማሬ ማህበል ድምፃችንን በዚ መልክ አሰምተናል ርስታችንን አንሰጥም መስቀል አደባባይ የባለ መስቀሎቹ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነው !!! ከታች የማስቀምጥላችሁ ሊንክ #የአሠርቱ_ዐውታር_ላይቭ ዩቲዩብ ቻናል አካል እና ዋናው አዳዲስ ዝማሬዎችን የምናቀርብበትን የዝማሬዎች ሊንክ ነው መዝሙሩን እየሰማችሁ ተፅናኑበት ✝️አማን በአማን✝️👉🏽
https://youtu.be/hz-6CSN7KDI✝️በልዩ መንበሯ ሐገሯ ግሸን ማማሯ ✝️👉🏽
https://youtu.be/_lr-qSuzdN8✝️እስጢፋኖስ በኩረ ሰማዕታት👉🏽✝️
https://youtu.be/DwoVNFsuB1c✝️ቂርቆስ ሰማዕቱ ለእግዚአብሔር ✝️👉🏽
https://youtu.be/kwnbYu5IYlMTu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.