es
Feedback
ታኦዳኮስ

ታኦዳኮስ

Ir al canal en Telegram

ታኦዶኮስ (ወላዲተ እግዚአብሔር) ታኦዶኮስ ይሏታል ትርጓሜውም "የአምላክ እናት" ማለት ነው ለዛም ነው ቅድስት ኤልሳቤጥ ☞ በሉቃ 1፥43 ላይ ''የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?'' ያለችው ስለዚህ ብቸኛዋ የአምላክ እናት ስለሆነች "አንዲት" እያልን እንጠራታለን ።

Mostrar más
1 190
Suscriptores
+124 horas
-37 días
-230 días

Carga de datos en curso...

Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+30
en 0 canales
junio '26
+14
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+10
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+6
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+3
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+5
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+1
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+17
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+15
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+21
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+11
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+20
en 1 canales
Get PRO
julio '25
+18
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+19
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+13
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+27
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+12
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+24
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+24
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+18
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+7
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+6
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+4
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+12
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+17
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+17
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+26
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+17
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+23
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+18
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+13
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+14
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+16
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+15
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+11
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+18
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+20
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+26
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+9
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+13
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+14
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+59
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+24
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+14
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+25
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+33
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+25
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+36
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+48
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+54
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+66
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+80
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+112
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+56
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+71
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+65
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+59
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+80
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+128
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+114
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+139
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+37
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+38
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+94
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+107
en 0 canales
Get PRO
febrero '21
+68
en 0 canales
Get PRO
enero '21
+82
en 0 canales
Get PRO
diciembre '20
+2 353
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
31 julio0
30 julio+1
29 julio+1
28 julio+1
27 julio+1
26 julio+2
25 julio+3
24 julio+2
23 julio0
22 julio0
21 julio+1
20 julio0
19 julio0
18 julio+4
17 julio+2
16 julio0
15 julio+3
14 julio+1
13 julio0
12 julio+3
11 julio+1
10 julio0
09 julio+1
08 julio+1
07 julio0
06 julio+1
05 julio0
04 julio0
03 julio0
02 julio0
01 julio+1
Publicaciones del Canal
ዛሬም አለሽ በልቤ ዛሬም አለሽ በልቤ/3/ ድንግል ሆይ ወለታሽ አይጠፋም ከሀሰቤ
አዝ
እንደ ሀጥያቴ ብዛት እንዴ በደሌማ የጥልቁ ሰንሰለት ሲይንሰኝ ነው ጨለማ ግን ያንች ሆንኩኝና ሁሉንም አለፈኩኝ ያንን የሞት ባህር በምልጃሽ ቀዝፈኩኝ
አዝ
አርፏል ልቤ በአንቺ በአዛኝቷ ማርያም ውስጤ እያፈሰሰ ፍቅርና ሠለም ህመሜም ቢያስረሳኝ የወዳሴሽ ቃና እመቤቴ እላለሁ ዛሬም እንደገና
አዝ
እናታችን ፅዮን ሰው ሁሉ ይልሻል ዳዊት በበገና ያመሰግንሻል የአሴቦን ነግሥታት ለክብርሽ ዘማሩ የማትፈርሽ መቅደስ የእግዚአብሔር ሀገሩ
አዝ
እጅግ ብዙ ነገር አድርገሽልኛል ይቅር ባይ ልጅሽ በፍቅር አይቶኛል እኔስ እኖራሉሁ ድንግል በአንች ጥላ ጨለማን አላይም ከእንግድህ በኃላ ዘማሪ ልዑልሰገድ ጌታቸው

2
Sin texto...
182
3
Sin texto...
181
4
Sin texto...
129
5
እንደተመለከቱ ደስታውን እንደተካፈሉ ቅዱስ ሉቃስ ጽፎልናል፡፡ በትንሣኤው ነጭ ልብስ ለብሰው የታዩ መላእክት የደስታ ዘመን ነው ሲሉ በእርገቱም ነጭ ልብስ ለብሰው የዕርገቱን የምሥራች ለሐዋርያት አብስረዋል፡፡ /ምንጭ፤ የቃል ትምህርትና በመምህር ምሥጢረ ሥሳሴ ማናየ/ የአምላካችን ቸርነቱ ረድኤቱ አይለየን፡፡፠ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፠
116
6
ዕርገተ እግዚእ እንኳን ለጌታችን በዓለ ዕርገት አደረሳችሁ፥ አደረሰን፤ በዓሉን የሚመለከት ጽሑፍና ሥርዐተ ማኅሌቱን እንደተለመደው አቅርበንላችኋል፡፡ መልካም ንባብ፤ መልካም የምሥጋና ማኅሌት፡፡ ‹‹አልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እምሰማይ ወልደ ዕጓለመሕያው፤ ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡›› ዮሐ.3፥13 ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፡፡ እርሱም በሰማይ የሚኖረው ነው፡፡ ይህ ኃይለ ቃል ክብር ምስጋና ይግባውና ስለጌታችን፣ አምላካችን፣ መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማየ ሰማያት መውረድ ከድንግል ማርያም መወለድ እና የሰውነቱን ሥራ ጨርሶ በክብር ወደ ሰማይ ማረጉን የሚገልጽ ነው፡፡ እንደሚታወቀው አምላካችን ስለሁለት ዐቢይ ጉዳዮች ሰው ሆኗል፡፡ 1.  *ለቤዛነት /ዓለምን ለማዳን/ 2.  *ለአርአያነት /ምሳሌነት/ የሰውን ልጅ በመውደዱ ልዑል ባሕርዩን ዝቅ አድርጎ ከሰማይ ወረደ ሥጋ ለበሰ በምድር ላይ ተመላለሰ፤ ምድርን በኪደተ እግሩ ቀደሰ፤ ድውያንን ፈወሰ፤ ፍጹም ሰው እንደ መሆኑ ተራበ ፍጹም አምላክ መሆኑንም ያስረዳ ዘንድ አምስት ገበያ ሕዝብ በአምስት እንጀራ በሁለት ዓሣ አጠገበ ማቴ.14፥19 ለእኛ አርአያና ምሳሌ ለመሆን ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ ዮሐ.13፥14 እኛም ፍለጋውን እንከተል ዘንድ አንትሙኒ ከመዝ ግበሩ ለቢጽክሙ እናንተም ለባልንጀሮቻችሁ እንዲሁ አድርጉ ብሎ አዘዘ፡፡ መምሕረ ትሕትና ነውና በዚህ ዓይነት መልኩ ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር በዚህ ዓለም ኖረ ለሐዋርያት ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ወንጌልን አስተማራቸው ትምህርት በሚገባ ከተረዳለት በኋላ ለድኅነተ ዓለም በማዕከለ ምድር በቀራንዮ ተሰቀለ፡፡ #ወገብረ_መድኀኒተ_በማዕከለ_ምድር_እንዲል_በምድር_መካከል_መድኀኒትን_አደረገ_መዝ.73፥12 ‹‹እስመ ኢይደልዎ ለነቢይ መዊት በአፍአ ዘእንበለ በኢየሩሳሌም፤ ነቢይ በኢየሩሳሌም ነው እንጂ በውጭ ሊሞት አይገባውም፡፡›› ብሎ እንደተናገረ፡፡ ሉቃ.13፥33 በሞቱ ዓለምን አድኖ ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር አድሮ ሙስና መቃብርን አጥፍቶ ብርሃነ መለኮቱን ገልጾ ተነሣ፡፡ ነቢያት እንደተናገሩ ‹‹እግዚአብሔር ይነሣል ጠላቶቹም ይበተናሉ››� መዝ.67፥1 ‹‹እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁ እግዚአብሔርም አስነሥቶኛልና ተነሣሁ፡፡›› መዝ.3፥5 ‹‹እግዚአብሔር አሁን እነሣለሁ ይላል መድኀኒትንም አደርጋለሁ በዕለቱም እገለጣለሁ››� መዝ.11፥5፡፡ ‹‹ሥጋየ ደግሞ በተስፋ /በትንሣኤ/ ታድራለች ነፍሴን በሲዖል /በመቃብር/ አትተዋትምና/ እነሣለሁ ቅዱስህንም መበስበስን ያይ ዘንድ አትተወውም፡፡›› መዝ.15፥9 ‹‹አቤቱ ንቃ ለምንስ ትተኛለህ ተነሥ ለዘወትርም አትጣለን›› መዝ.43፥23 ‹‹እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ›› መዝ.77፥65 ተብሎ የተተነበየውን ትንቢት ፈጽሞ ተነሣ፡፡ በሞቱ ሞታችንን ሻረልን፤ በመቀበሩም ሙስና መቃብርን አጠፋልን፡፡  ‹‹በሞቱ ሞትን አጠፋው›› እንዲል መጽሐፈ ኪዳን፡፡ ሕንፃ መነኮሳት ‹እርሱ በሁሉ ምሉዕ ሲሆን በመቃብር ለመቀበር ዮሴፍ ኒቆዲሞስ ገንዘውት ታየ፡፡ ከመሬት ውስጥ በመቀበሩም ሙስና መቃብርን አጠፋ፤ ከሥሩም ነቀለው ከተነሣ በኋላ ትንሣኤውን መጀመሪያ ለማርያም መግደላዊት ገለጸ ማር.16፥9፡፡  ቅዱስ ጳውሎስም ስለ ትንሣኤው ሲመሰክር ‹‹ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፤ ተቀበረም፤ መጽሐፍ እንደሚል፤ በሦስተኛው ቀን ተነሣ፡፡ ለኬፋም ታየ በኋላም ለአሥራ ሁለቱ ከዚያም በኋላ ከአምስት መቶ ለሚበዙ ወንድሞች በአንድ ጊዜ ታየ፡፡ ከዚያም በኋላ ለያዕቆብ ኋላም ለሐዋርያት ሁሉ ታየ›› 1ቆሮ.15፥3-8 ብሎ ክርስቶስ ትንሣኤውን ለተከታዮቹ በሙሉ የገለጠ መሆኑን መስክሯል፡፡ የሚያምኑ ፈሪሳውያንም ‹‹ትንሣኤው ምትሐት ነው›› እንዳይሉ እየታየ እያስተማረ እስከ 40 ቀን ድረስ መቆየቱን ይገልጽልና፡፡ በዚህም የአርባ ቀን ከትንሣኤ በኋላ ቆይታው ሦስት ቀን ጉባኤ አድርጎ ደቀ መዛሙርቱን እንዳስተማረ ቅዱስ ወንጌል ይነግረናል፡፡ ኢየሱስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለደቀ መዛሙርቱ ሲገለጥላቸው ይህ ሦስተኛ ጊዜ ነበረ እንዲል ዮሐ.21፥14 ይህንም ሊቃውንት አባቶቻችን፡- 1.  *የትንሣኤ 2.  *የአግብኦተ ግብር /ዳግም ትንሣኤ/ 3.  *የጥብርያዶስ ነው ብለው አስቀምጠውታል በዚህ 40 ቀን ቆይታ መጽሐፈ ኪዳንን ለደቀ መዛሙርቱ አስተምሯል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስም ዕርገቱን ለመናገር ከሰማየ ሰማያት መውረዱን አስቀድሞ ከሰማይ ከወረደው ከሰው ልጅ በቀር ማንም ወደ ሰማይ የወጣ የለም እርሱም በሰማይ የሚኖረው ነው ብሎ ከዕርገቱ በኋላ በየማነ አብ፤ በዘባነ ኪሩብ በአምላክነት ሥልጣን ለመኖር ወደሰማይ የወጣ ከእርሱ በቀር ሌላ እንደሌለ አስረግጦ ነገረን፡፡ ሲጀምር ከሰማይ መውረዱን ማስቀደሙ ወረደ ብሎ ዐረገ ለማለት ይመቻል፡፡ ተጸነሰ ተወለደ ለማለት ጥንቱ ከሰማያት ወረደ ማለት እንደሆነ ሁሉ፤ ‹‹ተሰቀለ፤ ሞተ፤ ተቀበረ፤ ተነሣ'››ለማለት ‹‹ጥንቱ:- ተጸነሰ፤ ተወለደ፤ አደገ ተመላለሰ ሠላሳ ዓመት ኖረ›› የሚለው ነው፡፡ ስለሆነም ቅዱስ ዮሐንስ ጠርዝና ጠርዙን ይዞ ተናገረ፡፡ ‹‹ወረደ ዐረገ›› የሚሉት ሁለት ቃላት የዓለም ድኅነት መነሻና መድረሻ ናቸው፤ እነዚህን ሁለት ቃላት ስናይ በሁለቱ መካከል የተፈጸሙትን የአምላክ ሥራዎች ልብ ማለት ይገባል፡፡ ቤት በመሠረት ይጀመራል በጣሪያ ይፈጸማል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ይህን የቤዛነት ሥራ ሲያስረዳ በዮሐ.1፥14 ‹‹ቃል ሥጋ ኮነ፤� ቃል ሥጋ ሆነ›› ብሎ ጀምሯል ይህንም ቃል ‹‹ከሰማይ ከወረደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም›› በማለት ሰው መሆኑን ብቻ ሳይሆን በአርያም የሚኖር መሆኑን አስተማረን፡፡ እንግዲህ ጌታችን ዕርገት እንዲሁ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ አለመሆኑን ቀድሞ በነቢያት የተነገረ ኋላም በሐዋርያት የተመሰከረ መሆኑን ማወቅ ያስፈለጋል፡፡ #የክርስቶስ_ዕርገት_በትንቢተ_ነቢያት ‹‹ሰማዮችን ዝቅ ዝቅ አደረገ ወረደም ጨለማ /ዲያብሎስ/ ከእግሩ በታች ነበር በኪሩቤል ላይ ተቀምጦ በረረ በነፍሳትም ክንፍ በረረ››� መዝ.17፥9 ‹‹አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምጽ ዐረገ መዝ.46፥5 ወደላይ ዐረግህ፥ ምርኮን ማረክህ ፥ስጦታንም ለሰዎች ሰጠህ›› መዝ.67፥18፡፡ ‹‹ዘምሩ ለእግዚአብሔር ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘመንገለ ጽባሕ፤ በምሥራቅ በኩል ወደ ሰማየ ሰማያት ለወጣ ለእግዚአብሔር ዘምሩ›› መዝ.67፥33፡፡ #የክርስቶስ_ዕርገት_በትምህርተ_ሐዋርያት ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተነጋገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ፡፡ ማር.16፥19 ‹‹እስከ ቢታንያ አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ እነርሱም ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደኢየሩሳሌም ተመለሱ፤ ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ፡፡››� ሉቃ.24፥50 ‹‹ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ ደመናም ከዐይናቸው ሰውራ ተቀበለችው፤ እርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኩር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ እነሆ ነጫጭ ልብስ ለብሰው ሁለት ሰዎች /መላእክት/ በአጠገባቸው ቆሙ ደግሞም ‹‹የገሊላ ሰዎች ሆይ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት ዳግመኛ ይመጣል፡፡›› አሏቸው››� ሐዋ.1፥9-12 በማለት ሐዋርያት የክርስቶስን ዕርገት ከመላእክት ጋር ሆነው
136
7
t.me/finotehiwott
t.me/finotehiwott
129
8
ይህን ፎቶ ለሰዎች እንላክ በተጨማሪም ፕሮፋይል እና ስቶሪ እናድርግ የላካችሁላቸውን እና story ሰዎችን እስክሪን ሹት ላኩልን 🙏
ይህን ፎቶ ለሰዎች እንላክ በተጨማሪም ፕሮፋይል እና ስቶሪ እናድርግ የላካችሁላቸውን እና story ሰዎችን እስክሪን ሹት ላኩልን 🙏
195