cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Adama dish hd

ለማስታወቂያ ስራዎች 👉|| @Ousmiousmi

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
1 861
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Watch "ሰኞ ጥቅምት 7/2015 የወጡ ስፖርታዊ ዜናዎች |Bisrat FM| |Sport365| |Tribun sport| |Sport ET| |Mensur abdulkeni|" on YouTube https://youtu.be/wK0SWo-O8FM
Mostrar todo...

Photo unavailableShow in Telegram
ሆላንዳዊው የመሀል ተከላካይ ቨርጅል ቫንዳይክ 69 የፕርምየር ሊግ ጨዋታዎችን በአንፊልድ ያደረገ ሲሆን በዚህም ጨዋታዎቹ ምንም አይነት ሽንፈት አልገጠመውም። @GCSPORT1112
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ቴን ሀግ ማሸነፍ ይገባን ነበር አሉ ! ማንችስተር ዩናይትድ በኦልድትራፎርድ ትላንት ማምሻውን በሊጉ የኤዲ ሆው ኒውካስትል ዩናይትድን አስተናግዶ ያለ ጎል ዜሮ ለዜሮ ከተለያየበት ጨዋታ በኋላ በሁለተኛው አጋማሽ ከነበራቸው ከፍተኛ ብልጫ አንጻር ማሸነፍ  ይገባቸው እንደነበር የቀያይ ሰይጣናቱ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ተናግረዋል። ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከሁለተኛው ሳምንት የሊጉ መርሀ ግብር በኋላ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ ገብቶ በጀመረበት ጨዋታ ከኒውካትስሉ ግብ ጠባቂ ኒክ ፖፕ እግር ኳስ ነጥቆ ጎል ቦያስቆጥርም የእለቱ አርቢትር ለአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርድ በመስጠት ጎሏን ሳያጸድቁ ቀርተዋል። ዩናይትድ በጨዋታው የመገባደጃ ደቂቃዎች በብራዚላዊው አማካይ ፍሬድ እና ተቀይሮ በገባው ማርከስ ራሽፎርድ ንጹህ የማግባት እድሎችን አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ቴንሀግ ሮናልዶ ያስቆጠረው ጎል መሻሩ እንዳስገረማቸውም ተናግረዋል።(ቤስት ስፖርት)
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ታዋቂዉ የሙዚቃ አቀንቃኝ ድሬክ ባርሴሎና እና አርሰናል ተጋጣሚያቸዉን ያሸንፋሉ በማለት ቤቲንግ መድቦ $833.000 ዶላር ወይም በእኛ ሀገር ምንዛሬ ወደ 44ሚሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ ተበልቷል።🤪😁 @GCSPORT1112
Mostrar todo...
#PremierLeague 🇬🇧 √ መድፈኞቹ የማንችስር ሲቲን መሸነፍ ተከትሎ ሊጉን በአራት ነጥብ ልዩነት መምራት ጀምረዋል። √ አርሰናል በሊጉ የመጀመሪያ አስር ጨዋታዎች መካከል ዘጠኙን ሲያሸነፉ የዘንድሮው #ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። √ ቨርጅል ቫን ዳይክ በአንፊል ባደረጋቸው የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች #ያለመሸነፍ ጉዞውን አስቀጥሏል። √ ሳውዝህምፕተን ፣ ሌስተር ሲቲ እና ኖቲንግሀም ፎረስት በወራጅ ቀጠናው የሚገኙ ሶስት ክለቦች ናቸው። √ የኮከብ ግብ አግቢነት ፉክክሩን ኤርሊግ ሀላንድ በአስራ አምስት ጎሎች ሲመራ ሀሪ ኬን በስድስት ጎሎች አንሶ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። 🔴 ወቅታዊው የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል። @GCSPORT1112
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
በዚህ አመት በ1 ጨዋታ ብቻ ግብ ሳያስቆጥር የወጣውን ሀላንድ,በሙሉ የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ግብ ያስቆጠረውን ሲቲን በባዶ በመሸኘት የቫንዳይክ ብቃት በአስደናቂነት መቀጠል የጨዋታው አበይት ክስተቶች ነበሩ።
Mostrar todo...
🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ⌚️ ተጠናቀቀ ሊቨርፑል 1-0 ማንችስተር ሲቲ ⚽️ 76' ሳላህ
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
አርቴታ የሲቲይን ጨዋታ ይመለከት እንደሆን ሲጠየቅ "የሲቲን ጨዋታ ከፊት ለፊቴ ምርጥ እራት አስቀምጫ ነው የማየው ምክንያቱም ከባድ ጨዋታ ነው እና እኔም መረጋጋት ፈልጋለው"።
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
ሎስ ብላንኮዎቹ የሊጉን መሪነት ተረክበዋል! ተጠባቂው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ በሳንቲያጎ በርናቦ ሲደረግ ባለሜዳው ሪያል ማድሪድ በካሪም ቤንዜማ ፣ ሮድሪጎ እና ፌዴሪኮ ቫልቬርዲ ግቦች ባርሴሎን 3ለ1 አሽንፈዋል። √ የባርሴሎናን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ፌራን ቶሬስ ማስቆጠር ችሏል። √ ካሪም ቤንዜማ በኤል ክላሲኮ አስራ ሁለተኛ ጎሉን ከመረብ አሳርፏል። √ የካታላኑ ክለብ ባርሴሎና በላሊጋው የመጀመሪያ ሽንፈታቸው ሆኖ ተመዝገቧል። √ ሪያል ማድሪድ ሀያ አምስት ነጥቦችን በመሰብስብ ሊጉን በሶስት ነጥብ ልዩነት በመምራት ላይ ይገኛሉ። √ ሪያል ማድሪድ በቀጣይ የላሊጋው ጨዋታ ኤልቼን ሲገጥም ባርሴሎና ከ ቪያሪያል ጋር መርሐ ግብራቸውን ያከናውናሉ።
Mostrar todo...
🦁የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ጨዋታ።           ⏰ 46 ሊቨርፑል 0-0 ማንቸስተር ሲቲ            🏟 አንፊልድ
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.