Ethiopian Lottery Service/የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት/
To have alternative communication channal https://t.me/lottery_servicen
Mostrar más1 624
Suscriptores
+924 horas
+147 días
-430 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
አቶ ላቃቸው ተመስገን አባተ የጎንደር ከተማ ነዋሩ ሲሆኑ በዝሆን ሎተሪ የ2,000,000 / ሁለት ሚሊየን / ብር ዕድለኛ በመሆን ከጎንደር ቅ/መ/ቤት ኃለፊ የ2 ሚሊየን ቼካቸውን ተረክበዋል ፡፡
👍 3❤ 2👏 2👎 1
የቶምቦላ 2016 ሎተሪ የዓይነት ሽልማቶች
1ኛ ዕጣ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
በመሀል አዲስ አበባ
ባለ ሁለት መኝታ አፓርታማ ቤት
2ኛ ዕጣ ባለ 1.5 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
3ኛ ዕጣ 9 ሰው የመጫን አቅም
ያለው የትራንስፖርት መኪና
4ኛ ዕጣ ባለ 1.3 ሲሲ የቤት
አውቶሞቢል መኪና
5ኛ ዕጣ 20 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
6ኛ ዕጣ 10 ኩንታል የመጫን አቅም
ያለው ቫን የጭነት መኪና
7ኛ ዕጣ ባለ 4 እግር ባጃጅ
እና ሌሎች በርካታ የዓይነት ሽልማቶች ተካተዋል
የቶምቦላ ሎተሪ ዕጣ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ይወጣል
መልካም ዕድል
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር!
👍 8🥰 1
Photo unavailableShow in Telegram
መደበኛ ሎተሪ 1712ኛ ዕጣ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2016 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በእድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም
❤ 2
Photo unavailableShow in Telegram
የሆቴል ማኔጀሩ የ5,000,000 ብር ዕድል ጎበኘው !
በአዲስ አበባ ሲኤምሲ አከባቢ ነዋሪ የሆነው ወጣት አባይነህ ምህረት በትንሳኤ ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ5ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወጣት አባይነህ የሆቴል ማኔጀር ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ ቤት ለመግዛት እንዳቀደ ገልጾልናል ፡፡
❤ 1
እርስዎም ሊሆኑ ይችላሉ !
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በየወሩ ለበርካቶችን ሚሊየነር እያደረገ ይገኛል ፡፡ የግንቦት ወር የ23ኛው ዙር ዕጣም በገበያ ላይ የሚገኝ ሲሆን ማንያውቃል እርስዎን እየጠበቀ ይሆናል አሁኑኑ በእጅ ስልክዎ 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም በቴሌብር *127# ላይ በመደወል ይቁረጡና ዕድልዎን ይሞክሩ ፡፡
መልካም ዕድል !
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
የቡራዩ ከተማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ኦብሳ ዲንቃ በቆረጠው የ22ኛው ዙር የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ 4ኛው ዕጣ የ700,000 / ሰባት መቶ ሺ/ ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ ወጣት ኦብሳ በግብረሰናይ ድርጅት ተቀጥሮ የሚሰራ ሲሆን በደረሰውም ገንዘብ የግል ስራ ለመስራት እንዳሰበ ገልጾልናል ፡፡
👍 4❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
አድማስ ተናፋቂ ጎጆን አድማቂ !
የአርባምንጭ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት መምህር ጀምበሩ ኮርዣ በላኩት የ22ኛው ዙር አድማስ ሎተሪ በ3ኛው ዕጣ የ1,000, 000 / አንድ ሚልየን / ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡ መምህሩ የረጅም ጊዜ የሎተሪ ደንበኛ ሲሆኑ ያለመሰልቸት በላኩት የዕድል ሙከራ የ1 ሚልየን ብር ዕድለኛ ያደረጋቸው ሲሆን በደረሳቸውም ገንዘብ ቤት በመስራት በቅርቡ የያዙትን ትዳር እንዲሞቅ በጥሩ ጊዜ የደረሰላቸው መሆኑን ግልጸውልናል ፡፡
❤ 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
አድማስ ሎተሪ ቤት አሳማሪ !
የእንጅባራ ነዋሪው መምህር ጌታነህ አያል በ22ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ2,000,000 / ሁለት ሚልየን / ብር ዕድለኛ የሆኑ ሲሆን በደረሳቸውም ገንዘብ መኖሪያ ቤታቸውን በዘመናዊ መልክ እንደሚሰሩበት ገልጸውልናል ፡፡
❤ 2👍 1
መልዕክቱን ያጋሩ፣ ከ1ሺህ ብር ጀምሮ ተሸላሚ ይሁኑ!
የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል
1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/global_bank_referral_bot?start=879846949
2. START የሚለውን ይጫኑ፣
3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣
4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣
5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣
6. መልዕክቱን ቢያንስ ለ50 እና ከዚያ በላይ ወዳጅ ዘመድዎ ሼር ሲያደርጉ ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ በየሳምንቱ ከአንድ ሺ ብር ጀምሮ ልዩ ልዩ ሽልማቶችን ያበረክታል፡፡
ሽልማቱ ዘወትር ቅዳሜ ለተሸላሚዎች ይደርሳል፡፡
ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚ ናቸው፡፡
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ
Photo unavailableShow in Telegram
ልዩ ሎተሪ-2 ዕጣ ዛሬ ግንቦት 2 ቀን 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም
👍 1