486
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
ማስታወሻ ለወላጆች ⏰
👉ሰኞ ጥር 22/ 2015 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል። በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰዓት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉ከ ማክሰኞ ጥር 23/ 2015 ዓ.ም እስከ ቅዳሜ ጥር 27/ 2015 ዓ.ም ት/ቤት ለተማሪዎች ዝግ ይሆናል።
👉 ሰኞ ጥር 29 / 2015 ዓ.ም የ 3ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይጀመራል።
👉 የፈተና ግብረ መልስ ቀን ተማሪዎች እንደተለመደው ሙሉ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
ት/ቤቱ
ማስታወሻ ለወላጆች ⏰
👉ሰኞ ጥር 22/ 2015 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል። በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰዓት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉ከ ማክሰኞ ጥር 23/ 2015 ዓ.ም እስከ ቅዳሜ ጥር 27/ 2015 ዓ.ም ት/ቤት ለተማሪዎች ዝግ ይሆናል።
👉 ሰኞ ጥር 29 / 2015 ዓ.ም የ 3ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይጀመራል።
👉 የፈተና ግብረ መልስ ቀን ተማሪዎች እንደተለመደው ሙሉ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው መምጣት ይጠበቅባቸዋል።
ት/ቤቱ
ውድ የተከበራችሁ ወላጆች፣
የ2ኛው ሩብ ዓመት የመጨረሻ ፈተና ከሰኞ፣ ጥር 23፣ 2023 እስከ አርብ፣ ጥር 27፣ 2023 በተላከዉ ፕሮግራም መሰረት የሚሰጥ ይሆናል።
ልጅዎን እቤት ውስጥ ለማገዝ የሚከተሉትን ነጥቦች ልብ ይበሉ።
መልመጃ 1፣ 2፣ ፈተናዎችን፣ ማስታወሻዎችን፣ የመማሪያ መጽሃፎችን እና ሌሎች ግብአቶችን በመጠቀም በ2ኛዉሩብ ዓመት የተማሩትን በማንበብ ለፈተና ይዘጋጁ፡፡
ተማሪዎች በቤት ውስጥ የመለማመጃ ፈተናዎችን እና የጥያቄ እና መልስ ክፍለ ጊዜዎችን በመጠቀም ከቤተሰቦቻቸው ጋር ያንብቡ፡፡
ተማሪዎች ጊዜያቸውን በተሳካ ሁኔታ ለመጠቀም በቤት ውስጥ ስልኮችን፣ ኮምፒዩተሮችንና ቲቪን ከማየት እንዲቆጠቡ ያድርጉ ።
በዝግጅታቸው ወቅት ልጅዎን በማገዝ ለተሻለ ውጤት እንስራ።
ስለ ምንጊዜውም ትብብርዎ እናመሠግናለን!!
ትምህርት ቤቱ.
__
ውድ ወላጆች
ረቡዕ ጥር 10/2015ዓ.ም መንገድ ስለሚዘጋና ከርቀት የሚመጡ ወላጆችና ተማሪዎች ስለሚቸገሩ ትምህርት አይኖረንም፡፡
ዓርብ ጥር 12/2015ዓ.ም የሙሉ ቀን ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
ለ መብራት ሀይል 5ኛና 6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች
ሰኞ ፣ ጥር 08፣ 2015 ዓ.ም. በመማር-ማስተማርና በተማሪዎች ሥነ-ምግባር አያያዝ ዙሪያ ምክክር ሰለምናደርግ የተማሪዎቹ ወላጆች በተጠቀሰው ቀን በ7:30 ⏰ ልጆቹ በሚማሩበት ግቢ እንዲገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የት/ቤቱ አሥተዳደር!
ውድ ወላጆች
ነገ ዓርብ 28/04/15 ዓ.ም የኬጂና ከ1-4 የሚማሩ ተማሪዎች የተለያዩ መርሃ-ግብሮች በማከናወን የሚያሳልፉ ስለሚሆን ከ5-8 ላሉ ተማሪዎች በዕለቱ ትምህርት አይኖርም።
ማክሰኞ 02/05/15 መደበኛው የሙሉ ቀን ትምሕርት የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
