Ƭsɛɖɨ🎶🎶music
j̰̃õ̰ḭ̃ñ̰ ♔ϰα Www.Instagrαm.com/tsedenya27 www.TikTok.com/Tsedenya27 follow&join 👇 For any comment👇 @tsedenyaN27 @Tsedu27
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
384
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ማታ ወደ ቤት መሽቶብኝ ስገባ
#እናቴ: የት ነበርሽ
#እኔ: ጓደኛዬ ጋር
በፊት ለፊቴ 10 ጓደኞቼ ጋር ስልክ ደውላ
4ቱ ስልክ አንስተው አዎ እዚህ ነበረች
2ቱ አሁን ወጣች
3ቱ አለች እያጠናች ነው ስልኩን ልስጣት?
አንደኛዋ ከሁሉም ይባስ ብላ በኔ ድምፅ "አቤት እማዬ ምነው ፈለግሽኝ ?" 😁😂
#እንዲ_አይነት_ጓደኛ_ይስጣቹ
❤️ 5
<<...ባንድ ምሽት ሰውዬው በባሕር ዳርቻ ባለው የወደብ ከፍታ ቦታ ትንሽ ሻማ ይዞ መውጣት ይጀምራል። በዚህ ጊዜ 'ወዴት ነው እየሄድን ያለንው?' ሲል ሻማው ጥያቄ አቀረበለት።
"እየሄድን ያለነው ከቤቱ ባሻገር ከፍ ብሎ ወደሚታየው ቤታ ነው። በዚህም ለምርከቡ የወደቡን አቅጣጫ ማሳየት እንችላለን" አለው።
"እንደምታየው የእኔ ብርሃን በጣም ውስን ናት። እንዴትስ ከርቀት ያለ መርከብ በእኔ ብርሃን ተመርቶ ወደቡ ጋር መድረስ ይችላል?" አለ ሻማው።
"ምንም እንኳ ያንተ ብርሃን ትንሽ ብትሆንም የምትችለውን ያህል ማብራትህን አታቋርጥም። የቀረውን ነገር ለእኔ ተውው" አለው ሰውየው። በዚህ ንግግራቸው መሀል እያሉ ከከፍታ ቦታው ደረሱና ሰውዬው ትልቁን የፋኖስ ብርጭቆ እያሳየው ሻማውን በማስጠጋት ፋኖሱን ለኮሰው። ወዲያውኑም የተለኮሰው ፋኖስ የባሕሩን አካባቢ በብርሃን ጸዳል ሞላው።
፧
እኛ ሻማዎች ነን። ከእኛ የሚጠበቀውም የሻማነታችንን ያህል ማብራት ነው። ቀሪው የሥራችን ስኬት ላይ ፈጣሪ ይታከልበታል። የአንዲት ትንሽ ሻማ መብራት ወይም ክብሪት ጫካ ሙሉ እሳት እንደምትፈጥር ሁሉ በእያንዳችን ያለች የብርሃን ምሳሌ ስናውቅም ሳናውቅም ለሌሎች ሕይወት መለወጥ ምክንያት ትሆናለችና ብርሃናችንን ሳንሳሳላት እንድትበራ እድል እንስጣት።
፧
ዕድገትም ቅብብሎሽ ነው። እኛ ማድረግ የምንችለውን ሰርተን ለተገቢውና ለሚጠበቅብን ስናስረክበው እሱም በፈንታው ዳር ያደርሰዋል። ሻማዋ ለፋኖሱ እንዳቀበለችው ማለት ነው። ይህ ነው፣ ለዕድገት የድርሻን መወጣት ማለት፤ ሻማነታችንን ማበርከት የሚጠበቅብንን መወጣት። >>
፧
ምንጭ ፦ እርካብና መንበር...ገጽ 117-118
ደራሲ ፦ ዶክተር ዐብይ(ዲራአዝ)
@goferebooks
😭ዛሬ ኢትዮጵያዊ ትልቅ የሀይማኖት አባት አታለች
የምንወደዉ የምናከብረዉ
ማህመድ አወል😭
አረፈ
ነፍስህን የጀነት ያርገዉ
ሁሌም እንወድሀለን
🕯🕯🕯🕯🕯🕯🕯በቻናላችን ስም 😢🙏
ለቤተሰብህ ለወዳጅ ዘመድህ መፅናናትን እንመኝልሀለን 🙏
😭🕯
@amezingprofile16
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.