ቅ/ጊዬርጊስ saint george
ይህ የተከፈትው ለሳንጅዬ ወዳጆች?????????
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
508
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
❤️ዘመን ተሻጋሪ❤️
#እዮባ_ሳንጃው_አበባ
ዘመን ተሻጋሪ ኢትዮጵያዊው
አለ እስከዛሬ ጊዮርጊስ ህዝባዊው
ከሱ ሌላ ማንስ ተረፈ
ከጊዜው ጋር ሁሉም አለፈ
ብዙ ቢሠራ ብዙ ቢታለም
ወረፋ ሆኖ የማያልፍ የለም
ግን የኛ ሳንጃው ወረት አይደለም
ከትውልዱ ልብ አልተነጠለም
የእኛ የናንተ የሷና የሱ
ይቀባበላል የታሪክ ውርሱ
ህፃን አዋቂው ሴቱና ወንዱ
እምነት ሳይለየው ወይ የዘር ግንዱ
በጊዮርጊስ ጉዳይ አንድ አቋም አለን
ሳንነጋገር እንግባባለን
ሳንጃው የህፃናት
ሳንጃው የወጣት
ክፉ አይንካው ቅንጣት
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ሳንጃው የክርስትያኑ
ሳንጃው የሙስሊሙ
ይብዛለት ሠላሙ
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
#አዝማች
ደጋፊው ለአርማው የታመነ ነው
በማልያው ስር ሁሉም አንድ ነው
ማንም አይኮራም-በዘር በሃይማኖት-በማንነቱ
ሠው መሆኑ ነው-የደጋፊነት-ዋና መስፈርቱ
ከየት ነው-ብሎ ቋንቋና ብሔር-ማን ይጠይቃል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት-ትንሽ ትልቁ-ስለኳስ ያውቃል
ሳንጃው የድሃዎቹ
ሳንጃው የሃብታሞቹ
ለሁሉም ሠው ነው ምቹ
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ሳንጃው የተማሪው
ሳንጃው የሠራተኛው
ይኑርልን አርበኛው
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
#እዮባ_ሳንጃው_አበባ መዝሙሮቹን ስለላክልን በቻናላችን ተከታታዮች ስም እናመሰግናለን ✌️
@SAINTGEORGESA
ሚቾ ለ ኦርላንዶ ፓይሬትስ ያስተላለፋት የስንብት መልክት
ቀጣይ ማረፊያቸዉ አልታወቀም ሆኖም ወደ ታላቁ ቅዱስ ጊዩርጊስ መመለሳቸዉ እድል ሰፊ ነዉ✌️
ጊዮርጊሳዊው የጥበብ ማሽን ስራውን ቀጥሏል !
ዛሬ ደግሞ በባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች የታጀበ፣ ወንበር የሚያስከዳ፣
ወገብ የሚፈትን፣ ወቅቱን ገላጭ ፅናትን አሳይ ስራ ይዞልን ብቅ ብሏል!
ጊዮርጊስን . . . በተግባር የሚወደውን ክለብ ማገዝ የማይሰለቸው . . . ኢዮባ
ሳንጃው አበባ!
"በከፍታውም - ወይ በዝቅታው
ልቤ ላይ ታስሯል - ማንም አይፈታው
መልካሙን ጊዜ- እየተደሰትኩ
ክፉውን ጊዜ - እየተጋፈጥኩ
ብርቱ ፅናቴን ይዤ እጓዛለሁ
ከሳንጅዬ ጎን ሁልጊዜም አለሁ
አበባ አበባ
ሳንጃው አበባ
:
ነበርኩኝ ትናንት - አለሁኝ ዛሬ
ቢያሻኝ ጨፍሬ - ቢያሻኝ ዘምሬ
ክብሬ ነውና - ከቶ አልጥለውም
ስሙን ከአፌ ላይ - አልነጥለውም
ንብረት የለኝም - የምኩራራበት
ጉልበት የለኝም - የምመካበት
ግን አፌን ሞልቼ ደረቴን ነፍቼ የማወራለት
የምሳሳለት ከራሴ በላይ
ክለብ አለኝ ከክለብም በላይ
#_አበባ_አበባ
#_ሳንጃው_አበባ"
------///-----
ሁለተኛውም ዝማሬ ይዘቱ ይህን ይመስላል።
" ዘመን ተሻጋሪ ኢትዮጵያዊው
አለ እስከዛሬ ጊዮርጊስ ህዝባዊው
ከሱ ሌላ ማንስ ተረፈ
ከጊዜው ጋር ሁሉም አለፈ
ብዙ ቢሠራ ብዙ ቢታለም
ወረፋ ሆኖ የማያልፍ የለም
ግን የኛ ሳንጃው ወረት አይደለም
ከትውልዱ ልብ አልተነጠለም
---
ህፃን አዋቂው ሴቱና ወንዱ
እምነት ሳይለየው ወይ የዘር ግንዱ
በጊዮርጊስ ጉዳይ አንድ አቋም አለን
ሳንነጋገር እንግባባለን
ሳንጃው የህፃናት
ሳንጃው የወጣት
ክፉ አይንካው ቅንጣት
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ሳንጃው የክርስትያኑ
ሳንጃው የሙስሊሙ
ይብዛለት ሠላሙ
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ደጋፊው ለአርማው የታመነ ነው
በማልያው ስር ሁሉም አንድ ነው
ማንም አይኮራም-በዘር በሃይማኖት-በማንነቱ
ሠው መሆኑ ነው-የደጋፊነት-ዋና መስፈርቱ
ከየት ነው-ብሎ ቋንቋና ብሔር-ማን ይጠይቃል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት-ትንሽ ትልቁ-ስለኳስ ያውቃል
ሳንጃው የድሃዎቹ
ሳንጃው የሃብታሞቹ
ለሁሉም ሠው ነው ምቹ
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ሳንጃው የተማሪው
ሳንጃው የሠራተኛው
ይኑርልን አርበኛው
ኦሆሆ አሃሃ
ኦሆሆ አሃ
ምሽት ይጠብቁ!
®kasstro sanjaw
@saintgeorgesa
✌️የአፍሪካ የወቅቱ 70 ምርጥ ክለቦች ደረጃ ይፋ ሆኗል ከኢትዮጵያ የኛ ቅዱስ ጊዮርጊስ 42ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።✌️
Latest #CAF Clubs ranking TOP 70 Spot your team ❗️❗️
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
1. TP Mazembe🇨🇩
2. Wydad Casablanca🇲🇦
3. Al-Ahly🇪🇬
4. Espérance de Tunis🇹🇳
5. Mamelodi Sundowns🇿🇦
6. Étoile du Sahel🇹🇳
7. Zamalek🇪🇬
8. Horoya🇲🇱
9. USM Alger🇩🇿
9. Raja Casablanca🇲🇦
11. ZESCO United
12. AS Vita Club
13. RS Berkane
14. CS Sfaxien
15. Al-Hilal
15. Club Africain
17. ES Sétif
18. 1º de Agosto
18. Enyimba
20. CS Constantine
20. FUS Rabat
20. Simba
23. Gor Mahia
23. Orlando Pirates
25. Al-Masry
25. SuperSport United
27. ASEC Mimosas
27. KCCA
29. JS Saoura
29. MC Alger
29. Al-Ahli Tripoli
29. Hassania Agadir
29. Lobi Stars
29. Al-Merrikh
29. Nkana
36. Ferroviário Beira
37. MO Béjaïa
37. CARA Brazzaville
37. Difaâ El Jadidi
37. Rayon Sports
41. Mbabane Swallows
♥42. Saint George
42. Al-Hilal Al-Ubayyid
42. Zanaco
45. NA Hussein Dey
45. Ismaily
45. Asante Kotoko
45. Enugu Rangers
45. FC Platinum
50. TOWNSHIP ROLLERS
50. Williamsville
50. UD Songo
50. AS Togo-Port
54. Recreativo do Libolo
54. Coton Sport
54. Young Africans
54. CAPS United
58. Petro de Luanda
58. Salitas
58. AS Otôho
58. Smouha
62. Aduana Stars
62. Medeama
62. Djoliba
62. Moghreb Tétouan
62. Kawkab Marrakeca
67. CF Mounana
67. Rivers United
70. MC El Eulma
70. AC Léopards
70. Stade Malien
@saintgeorgesa
"ደጋፊዎቻችን ለኛ ስንቅ ናቸው . . . በጋራ ሆነን የተሻለ የውድድር ዓመት እንዲመጣ እንሰራለን"
አቶ አብነት ገ/መስቀል
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት ለምንጊዜም ጊዮርጊስ ራዲዮ ፕሮግራም እንደተናገሩት።
ከአዳዲስ መረጃዎች ጋር ምሽት 2:00 ሰዓት በሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ይጠብቁ !
የውል ዘመናቸውን ያጠናቀቁ ነባር ተጫዋቾች በስፖርት ማኅበሩ ውስጥ ለመቆየት ለ 2 ዓመት ውላቸውን አራዝመዋል።
እነርሱም:-
1. ናትኤል ዘለቀ
2. ሳለሀዲን በርጌቾ
3. ለዓለም ብርሀኑ
4. አብዱልከሪም መሐመድ
5. አሜ መሐመድ እና
ጋዲሳ መብራቴ ናቸው።
ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተመርጠው ያሉ ተጫዋቾች እንደተመለሱ ስምምነቱን ይፈጽማሉ።
ምንጭ፡ Saint george sa fb
@saintgeorgesa