BBC Amharic
➠ ፈጣን እና ተዐማኒ መረጃ፣ ➠ የስፓርት እና መዝናኛ ዘገባዎች፣ ➠ የምሁራን እይታዎችና መጽሐፈቶች፣ ➠ የአለም ሙሉ መረጃና የታሪክ መዛግብቶች ። 🎬 "ተመራጭ የዜና ምንጭ" ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ? 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 Comment. @Bbc_asteyayet_bot
Mostrar más2 305
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Mostrar todo...
✈️️️Ethiopian Airlines Safe Takeoff 76th Anniversary Celebration Raffle Gift
🎁️️️ Everyone has only one chance to win, and the event ends today ️️️
Mostrar todo...
✈️️️Ethiopian Airlines Safe Takeoff 76th Anniversary Celebration Raffle Gift
🎁️️️ Everyone has only one chance to win, and the event ends today ️️️
21 ሺ ተከታይ ያለው የቴሌግራም ቻናል
በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገዛ በ @Fikirtegi ላይ inbox ያድርግልኝ።
⚠️ትክክለኛ ገዢ ብቻ
Repost from 🌿🌿☘መርጌታ ከፍተኛ የባህል ህክምና መስጫ ተቋም☘☘🌿
🛑አዲስ መዝሙር - የማርያም መቀነት 🌈
🎙ዘማሪ ዲያቆም ፍፁም ሰሎሞን
https://youtu.be/SfaDuYx-NYc
Repost from BBC Amharic
Earn money 💰 by only watching videos from you tube
https://wintub.com/?r=8156140
☝️☝️☝️☝️☝️☝️
Sign up in this link
Check this out
I’m earning 3.57$$ per a day
Earn money 💰 by only watching videos from you tube
https://wintub.com/?r=8156140
☝️☝️☝️☝️☝️☝️
Sign up in this link
Check this out
I’m earning 3.57$$ per a day
Wintub: Watch Paid videos Online
Wintub is The most popular spot online to earn cash for watching videos.
ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች፣ እንኳን ለ1443ኛው የኢድ አል-አደሃ ዐረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!
@YeneTube @FikerAssefa
ኦሞ ማይኮሮ ፋይናንስ ተቋም ከብሔራዊ ባክን የባንክ ስራ ፈቃድ ተሰጠው
ኦሞ ማይኮሮ ፋይናንስ ተቋም 712 ሚሊዮን ብር በላይ መነሻ ካፒታል በማስመዝገብ ባንክ ሆኖ ያደገበትን ፈቃድ ከብሔራዊ ባንክ አግኝቷል።አግኝቷል ተቋሙ የባንክ ስራ ፈቃድ ያገኘው 712 ሚሊዮን 200 ሺህ መነሻ ካፒታል በማስመዝገብ ነው።
ቀደም ባሉት ጊዜያት፥ በደቡብ፣ በሲዳማና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች በርካታ ቅርንጫፎችን በመክፈት ለረዥም ጊዜ የማይክሮ ፋይናንስ አገልግሎት በመስጠት የዳበረ ልምድ ያለው ተቋም ነው።
መስከረም 18/2014 ዓ.ም ነባርና አዳዲስ ባለ አክሲዮኖች ባካሄዱት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም #ኦሞ_ባንክ_አክሲዮን_ማህበር በሚል ሲያሜ ባንክ እንዲሆን ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል።
3000 ሠራተኞች ከሐዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሊቀነሱ ነው!
በሀዋሳ የኢንዱስትሪ ፓርክ ቀዳሚ የጨርቃጨርቅ አምራች የሆነው «ቤስት ኩባንያ» ከ3 ሺህ በላይ ሠራተኞችን ለመቀነስ የጀመረውን እንቅስቃሴ ሠራተኞቹ ተቃወሙት።
ኩባንያው የሠራተኞች ቅነሳውን ለማድረግ የወሰነው ኢትዮጵያ ከከአሜሪካ ታገኝ ከነበረው የአፍሪቃ የዕድገት እና ዕድል ድንጋጌ (AGOA) መታገዷን ተከትሎ ከደንበኞቹ የምርት አቅርቦት ትዕዛዝ ባለማግኘቱ እንደሆነ ዐስታውቋል።
ኩባንያው ሠራተኛው አስቀድሞ እንዲዘጋጅ ያላሳሰበ መሆኑን የሚናገሩት የኩባንያው ሠራተኞች በበኩላቸው ውሳኔው ቅፅበታዊና የአገሪቱን የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ሂደት ያልተከተለ ነው ብለዋል።
የኢትዮጲያ ሠራተኞች ኮንፌዴሬሽን በበኩሉ ሠራተኞቹ ጥቅማችውን ባስጠበቀ ሁኔታ እንዲሰናበቱ ከኩባንያው ባለሀብቶች ጋር ለመደራደር የሚያስችለውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል።
ኩባንያው ከ4 ሺህ በላይ ሠራተኞችን ቀጥሮ እየሠራ የሚገኝ ሲሆን ፣ የአጎዋ እገዳን ተከትሎ ቀደም ሲል ምርቱን ይረከቡ የነበሩ ድርጅቶች ትዕዛዝ በማቆማቸው የተነሳ በሐምሌ ወር 2ሺህ 400 በነሐሴ ወር ደግሞ 600 በድምሩ ከ3ሺህ በላይ ሠራተኞችን እንደሚቀንስ ኩባንያው በዚሁ ደብዳቤው ላይ ጠቅሷል፡፡
ኩባንያው በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከ3ሺህ በላይ ሠራተኞችን እቀንሳለሁ በሚል በድንገት ማስታወቁን ተከትሎ በሠራተኞቹ በኩል ተቃውሞ ገጥሞታል።
የኩባንያው ደብዳቤ እንደደረሳቸው ያረጋገጡት የኢትዮጵያ ሠራተኞች ኮንፌዴሬሽን የደቡብ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ ጫንያለው አወቀ ሠራተኞቹ የሚሰናበቱ ከሆነ ጥቅሞቻቸውን በጠበቀ መልኩ እንዲሆን እየተሠራ ይገኛል ብለዋል። (DW)
#ነዳጅ
የነዳጅ ማደያ በሌለባቸው ከተሞችና አከባቢዎች በሕገወጥ ንግድ ለሚከናወነው የነዳጅ ችርቻሮ ሽያጭ የወጣ አዲስ መመርያ፣ የነዳጅ ማደያ ካለበት በ20 ኪሎ ሜትር በሚርቁ አካባቢዎች የነዳጅ ውጤቶች በቸርቻሪዎች እንዲሸጡ መፈቀዱን ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል።
አዲሱ መመርያ ማደያ በሌለባቸው አካባቢዎች የነዳጅ ውጤቶች የሚሸጡበትን የዋጋ ተመን የሚሰላበትን መንገድ ያስቀመጠ ሲሆን ቸርቻሪዎች የትርፍ ህዳጋቸው 5 በመቶ እንደሚሆን ወስኗል፡፡
ይህ የትርፍ ህዳግ መንግሥት ለመደበኛ የነዳጅ ማደያዎች ካወጣው የ0.23 በመቶ ትርፍ ህዳግ አንፃር ከፍተኛ ነው ተብሏል፡፡
መመሪያውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን በጋራ እንዳወጡት የተገለፀ ሲሆን በችርቻሮ የሚቀርበው ነዳጅ ተገቢ ባልሆነ ዋጋና በሕገወጥ ንግድ መልክ የሚከናወን በመሆኑ ይህንኑ የአሠራር ክፍተት ለመሙላት ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል፡፡
መመርያው የነዳጅ ችርቻሮ ንግድ የሚመራበት የነዳጅ ዋጋ የሚወሰንበት፣ ቁጥጥር የሚደረግበትና የአካባቢ ደኅንነት የሚጠበቅበት የአሠራር ሥርዓት የሚዘረጋ ነው፡፡
ያንብቡ : https://telegra.ph/Reporter-06-22-2
(ሪፖርተር ጋዜጣ)