ወንጌል ያሸንፋል
ወንጌል ስለ ልጁ ነው ልጁም እየሱስ ነው። ሮሜ 1:3-4 በዚ ቻናል ስለ ወንጌል ከወንጌል እናወራለን። በዚ አግኙኝ @beki_Christian ለሌሎች አጋሩ @Tsegabecha
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
290
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
የመስከረም ፀሐይ
ወዳጄ ሆይ !
አንዳንድ ሰው በሥራው አሳቦ ይርቅሃል፣አንዳድ ሰው እንከን ፈልጎ በሰበብ ይርቅሃል ፣ አንዳንድ ሰው ትዝታውን አውድሞ ይርቅሃል ፣ አንዳንድ ሰው በውስጤ ፍቅር የለኝም ብሎ ይርቅሃል። በሥራው አሳቦ የሚርቅ ይሉኝታ ያለው ፣ እንከን ፈልጎ የሚርቅ በራሱ የማይተማመን ፣ ትዝታውን አውድሞ የሚርቅ ቀናተኛ ፣ ፍቅር የለኝም ብሎ የሚርቅ ልበ ደንዳና ነው። አውቆ የራቀህን እርሳው። እንከን ፈልጎ የራቀህን የሕሊና ቁስለኛ ነውና እዘንለት ። ትዝታውን የሚያወድም የፈለገውን ያጣ ነውና ሳቅበት፣ ፍቅር የለኝም ብሎ የሚርቅ መኖርያ የለውምና አልቅስለት። አንተ ግን መውደድን እንደተቀበልህ መጠላትንም ተቀበል።
ወዳጄ ሆይ !
ልብህ በሰዎች ቢወጋ የሚያመረቅዘው ግን ባንተ አልረሳ ባይነት ነው። እሹሩሩ ሲሉት የሚተኛ ልጅ ብቻ ነው ፣ አሳብ እሹሩሩ ሲሉት ይበልጥ እንደሚነቃ እወቅ። የሚሆነው ሲሆን የነበረ ነውና አትደነቅ። ደንቆሮ የሰማ ቀን ያብዳል፣ ዛሬ የጠላህ ድሮም አይወድህም ነበር። ልብህ አንድ ቀን ሊታለል ይችላል፣ መጫወቻ የሚሆነው ግን ባንተው አልጫነት ነው። ደጋግሞ እንቅፋት የሚመታው ድንዝዝ ነው። ከትላንት ያልተማረ ከፍም ወደ እቶን የሚጓዝ ነው። ልብህ በሰዎች ሊከዳ ይችላል፣ ብስጭት ውጥ ስትገባ ግን ራስህንም ከድተሃል። ከዳተኛ ሲሄድ የመሳፈርያ ስጠው ፤ ቢቆይ የሚያስወጣህ ከዚያ በላይ ነው።
የ አንባቢ የ አስተዎይ እና የልበ-ሰፊዎች ቤት።
የፈለጉትን መፅሀፍ ለማዘዝ👉0949430347👉0921462425 ይደውሉ።🙏😍
ቤሪያ መፅሐፍት ቤት
አድራሻ ሆለታ Tele ፊት ለፊት ያለው ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ።
https://t.me/beriyabooks
Repost from DK (ጫማ) shopping 🤩
Elohim
✍️ድንገት ዛሬ አሁን ከደቂቃዎች ብዋላ በመኪና አደጋ ድንገት ብሞትስ ብለህ/ሽ አስበህ ታቃለህ ተኝተህ ምንም ሳትታመም ከተኛውበት ባልነቃስ ብለህ ታቃለህ ወይ ደግሞ እንቅፋት መቶህ ልሞት እችላለሁ ብለህ እሰብህ ታቃለህ አይ ከነዚ ነገሮች ራሴን ጠብቃለው ካልክ ደሞ በጣም ትንሽ ያልካት ቁስል ወደ ካንሰር ተቀይሮ ሂወትህን ሊያሳጣህ ይችላል
ይሄ ሁሉ እደማይ ደርስብህ እርግጠኛ ምቶንበት ነገር የለም እጅ ላይ ያለው ብዙ ገንዘብ ዝና ክብር ብዙ ሰዎችን ማወቅህ ወጣት መሆንህ የትኛውም ነገር ሞት ከሚለው ነገር ሊያስጥልህ አይችልም እጅህ ላይ ያለው ነገር ለሂወትህ ቤዛ መሆን አይችልም
👉የሂወት ዋጋ ውድ ነው ለዛ ነው ነብስህን ከሲኦል ሊያስመልጥ በሚችለው ሞትን ባሸነፈው በክርስቶስ እየሱስ መታመን ያለብህ
እሱ ብቻ ነው ሞትን ሲያሸንፍ ያየነው እሱ ብቻ ነው ተስፋ የገባልክ ሂወትህን ካዳኝ ወጥመድ የሚያስመልጥ ።
ትምክትህ የታለ ብዙ ገንዘብ ሀብት ዝና መልክ የጊዜው ሰው መሆንህ ነው ይሄ ሁሉ ድንገት ሊመጣብህ ካለው አደጋ አያስመልጥህም
ወንድሜ ትምክት አንድ ነው ሊሆን የሚገባው ነብስህን ከክፋት የሚናጠቀውን ብት ሞት እንኳን ከሲኦል የሚያወጣክ ሁል ጊዜ በአብ ፊት ጥብቅና ሚቆምልህ ስላንተ ዋጋ የከፈለው እየሱስ ነው ለዛሬ ቀን በሱ ታመን ሚመካ ቢኖር በእግዚአብሔር ይመካ።
#ተባርካቹዋል
@truegospell
@truegospell
@truegospell
ዮሐንስ 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁸ በእርሱ የሚያምን ሁሉ አይፈረድበትም፤ በእርሱ የማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ፣ አሁኑኑ ተፈርዶበታል።
¹⁹ ፍርዱም ይህ ነው፤ ብርሃን ወደ ዓለም መጣ፤ ሰዎች ግን ሥራቸው ክፉ ስለ ነበረ፣ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ወደዱ፤
²⁰ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላል፤ አድራጎቱም እንዳይገለጥበት ወደ ብርሃን አይመጣም።
²¹ በእውነት የሚመላለስ ግን ሥራው በእግዚአብሔር የተሠራ መሆኑ በግልጽ ይታይ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።”
ስራችን በእግዚአብሔር ተሰርቶልናል።
አሜን!!!!
@tsegabecha
@tsegabecha
በእውነቱ ውሸት በብዙ ሰዎች ተቀባይነት ስላገኘ ብዙ ሰዎች ስላጨበጨቡለት እውነት አይሆን። እውነትም ተቀባይነት ስላጣ ብዙ ሰዎች ስላልተቀበሉትም ውሸት አይሆንም።
ነገር ግን ውሾች እና ውሸታሞች ውሸትንh እውነት ነው ብለው እውነተኞችን ውሸተኞች ይላሉ። ከነዚህ አይነት ሰዎች ተጠንቀቁ።
👇👇👇
“ከውሾች ተጠበቁ፥ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ፥ ከሐሰተኛም መገረዝ ተጠበቁ።”
— ፊልጵስዩስ 3፥2
👇👇
@tsegabecha
@tsegabecha
Mostrar todo...
temesgen_onismos on TikTok
#በራሳችን_በእግዚአብሔር_ፊት_መቆም_አንችልም። #protestant #christian #ኢየሱስ_ጌታ_ነው። #follow
“ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጨዋይቱ ልጆች ነን እንጂ የባሪያይቱ አይደለንም።”
— ገላትያ 4፥31
📌በኤክሊሽያ ህብረት የተዘጋጀ ልዩ ውይይት
በወንድም #ተሜ ና #ቤኪ
ሰምታችሁ ተባረኩበት!
@tsegabecha
Musiceklishiya2.mp328.11 MB
ትላንት ና ዛሬ እግዚአብሔር ረድቶን መጽሐፉን በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል ክብሩን ሁሉ ጌታ ይውሰድ
ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ይህን ድንቅ መጽሐፍ ለማግኘትም ሆነ ገዝታችሁ ማከፋፈል ለምትፈልጉ ሁሉ አጃችን ላይ በቂ መጽሀፎች ስላሉ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ
በተለይ ወጣት ኮሚቴዎች ካላችሁ ይህን መፅሐፍ ወስዳችሁ ለወጣቶቻችሁ እንድታደርሱ አበረታታለው
ብዙ ጊዜ ለሌላ ብዙም ለህይወታችን ለማይጠቅሙን ነገሮች ገንዘባችንን ወጪ እናደርጋለን
ታድያ ከነሱ ወጪዎቻችን ውስጥ የተወሰነውን ቀንሰን ይህን ህይወት ለዋጭ መጽሐፍ ገዝተን ብንጠቀምበት ብዙ ነገር እናተርፋለን
ስትገዙ ጸሀፊውንም እያበረታታችሁ እንደሆነ እያሰባችሁ
ዋጋው፦ 150 ብር ነው
@danabera
@elohim351
@beki_Christian
መጽሐፉን ለማግኘት ካሰቡ ከላይ በላኩላችሁ ሰዎች በኩል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
መጽሐፉን አንብቡ እንጂ አለመለወጥ አትችሉም !
አዲሱ ዓመት አዲስ ምዕራፍን ምትጀምሩበት ዘመን ይሁንላችሁ
@slehiywet
ትላንት ና ዛሬ እግዚአብሔር ረድቶን መጽሐፉን በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል ክብሩን ሁሉ ጌታ ይውሰድ
ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ይህን ድንቅ መጽሐፍ ለማግኘትም ሆነ ገዝታችሁ ማከፋፈል ለምትፈልጉ ሁሉ አጃችን ላይ በቂ መጽሀፎች ስላሉ ልታናግሩኝ ትችላላችሁ
በተለይ ወጣት ኮሚቴዎች ካላችሁ ይህን መፅሐፍ ወስዳችሁ ለወጣቶቻችሁ እንድታደርሱ አበረታታለው
ብዙ ጊዜ ለሌላ ብዙም ለህይወታችን ለማይጠቅሙን ነገሮች ገንዘባችንን ወጪ እናደርጋለን
ታድያ ከነሱ ወጪዎቻችን ውስጥ የተወሰነውን ቀንሰን ይህን ህይወት ለዋጭ መጽሐፍ ገዝተን ብንጠቀምበት ብዙ ነገር እናተርፋለን
ስትገዙ ጸሀፊውንም እያበረታታችሁ እንደሆነ እያሰባችሁ
ዋጋው፦ 150 ብር ነው
@danabera
@elohim351
@beki_Christian
መጽሐፉን ለማግኘት ካሰቡ ከላይ በላኩላችሁ ሰዎች በኩል መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ
መጽሐፉን አንብቡ እንጂ አለመለወጥ አትችሉም !
አዲሱ ዓመት አዲስ ምዕራፍን ምትጀምሩበት ዘመን ይሁንላችሁ
@slehiywet
ሮሜ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሰውነታችሁን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝና ሕያው ቅዱስም መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፥ እርሱም ለአእምሮ የሚመች አገልግሎታችሁ ነው።
² የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።
#በልብ መታደስ :- ማለት ልብ አይምሮን ይውክላል መታደስ ደግሞ ያረጀን ነገር ወደ ነበረበት መመለስ መለወጥ ደግሞ በታደሰው የሕይወት ማንነት አዲስ የሆነን የሕይወት ስርዓት መከተል ነው።
ይህም ማለት ሰው በክርስቶስ ማመን ሲጀምር አይምሮው ሙሉ በሙሉ እግዚአብሔርን በእውነተኛ መንገድ የመፈለግ ውሳኔ ማድረግ ይጀምራል ለመለወጥ ግን ሂደት ያስፈልጋል ዛሬም በልብ በመታደስ ለመለወጥ የሚያስችለንን መርሆዎች እናጠናለን።
1. #በልብ_መታደስ_ለመለወጥ_ምን_ያስፈልጋል ።
1.1. #እራስን_የተወደደ_መስዋዕት_አድርጎ_ማቅረብ
ይህ ማለት ስጋችንን ብዙ ነገር ቢፈልግም እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን መንገድ በመከተል በሰዎች ፊት የእግዚአብሔርን መንግሥት ስንገልጽ #ለአእምሮ_(ለታደሰው) የሚመች አገልግሎት መስጠት ሰው በእኛ ውስጥ እግዚአብሔርን እንዲያይ ከፈለግን ከታደሰ አእምሮ የመሚነጭ አገልግሎት ያስፈልጋል
1.2. #በጎ_እና_ደስ_የሚያሰኘውን_የእግዚአብሔርን_ፍቃድ_መፈጸም
በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ በጎ እና ደስ የሚያሰኝ የእግዚአብሔር ፍቃድ ሆኖ የተገለጠው የኢየሱስ ሕይወት ነው ሰው በክርስቶስ ሕይወት ቁጥጥር ውስጥ ሆኖ የሚወስነው ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ደስታ ያስጠጋዋል ደስ የሚያሰኝ የእግዚአብሔር ፍቃድ ማለት ቅድሚያ ለእግዚአብሔር ደስታ መኖር ማለት ነው የእግዚአብሔር ደስታ ደግሞ ሀይላችን ነው ። ምንም ደስታ ውጤታማ ሚሆነው የእግዚአብሔርን ደስታ ፍጹም ማድረግ ስንችል ነው።
1.3. #ይህንን_ዓለም_ባለመምሰል_ነው።
#ይህ ዓለም የሚከተለው የራሱ የሕይወት ርዕዮት አለው (ስርዓት) አለው በእግዚአብሔር ቃል ደግሞ አሮጌ ስለተባለ የትኛውም በዓለም ያለ የሕይወት ፍልስፍና በእግዚአብሔር መንግሥት የሕይወት ክልል ለሚኖር ሰው የተመቸ መሆን አይችልም
#እኛ የምንከተለው የሕይወት ስርዓት በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ በክርስቶስ የተገለጠውን የሕይወት ስርዓት ያንን መቀበል እንዲችል አይምሮዋችን ታድሷል በሁለንተናችን ደግሞ የዛን ዓለም ክብር ለማንፀባረቅ እየተለወጥን መሄድ አለብን።
#የካድከው_ዓለም_አይረዳህም
#የአንተ_የሕይወት_ስርዓት_የሚቀዳው_በካድከው_ሳይሆን_በገባህበት_ዓለም_ነው።
@truegospell
@truegospell 👈 #ይቀላቀሉን
@truegospell
@Truegospell
Helina Dawit
" ይቅርታዬ "
@MARKENGETA
የክብር ልብሷን ለብሳ
እንደ ቆመች ንጉሱ ፊት
የወርቁንም ዘንግ እንደ ነካች
ጥያቄዋን እንደመለሰላት
እኔም እየሱስን ለብሼ
አብ ፊት ሞገስ አገኘው
አባ አባት ማለት ድፍረቴ
ተመለሰልኝ ወደ ህይወቴ
አባቴ የማለት እምነቴ
ተመለሰልኝ ወደ ቤቴ
የመማጸኛ ከተማዬ
ዘልዬ የማመልጥበት
ከአሳዳጅ ከአስጨናቂዎቼ
ተሸሽጌ ምገባበት
እየሱስ በተባለው ድንቅ ስም
ነፍሴ አርፋለች ከምንም
እርሱ የከፈለውን ዋጋ
አልፎ ማነው እኔን ሚነካ
በደም የከፈለውን ዋጋ
ደፍሮ ማነው እኔን ሚጠጋ
ከሳሾቼ ብዙ ናቸው
ተጨባጭ መረጃ አላቸው
በህጉ መሰረት ቢሄዱ
አሳማኝ ነው ምክኒያታቸው
በየትኛው ቅድስናዬ
ልጋፈጥ ልቁም ለራሴ
አንገት መድፋት መሸማቀቅ
ዝምታ ብቻ እንጂ መልሴ
የቤቴ ክፍተት ሳይገፋው
ገፍቶ ባይገባ ከደጄ
የልቤ ርቀት ሳይመልሰው
ባያቅፈኝ ባይሆን ወዳጄ
ሁሉን በራሱ ፈጽሞ
ባያደርገኝ ኖሮ ቀና
ጽድቄ ብዬ ማስቆጥረው
የማሳየው ምን አለና
ፍርድ አልተዛባም ልክ እኮ ነው
ተከድኖ ሳይሆን ተከፍሎ ነው
በከንቱ አይደለም ደስታዬ
ኢየሱስ ሆኖኝ ነው ይቅርታዬ
ፍርድ አልተዛባም ልክ እኮ ነው
ተከድኖ ሳይሆን ተከፍሎ ነው
በከንቱ አይደለም ደስታዬ
ስለሆነኝ ነው ይቅርታዬ
____
like & share በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ
▷ @markenzema_bot ◁
▷ @markenzema_bot ◁
👆&👇△Join Us△
@tsegabecha
@tsegabecha
ይቅርታዬYIKRTAYENEWAMHARICGOSPELSONGBYYEABSIRADAWITANDHELINADAWIT.mp34.68 MB
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.