cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

My youth age for christ GOSPEL MINISTRY! ወጣትነቴን ለክርስቶስ!!🇪🇹🇪🇹

ወጣትነቴን ለክርስቶስ የታዳጊዎችና የወጣቶች የወንጌል አገልግሎት 👉ወጣቶችንና ታዳጊ ወጣቶችን ስለወንጌል እውነት ያስተምራል!! እንዲሁም ለታዳጊ ወጣቶች ሁለንተናዊ የሆነ ስልጠና ይሰጣል!! 👉ከተማሪዎች ጋር በመሆን በትምህርት ቤቶች ወንጌልን እንሰራለን።

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
305
Suscriptores
Sin datos24 horas
+27 días
+1530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የከበዳችሁን ለእግዚአብሔር ተውለት ድንቅ አድርጎ ይሰራዋል Melkam ken 🙏
Mostrar todo...
👍 5
ጠቢብ መሆን የምትፈልግ ከሆነ፣ በታላቁ እግዚአብሔር ፊት ሞኝ ሁን። Melkam ken 🙏
Mostrar todo...
5
ልክ ከፍፁም ወዳጅነት ወደ ፍፁም ጠላትነት ሰዎች ሲቀየሩ መስታወት ጋር ትቆማለህ መለወጥ የማያውቅህ የበረታህ የዘላለም ይሹሩሩር ሆይ በደመናት ላይ ለረድኤት እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም የዘላለም ክንዶች ካንተ በታች ናቸው እንደሚል አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም የተለወጡ ነገሮች የነገሩኝ መጨረሻዬን ሳይሆን አንተ እንደማትለወጥ ነው የሄዱት ነገሮች የነገሩኝ መጨረሻዬን አይደለም አንተ እስከሽበት እስከ ሽምግልና ነህ🙏 Melkam ken
Mostrar todo...
🙏 4
⚡️በሕይወታችን ውስጥ Really ክርስትናን ለመኖር በራሳችን ጥረት የማይቻል ነው!! ደግሞም የሚያሰቃይ 😮‍💨 የሚያምና🤕 አሰልቺ🥱ነው ⚡️የክርስትናን ሕይወት እንደ ክርስቲያን በትዕግሥት በቅድስና በትሕትና ያለነውር በመከራ ወይም መስቀልን በመሸከም ለመኖር ከሞከርኩ ክርስትና የሚያምና የሚያቆስል ይሆንብኛል ⚡️ፈቃድ አለኝና፥ መልካሙን ግን ማድረግ የለኝም   — ሮሜ 7፥18 ⚡️በራስህ ጥረት 🥵በእግዚአብሔር ፊት ለመኖር መሞከር በብዙ የሚጎዳህ ከመሆኑም በላይ የእርሱን ጥያቄ ለመመለስና ፍላጎቱንም ለማርካት አትችልም ። ⚡️....ትዕግሥት የለህም እንበል.....ትዕግሥተኛ ለመሆን ትፈልጋለህ ፣ ትሞክራለህ ፣ የተቻለህን ሁሉ ታደርጋለህ ፣ ትጸልያለህ እንዲሁም ትጥራለህ የሚገርመው ግን ትዕግሥተኛ ለመሆን በፈለግህ ቁጥር ትዕግሥት እያጣህ መሆኑ ነው🤗 “እንግዲያስ መልካሙን አደርግ ዘንድ ስወድ በእኔ ክፉ እንዲያድርብኝ ሕግን አገኛለሁ።”   — ሮሜ 7፥21 🙏🙏 ...............................ይቀጥላል ...................................               by  WATCHMAN NEE
Mostrar todo...
👏 3
አምላኩንና አባቱን እንድናገለግልም መንግሥትና ካህናት ላደረገን፣ ለእርሱ ክብርና ኀይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ይሁ አሜን። ራእይ 1:6
Mostrar todo...
👏 3
"ግራና ቀኜን ላንተ ትጉ አድርገው ቀን ሳለ ልሩጥልህ መንግስትህን ላስፋው ደጆቼ ተከፍተው ብርሀኔ በርቶ የመንግስትህ ጉዳይ ያጥምደኝ በዝቶ!! ይብዛልኝ መታዘዜ፤ይብዛልኝ ላንተ መሮጤ ይብዛልኝ የመንግስትህ ጉዳይ ይክበደኝ ከሌላው በላይ✨🔥
Mostrar todo...
9
"ፍርሃት ሰዎች አገልግሎታቸውን እንዳይፈጽሙ የሚከላከል አጋንንት ነው!!" ☠ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ
Mostrar todo...
መዝሙር 114 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ እስራኤል ከግብጽ፥ የያዕቆብም ቤት ከእንግዳ ሕዝብ በወጣ ጊዜ፥ ² ይሁዳ መቅደሱ፥ እስራኤልም ግዛቱ ሆነ። ³ ባሕር አየች ሸሸችም፥ ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ። ⁴ ተራሮች እንደ ኮርማዎች፥ ኮረብቶችም እንደ ጠቦቶች ዘለሉ። ⁵ አንቺ ባሕር የሸሸሽ፥ አንቺም ዮርዳኖስ ወደ ኋላሽ የተመለስሽ፥ምን ሆናችኋል? ⁶ እናንተም ተራሮች፥ እንደ ኮርማዎች፥ ኮረብቶችስ፥ እንደ ጠቦቶች ለምን ዘለላችሁ? ⁷ ከያዕቆብ አምላክ ፊት፥ ከጌታ ፊት ምድር ተናወጠች፤ ⁸ ድንጋዩን ወደ ውኃ መቆሚያ፥ ጭንጫውንም ወደ ውኃ ምንጭ ከለወጠ። በዝህ ቃል ዘማናችሁ በሙሉ ይረፍ🙏 👇ይህንን መዝሙር ደግሞ አድምጣችሁ በመንፈስ ረስርሱልን🙏
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.