JIMMA TIMES
Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
4 044
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from 𝕒𝕕𝕕𝕚𝕤 𝕖𝕟𝕥𝕖𝕣𝕥𝕒𝕚𝕟𝕞𝕖𝕟𝕥 📻
🎯 TIPS
ቴሌግራም ያለ VPN ለመጠቀም ከታች ያለውን ሊንክ ጠቅ አድርገው connect በማድረግ ብቻ ቴሌግራም መጠቀም ይችላሉ።
https://t.me/proxy?server=russia-dd.proxy.digitalresistance.dog&port=443&secret=ddd41d8cd98f00b204e9800998ecf8427e
🔴ሌሎችም ተጠቃሚ መሆን እንዲችሉ ሼር ያድርጉላቸው
@ADDISENTERTAINMENT
@ADDISENTERTAINMENT
#የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ጨዋታ ሀይላይት
========================
#ጅማ አባጅፋር 4-2 #ሀድያ ሆሳና
🙏🙏ድል እና ስኬት ለ ክለባችን ጅማ አባጅፋር🙏🙏
#forward በማድረግ ፕሮግራሙን ለሁሉም ያሳወቁ
👇▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ሼር @jimmaAbajiifar @jimmaAbajiifar▯
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
14.13 MB
ቃል በተግባር ሲገለጥ
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ጥር 23/2014 ዓ.ም
*******
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ወሎ ዩኒቨርሲቲን መልሶ ለማቋቋም የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ በሁለት ዙር የሚላክ ሲሆን ወሎ ዩኒቨርሲቲ ህዝብ እና መንግስት የሰጡትን ሃላፊነቶች መልሶ ለማስጀመር ያስችላል ተብሏል።
የአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝደንት ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችን በማስተባበር በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና መንግስት የሰጡትን ሃላፊነት እንዲወጣ ለማድረግ ጠቅላላ ግምታቸው ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች የእውቀት እና የምርምር ማዕከል ሆነው የሃገር አለኝታ የሆኑ ሙያተኞችን የሚያፈሩ በመሆናቸው የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ሁሉ ተቁዋማቱን መልሶ ለማቋቋም ትብብር እንዲያደርጉም ም/ፕሬዝደንቱ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዙር ለወሎ ዩኒቨርሲቲ ድጋፍ ከላካቸው ቁሳቁሶች መካከል አንድ ዩኒቨርሲቲ ሊኖረው የሚገቡ ለተለያዩ ላቦራቶሪዎች የሚውሉ እቃዎችና ኬሚካሎች፣ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ኮምፕዩተሮች፣ የመማሪያ ክፍል ወንበሮች፣ የተማሪዎች መኝታ ፍራሽና አልጋዎች፣ የምግብ ማብሰያና መመገቢያ ቁሳቁሶች፣ የተለያዩ የቢሮ እቃዎች እና ሌሎች በርካታ ቁሳቁሶች ይገኙበታል።
ጅማ ዩኒቨርሲቲ የሀገርና የወገን ጥሪን ምላሽ በመስጠቱ ረገድ ቃልን በተግባር እየፈፀመ ድጋፎችን ሲያደርግ መቆየቱ የሚታወስ ነው።
👇👇👇
#የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ጨዋታ
========================
#ጅማ አባጅፋር ከ #ሀድያ ሆሳና
📆 ሀሙስ ጥር 26/2014 ዓ/ም
⛳️ ድሬደዋ ስታዲየም
🙏🙏ድል እና ስኬት ለ ክለባችን ጅማ አባጅፋር🙏🙏
#forward በማድረግ ፕሮግራሙን ለሁሉም ያሳወቁ
👇▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ሼር @jimmaAbajiifar @jimmaAbajiifar▯
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
👇▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ሼር @jimmaAbajiifar @jimmaAbajiifar▯
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ጅማ አባ ጅፋር አሸንፏል !
በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመሩት ጅማ አባ ጅፋሮች በ ዳዊት እስጢፋኖስ ብቸኛ ግብ አዲስ አበባ ከተማን አሸንፈዋል ።
• ጅማ አባ ጅፋሮች በውድድሩ አመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሆኖ ተመዝገቧል ።
• ዳዊት እስጢፋኖስ ከሰባት ጨዋታዎች ቅጣት መልስ ለቡድኑ ግብ ማስቆጠር ችሏል ።
• በቀጣይ ጅማ አባ ጅፋር ከ ሀድያ ሆሳዕና እንዲሁም አዲስ አበባ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል ።
#Wanaw
#Betika
@tikvahethsport @solomonayalew9
⚛ ያገለገሉ laptop,desktop,mobile & ሌሎች የelectronics ዕቃዎች ያላችሁና መሸጥ የምትፈልጉ
❇️ እንዲሁም በተመጣጣኝ ዋጋ መግዛት የምትፈልጉ
በጅማና አከባቢው ያላችሁ telegram ቻናላችንን join ያድርጉ!!!
join👉https://t.me/jimmaelectronics
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.