cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ministry of education info

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
801
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
-530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

#Update ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ለሪሚዲያል ተማሪዎች አውጥቶት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡ የተስተካከለ የምዝገባ ጊዜ፦ ➭ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የ4ኛ ዓመት የህክምና ተማሪዎች (C2) እና በ2015 ዓ.ም መመረቅ የነበረባችሁ የጤና ሳይንስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ብቻ ➭ የካቲት 7 እና 8/2016 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር መደበኛ ተማሪዎች ➭ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ፦ ➢ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በዋናው ግቢ ብቻ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም አዲስ የሪሚዲያል የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ስማችሁ ከ A-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በቡሬ ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን ስማችሁ ከተጠቀሱት ፊደላት ውጭ የሚጀምር ደግሞ በዋናው ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል። Note: በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
#MekelleUniversity በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች በዓዲ ሐቂ ግቢ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዋናው ግቢ (አርዲ) ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክርፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት 4x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
ዜና እረፍት ❗️❗️❗️ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት ተለየ የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። ጋዜጠኛዉ ለወራት በህመም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ህክምናዉንም በአሜሪካ ሲከታተል እንደነበር ይታወሳል። ነፍስ ይማርልን  🙏🙏 🕊  @bestofastu
Mostrar todo...
💔 4👍 2
#AmboUniversity አምቦ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው 3,022 የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በ2016 ዓ.ም የተመደቡለት ሲሆን የተማሪዎቹ መግቢያ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም እንዲሆን የተቋሙ ሴኔት ትላንት መወሰኑን የዩኒቨርሲቲው የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር መንግስቱ ቱሉ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል። For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
#SamaraUniversity በ2016 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ጥር 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ምዝገባ ጥር 17 እና 18/2016 ዓ.ም እንደሚከናወንና ትምህርት ጥር 20/2016 ዓ.ም እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ስምንት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ፣ የስፖርት ትጥቅ፡፡ For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ 1️⃣ቦረና ዩኒቨርሲቲ በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም 2️⃣አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም  3️⃣ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም  4️⃣ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም 5️⃣ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም 6️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 - 17/2016 ዓ.ም  7️⃣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም 8️⃣ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት7- 8/2016 ዓ.ም 9️⃣እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም 1️⃣0️⃣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም 1️⃣1️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም 1️⃣2️⃣ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም  👉ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣  የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
👍 1
የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ 1️⃣ቦረና ዩኒቨርሲቲ በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም 2️⃣አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም  3️⃣ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም  4️⃣ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም 5️⃣ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም 6️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 - 17/2016 ዓ.ም  7️⃣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም 8️⃣ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት7- 8/2016 ዓ.ም 9️⃣እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም 1️⃣0️⃣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም 1️⃣1️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም 1️⃣2️⃣ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም  👉ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣  የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
መረጃ

@ endalk

#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ስምንት 3×4 ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡ For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
#JigjigaUniversity ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የትራስ ልብስ። For more  Join us 👇👇👇 @ministryofeducationinfo @ministryofeducationinfo
Mostrar todo...
ለ ውድ የክርስትና እምነት ተከታይ ቤተሰቦች በሙሉ  እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። መልካም የ ገና በዓል ተመኘን!
Mostrar todo...