መረጃ ነጋሪ
በ6227 ይደውሉ 1.ስለ ፓስፖርት እና የኢምግሬሽን መረጃ 2.ስለ መንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ 3.ስለ መብራት ሀይል እና ውሀ ልማት መረጃ 4.ውል እና ማስረጃ ጉዳይ ቢኖሮት 5.አዲስ ስለወጡ የግል የመንግስት እና የ NGO ስራዎች አስተማማኝ መረጃዎችን ያገኛሉ::
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
182
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የፌስቡክ እና ኢንስታግራም መቋረጥ ...
አ/አ ከተማ ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የፌስቡክና ኢንስታግራም አገልግሎት ተቋርጧል።
የፌስቡክ እና ኢንስታግራም አገልግሎት ከተቋረጠ ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ሆኖታል።
ሁለቱም አገልግሎቶች ግን በVPN እየሰሩ መሆኑን ማረጋገጥ ተችሏል።
በተጨማሪ ሁለቱም አገልግሎቶች በOpera Browser ያለ ተጨማሪ VPN መተግበሪያ ይሰራሉ።
አገልግሎቶቹ የተቋረጡበትን ምክንያት እስካሁን ለማወቅ ባይቻልም ፤ ይህን ፅሁፍ እስከተፃፈበት ደቂቃ ድረስ አይሰሩም።
ምናልባትም ባላችሁበት ከተማ አገልግሎቱ ያልተቋረጠባችሁ ልታሳውቁን ትችላላችሁ።
@merejanegar1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1442 ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላም የፍቅር የጤና የመተሳሰብ ይሁንልን 🌔ኢድ ሙባረክ🌔
@merejanegari1
#እንዳትደናገጡ
1 ሺ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ግንቦት 5/2013 እንደሚከበር ትላንት መገለፁ ይታወሳል።
ዛሬ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳሳወቀው በዓሉ በሚከበርበት እለት ለበዓሉ ድምቀት ከጧቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
ይህን ህብረተሰቡና ባለድርሻ አካለት እንዲያውቁት ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን አስተላልፏል።
@merejanegari1
☎️☎️ 6227
👉👉 ስለ ፓስፖርት እና
👉👉 የኢምግሬሽን መረጃ
ለመጠየቅ
👉ስለመንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ ለማግኘት
👉መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ ኖሮዎት መረጃ ቢያስፈልግ
👉አዳዲስ ለሚወጡ ስራዎች መረጃ
👉ውልና ማስረጃ መረጃ ሲፈልጉ
☎️☎️ በ6227 ይደውሉ።
@merejanegari1
☎️☎️ 6227
👉👉 ስለ ፓስፖርት እና
👉👉 የኢምግሬሽን መረጃ
ለመጠየቅ
👉ስለመንጃ ፍቃድ ት/ቤቶች መረጃ ለማግኘት
👉መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ ኖሮዎት መረጃ ቢያስፈልግ
👉አዳዲስ ለሚወጡ ስራዎች መረጃ
👉ውልና ማስረጃ መረጃ ሲፈልጉ
☎️☎️ በ6227 ይደውሉ።
@merejanegari1