የካቴድራል፣ ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
ከመ/ገ/ጽ/ቅ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰንበት ት/ቤት ጋር በመሆን ☞ ዘወትር ረቡዕ ከ10:00 - 11:30 ☞ በመ/ገ/ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ መንፈሳዊ ትምህርት የምንማማር ሲሆን ይህንን የተማሪዎች ጊቢ ጉባኤ አገልግሎት ለማጠናከር የተከፈተ የቴሌግራም ማኅበር ነው። @YeGibi_Gubae ✞ ኢንኅድግ ማኅበረነ ✞ አንድነታችንን አንተው
Mostrar más1 666
Suscriptores
-124 horas
+17 días
+3530 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Photo unavailableShow in Telegram
በባለፈው ያልተመቸው ሰው ስለነበረ ድጋሜ ተዘጋጅቷል
እንዳትቀሩ እና እንዳታረፍዱ
ለ2016ዓ.ም. ብሔራዊ ፈተና ተፈተኞች የተዘጋጀ የጸሎት መርሐግብር
“በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።”
---ኤፌ. 6፥10---
🗓ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 1/2016 ዓ.ም
⌚️10:00
በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
የካቴድራል ቅድስተ ማርያምና ላዛሪስት
ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
👍 8❤ 3
Photo unavailableShow in Telegram
ለ2016ዓ.ም. ብሔራዊ ፈተና ተፈተኞች የተዘጋጀ የጸሎት መርሐግብር
“በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።”
---ኤፌ. 6፥10---
🗓ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም
በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
የካቴድራል ቅድስተ ማርያምና ላዛሪስት
ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
👍 9❤ 3
አንደምን አረፈዳችሁ
በዛሬዉ የሙከራ ፈተና ምክንያት ያሰብነዉ የጸሎት መርሀግብር ለሌላ ቀን ተዘዋዉሯል።
አንደምን አረፈዳችሁ
በዛሬዉ የሙከራ ፈተና ምክንያት ያሰብነዉ የጸሎት መርሀግብር ለሌላ ቀን ተዘዋዉሯል።
Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ
❤ 5👍 4
Photo unavailableShow in Telegram
🕯 ዝክረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 🕯
🎯 ቅዳሜ ሰኔ 29 2016 ዓ.ም.
🕰 ከ 6:30 - 8:30
🏤 በሰንበት ት/ቤቱ ሕንጻ
ሁላችንም ከጓደኞቻችን ጋር እንድንገኝ ስንል በአክብሮት በአክብሮት እንጠይቃለን።
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመእንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"
የቅዱሳንን ዜና እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል።
✍አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ማኅበራችንን አንተው!
@StGeorge_Gibi_Gubae
በሰዓታችን እንገኝ!
👍 3
Mostrar todo...
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰ/ት/ቤት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ሰላም አንደምን አላችሁ? ይህ መጠይቅ በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰ/ት/ቤት ተመራቂ የራብዓይ ክፍል ተማሪዎች የተዘጋጀ "የቅድመ ጊቢ ጉባኤ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ እንዴት መደገፍ እንችላለን?" በሚል ርዕስ ለሚሰራው ጥናታዊ ጽሑፍ ግብዓት የሚሆኑ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ታስቦ የተሰናዳ መጠይቅ ነው። መጠይቁን በመሙላት እንድትተባበሩን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን። እግዚአብሔር ይስጥልን! መልካም ጊዜ።
Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
❤ 8🔥 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
------------የመዝጊያ ልዩ ጉባኤ ------------
አንተ ግን በተማርኽበትና በተረዳኽበት ነገር ጸንተኽ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለኽና፤ 2ጢሞ 3፥14ረቡዕ ሰኔ 26/2016 በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ የካቴድራል፣ቅድስት ማርያም እና ላዛሪስት ት/ቤት ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ ◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈◎◈ ያወቅነውን በማሳወቅ የበኩላችንን እንወጣ share & join @StGeorge_Gibi_Gubae ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @YeGibi_Gubae ላይ ያናግሩን
👍 4
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.