Abune Gorgorios Kality Branch Grade 8
Ir al canal en Telegram
Mostrar más
430
Suscriptores
-124 horas
+47 días
+830 días
Archivo de publicaciones
Abune Gorgorios Secondary Schools Kality Branch Telegram Channels
For Grade 9...https://t.me/AGSKB9
For Grade 10...https://t.me/ABG_KalityG10
For Grade 11...https://t.me/AGSKB11
Repost from Abg kality 2018G3
☞ Telegram Channels
Click the link to join the channel
***
Grade 1 - @Abgkalitybranch2016G1
Grade 2 - @Abgkalitybranch2016G2
Grade 3 - @Abgkalitybranch2016G3
Grade 4 - @Abgkalitybranch2016G4
Grade 5 - @Abgkalitybranch2016G5
Grade 6 - @Abgkalitybranch2016G6
Grade 7 - @Abgkalitybranch2016G7
Grade 8 - @Abgkalitybranch2016G8
primary @Abgkalitybranch2016primary
***
☞ E-Library
@abg_lab_test_bot
***
የአንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቱ የቴሌግራም አድራሽ ከዚህ በታች የተቀመጠው ስለሆነ አዲሱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ።
#1ኛ ደረጃን ለሚመለከቱ ጉዳዮች(ከ1ኛ_8ኛ)=0928002131...አቶ ይርጋለም
#2ኛ ደረጃን ለሚመለከቱ ጉዳዮች(9ኛ_12ኛ)=0975382752...አቶ ገንዘቤ
#አጸደ ህጻናትን( ቅድመ አንደኛ ደረጃ) ለሚመለከቱ ጉዳዮች...0975382751...ቤተልሔም
ማግኘት ይችላሉ።
ቀን: 30/01/2015 ዓ.ም
ለወላጆች/አሳዳጊዎች
#የ2016 ዓ.ም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚፈፀመው #በአሐዱ_ባንክ ስለሆነ #በአባይ ባንክ እንዳይከፍሉ እያሳወቅን። #የአሐዱ_ባንክ የመክፈያ የሒሳብ ቁጥር እስከምንልክ ድረስ ክፍያ እንዳይፈፅሙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
#እንኳን_ለብርሃነ_መስቀሉ_አደረሳችሁ።
#ዐርብ [18/01/2016 ዓ.ም] ሙሉ ቀን ትምህርት_የሚቀጥል ይሆናል፤
ልጅዎን ወደ ትምህርት ቤት ሲልኩ የበኩልዎን ክትትል ያድርጉ።
➤አለባበሳቸው የትምህርት ቤቱን የደንብ ልብስ ብቻ ሹራቡ የደረት ባጅ ያለው ፣ የጸጉር አሰራር ሴቶች ሹሩባ ወይም ቁጥርጥር ብቻ፣ወንዶች በአንድ ቁጥር እኩል መቆረጥ ይኖርባቸዋል።
#የታሸጉ የምግብና መጠጥ ምርቶችን መያዛ የለባቸውም፤ የተሟላ የትምህርት ግብዓት መያዛቸውን እና ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርባችኋል።
#የመግቢያ ሰዓት ማክበር ስለሚኖርባቸው ልጅዎን በሰዓቱ ወደ ት/ቤት ይሸኙ።
#ከትምህርት ቤት ሲመለሱ የተማሩትን እንዲያነቡ፣ እገዛና ድጋፍ ያድርጉላቸው።
#ለልጆች ምንም አይነት ገንዘብ መያዝ ስለማይፈቀድ፣ ገንዘብ መስጠት የለባችሁም።
#ምንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ቁስ መያዝ የተከለከለ ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ሰኞ ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር ት/ቤት መምጣት ይኖርባቸዋል።
#በዕለቱ የመክፈቻ መርሃ ግብር ብቻ ስለሚከናወን ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤት ይመለሳሉ።
#ከማክሰኞ እስከ #አርብ[ከመስከረም 07/2015 ዓ.ም እስከ መስከረም 11/2015 ዓ.ም] ትምህርት የሚኖረው እስከ #6:30 ስለሆነ ልጅዎን በሰዓቱ ይረከቡ።
#በዕለቱ አለባበስ የት/ቤቱ ህግና ደንብን በጠበቀ መልኩ መሆን አለበት። #የሀገር ባህል ልብስ መልበስ ይችላሉ።
#ከማክሰኞ ጀምሮ ዩኒፎርም መልበስ ይኖርባቸዋል።
#የተማሪዎች የክፍል ድልድል ከዚህ በታች ተቀምጧል።
©ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
#እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሳችሁ።
® የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን
#ሰኞ [07/01/2016 ዓ.ም] ይጀመራል፤
® የትምህርት ዘመኑን አጠቃላይ #መርሐ_ግብር በቀጣይ እንልካለን፤
©ሰላመ_እግዚአብሔር_ከሁላችን_ጋር_ይሁን
E_Library / E_Learning
☞ የመማር ማስተማር ትግበራን በዲጂታል የግንኙነት መንገድ ለማገዝ የትምህርት ቴክኖሎጂ አማራጭ፤
☞ የቴሌግራም ቦቱን [ማስፈንጠሪያውን] ይንኩ @abg_lab_test_bot
☞ #Start ብለው ያስገቡ [#Start የሚለውን ይንኩት]
☞ ባስመዘገቡን ስልክ ቁጥር የቴሌግራም አካውንት መሆን ይኖርበታል፤
☞ አድራሻየን አጋራ የሚለውን በሚነኩ ጊዜ ማረጋገጫ ይደርስዎታል፤
☞ የገጠምዎት ችግር ካለ በሚከተሉት የተቋሙ ስልክ ቁጥሮች ላይ የጽሑፍ መልእክት ያስቀምጡልን፤
☞ ሳሙኤል [+251930364228]
#ሌሎች_አማራጮች
1. ☞ http://elearning.esdros.com
2. ☞ የላክነውን መተግበሪያ [Abune Gorgorios Schools app.apk] በማውረድ አገልግሎቱን ማግኘት ይችላሉ፤
☞ Username የተማሪውን መለያ ቁጥር [cm/...../.....] ማስገባት፤
☞ Password....Stud@123...[S...capital letter]
Repost from Addis Ababa Education Bureau
#ማስታወቂያ ለትምህርት ዕድል ፈላጊዎች
(አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 28 2015 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 የትምህርት ዘመን 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ተፈትናችሁ
በእቴጌ መነን የሴቶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት
በገላን የወንዶች 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት
በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ
መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
እግዚአብሔር ሆይ ቸርነትህ ብዙ ነው። ለልጆቻችን ማስተዋልን፣ጥበብን ሰጥተህ አንተ ግርማ ሞገስ ሆነሀቸው ዛሬም ለውጤት በቅተዋል። #ተመስገን‼️
®እንኳን ደስ አለን‼️እንኳን ደስ አላችሁ። የት/ቤታችን የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል።
® 117 ተማሪዎችን አስፈትኖ 35 ተማሪዎች ከ 90% በላይ አምጥተዋል።
®ለዚህ ውጤት መሳካት መምህራን፣ ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ የት/ቤታችን የአስተዳደር አካላት እና አጠቃላይ የተቋማችን ሰራተኞች ላደረጋችሁት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እናመሠግናለን።
®በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ‼️
® የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ እስከ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም 10:00 ብቻ ነው።
® እግዚአብሔር ሆይ ቸርነትህ ብዙ ነው። ለልጆቻችን ማስተዋልን፣ጥበብን ሰጥተህ አንተ ግርማ ሞገስ ሆነሀቸው ዛሬም ለውጤት በቅተዋል። #ተመስገን‼️
®እንኳን ደስ አለን‼️እንኳን ደስ አላችሁ‼️ የት/ቤታችን የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል።
® 112 ተማሪዎችን አስፈትኖ 41 ተማሪዎች ከ 90% በላይ አምጥተዋል።
® የት/ቤታችን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛው ውጤት 99.9 % ሆኖ ተመዝግቧል። ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበውም በተማሪ ፍቅር በሱፍቃድ ነው።
®ለዚህ ውጤት መሳካት መምህራን፣ ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ የት/ቤታችን የአስተዳደር አካላት እና አጠቃላይ የተቋማችን ሰራተኞች ላደረጋችሁት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እናመሠግናለን።
®በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ‼️
"Do the Do before the Do does Do"
"ሥራህን ሥራ"
Focus on your work. Let your purpose shine as bright and firm as a star, undistracted by the world's pointless arguments. When the lion roars, remain steadfast; do not wrestle with the devil's beasts or waste time in trivial pursuits. Simply do your part; allow others to lie, fight, and follow their paths. Let society be, and let the devil play his games.
However, never let these distractions keep you from the task God has given you. Focus on your work: you are not sent to profit from the world, you were not commanded to prosper only in the flesh, you were not told to stand and defend your honor, and you are not required to justify the lies of Satan's servants. If these are your driving goals, you are not fulfilling your true purpose; even worse, you may be serving yourself instead of the Lord.
Stay true to your work! Let your purpose be as unshakable as a rock. You may be attacked, cursed, hurt, wounded, despised, or become the subject of rumors. Friends may abandon you, and others may hate you.
Despite these challenges, pursue your life's purpose and the goals for which you were created with unwavering determination. Keep the faith until you can confidently say, "I have finished the work you've given me." Persistently follow the path laid out for you, and do not hesitate in your devotion to your true calling.
Abune Gorgorios
