cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ሃያ አንደኛ BATCH

This is the official SOS Grade 12th channel. If you want to send your pics or comments, send via @abelmm @iroif and @call_me_by_my_name

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
217
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
giphy.mp41.73 KB
ለእናቶች ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ። 1000000 አመት ትኑርላችሁ👸🏼♥️🇪🇹
Mostrar todo...
Teddy Afro - Adey _ cOZNM-1AsI8.m4a4.71 MB
9.15 KB
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች በሙሉ: እንኳን ለታላቁ የረመዳን ፆም በሰላም አደረሳችሁ! ረመዳን ከሪም ።
Mostrar todo...
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሳዔው በሰላም አደረሳችሁ!
Mostrar todo...
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተ..... የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተም ሰነዱ መደረግ ይችላሉ ያላቸውን አካሄዶችን አመላክቷል ሲል ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል፡፡ በዚህም የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት እስከ  75 በመቶው ያህሉ ተሸፍኗል ተብሎ የሚገመት መሆኑን የሚጠቅሰው ሰነዱ እስከ ግንቦት 28፤ 2012 ዓ.ም ባለው በማንኛው ጊዜ ትምሀርት ከተጀመረ ቀሪው 25 በመቶ እንደሚሸፈን ጠቁሟል።  በተባለው ጊዜ ግን ትምሀርት የማይጀመር ከሆነ ግን እስከ አሁን በተሸፈነው ልክ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና እንደሚዘጋጅ ሰነዱ አመልክቷል። ፈተናው ያልተሸፈኑ የትምህርት ይዘቶችን ካካተተ ደግሞ በተመሳሳይ በእርማት ወቅት እንዲዘለሉ ይደረጋል ብሏል።  “ባጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በስነ ልቦና እና በአንፃራዊነት ችግር መቋቋም የሚችሉ በመሆናቸው እና ፈተናው በአዲስ ቴክኖሎጂ የሚሰጥ በመሆኑ ፈተናው ከሐምሌ 7 እስከ 10፤ 2012 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል” ሲል ሰነዱ ያስረዳል።  ምንጭ፡- Ethiopia Insider #ቲክቫህ_ልዩ_ልዩ @tikvahmagbot @tikvahethmagazine
Mostrar todo...
Instagram(2).mp42.09 MB
Mostrar todo...
Sign the Petition

CALL FOR ACTION!!! I stand with Dr. Tedros Adhanom

Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.