ሃያ አንደኛ BATCH
This is the official SOS Grade 12th channel. If you want to send your pics or comments, send via @abelmm @iroif and @call_me_by_my_name
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
217
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ለእናቶች ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ። 1000000 አመት ትኑርላችሁ👸🏼♥️🇪🇹
Teddy Afro - Adey _ cOZNM-1AsI8.m4a4.71 MB
ለእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎቻችንና ወላጆች በሙሉ:
እንኳን ለታላቁ የረመዳን ፆም በሰላም አደረሳችሁ!
ረመዳን ከሪም ።
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተ.....
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተም ሰነዱ መደረግ ይችላሉ ያላቸውን አካሄዶችን አመላክቷል ሲል ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል፡፡
በዚህም የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ትምህርት እስከ 75 በመቶው ያህሉ ተሸፍኗል ተብሎ የሚገመት መሆኑን የሚጠቅሰው ሰነዱ እስከ ግንቦት 28፤ 2012 ዓ.ም ባለው በማንኛው ጊዜ ትምሀርት ከተጀመረ ቀሪው 25 በመቶ እንደሚሸፈን ጠቁሟል።
በተባለው ጊዜ ግን ትምሀርት የማይጀመር ከሆነ ግን እስከ አሁን በተሸፈነው ልክ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና እንደሚዘጋጅ ሰነዱ አመልክቷል። ፈተናው ያልተሸፈኑ የትምህርት ይዘቶችን ካካተተ ደግሞ በተመሳሳይ በእርማት ወቅት እንዲዘለሉ ይደረጋል ብሏል።
“ባጠቃላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በስነ ልቦና እና በአንፃራዊነት ችግር መቋቋም የሚችሉ በመሆናቸው እና ፈተናው በአዲስ ቴክኖሎጂ የሚሰጥ በመሆኑ ፈተናው ከሐምሌ 7 እስከ 10፤ 2012 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል” ሲል ሰነዱ ያስረዳል።
ምንጭ፡- Ethiopia Insider
#ቲክቫህ_ልዩ_ልዩ
@tikvahmagbot @tikvahethmagazine
Mostrar todo...
Sign the Petition
CALL FOR ACTION!!! I stand with Dr. Tedros Adhanom
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.