Downtown Addis Ababa
Did you think you knew Addis Ababa? Here, you can look at Addis Ababa, its new buildings and mega infrastructures #buildings #hotels #hospitals #megainfrastructures #housing #embassies #stadiums #AddisAbeba Send your pics @dtaddispics_bot , @Zubish8262
Mostrar másEl país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
155
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ኢንጂነር ታከለ ኡማ...
በከተማችን 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚደረግበትና ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ጋር በትብብር የሚገነባ የዘይት ፉብሪካ ለመገንባት መዘጋጅታችንን ሳበስር በደስታ ነው።ግንባታው እየተጠናቀቀ ካለው የዳቦ ፋብሪካ ጎን ለጎን ሲታይ ለከተማችን ነዋሪዎች መሰረታዊ ፍላጎት አቅርቦት እየሰራን እንገኛለን።
የዘይት ፋብሪካው በከተማችን ያለውን ፍላጎት በሚመጥን መልኩ ለማቅረብና ያለውን የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር ሚናው የጎላ ነው። ፋብሪካው በቀን ከ600ሺህ ሊትር በላይ ዘይት የማምረት አቅም አለው። የፋብሪካው ግንባታ በአንድ በኩል ለነዋሪዎቻችን ጥራቱ የተረጋገጠ የምግብ አቅርቦት ለማቅረብ የሚረዳን በሌላ በኩል ደግሞ ለነዋሪዎቻችን የስራ እድልን የሚፈጥር ነው።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን መቀነስ ትልቁ ትኩረታችን ነው። መሰረታዊ ፍላጎቶች በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ ጠንካራ ድጋፍ እናደርጋለን። ኢኮኖሚያችንን የማሳደግ ፣ በዙሪያችን ያሉ አርሶ አደሮችን የመደገፍ እንዲሁም ለወጣቶቻችን የስራ እድል የመፍጠር ግዙፍ ህልም አለን!
(ኢንጂነር ታከለ ኡማ)
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#UnityPark
"አንድነት ፓርክ" መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል። በአንድነት ፓርክ ዘጠኙም ክልሎች በአግባቡ ተወክለው በቤተ መንግስቱ እልፍኝ ተበጅቶላቸዋል። ታላቁ ቤተ መንግስት ስያሜው አንድነት ፓርክ ሆኖ መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ተመርቆ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ይሆናል።
@dtaddis @tikvahethiopia
Project: mixed-use building 5B + G + 35
Owner: Noah real estate
Architect: Italian Company
Location: Leghar (next to ORDA new HQ)
Status: Under design
@dtaddis
Happy New Year to every Ethiopian here and around the world!
@dtaddis