261
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
Dear parents... we'd like to inform you mardokay Amanuel and Makseba Amanuel have won the PRESENTATION EXCELLENCE AWARD CONGRATS🎉🎊👏👏
Dear parents...we'd like to inform you grade 5 students have won the DRAMA EXCELLENCE AWARD 👏👏
ለሁሉም የግልና የመንግስት ት/ቤቶች በሙሉ
የ2016 ዓ/ም ት/ት የሚጀመርበት ቀን 7/01/2016ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን መልካም የት/ት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!!"
ለሁሉም የA.Y.B አካዳሚ ወላጆች እና ተማሪዎች
ማስታወቂያ
የ2015 E.C ወላጆች ቀን ወደ ቀጣዩ ቅዳሜ (01/11/2025) ተቀይሯል። እባካችሁ ሁሉም ወላጆች እና ተማሪዎች በA.Y.B አካዳሚ ግቢ በሰዓቱ ይሁኑ። ፕሮግራሙ በሃገር ውስጥ ሰአት አቆጣጠር 2፡30 ላይ ይጀምራል።