3 801
Suscriptores
-224 horas
-307 días
-18130 días
Archivo de publicaciones
3 801
የግመል ወተት እና በርካታ ጥቅሞቹ
በርከታ ከባድ ህመሞችን በመፈወስ ይታወቃል ።
1/ ለልብ ህመም
2/ ላኩላሊት
3/ ለሳንባ ነቀርሳ
4/ ለደም ዝውውር ችግር
5/ ለስቶሮክ ህመም
6/ ለናሞኒያ ( ለሳምባ ምች )
7/ ለወገብ ድርቃት
8/ ለአንጃት ችግር
9/ ለጉበት ህመም
10/ ለጉሮሮ ቁስለት
11/ ለአጥንት አስተዳደግ ችግር
12/ ለኩላሊት ጠጠር
13/ ለመጋጣጠሚያ ችግር
14/ ለጮጋራ ህመም
15/ ለጅመት መጠላለፍ ህመም
ልዩነቱ ይሄ ነው
ለማንኛውም ታካሚም ይሁን የጤና ሁኔታ ላይ ለሚገኘ ሰው ተስማሚ ምግብ ቢኖር የግመል ወተት ብቻ ነው ።
እንግዲህ የግመል ወተት ልዩነቱ ይሄ ነው ።
ይሄን ያወቃሉ ??
ከ 74 በላይ ለጤና እና ለጥንካሬ የሚሆኑ ንጥረ ነገሮችን በውስጥ በመሸከሙ የግመል ወተት ቀዳሚውን ስፍራ ይዛል ።
የግመል ወተት ከበሽታ መከላከል በተጎዳኘ ለኩላሊት ፣ ለልብ ፣ ለእስትሮክ የመሳሰሉ ወዘተ ከባድ ህመሞችን በመፈወወስም ይታወቃል ። ካባድ የህመም ችግሮችን በማስወገድ የብዙዎችን ጤና መልሷልና ይሞኩሩት ።
ለተጨማሪ ጤና መረጃ የቴሌግራም ቻላናች ይቀላቀሉ።
ስለሚከታተሉን ምስጋናችን ከልክ ነው
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
ድምጻዊ አሊ ቢራ ባጋጠመው የጤና እክል የተነሳ አዳማ ጄነራል ሆስፒታል ከገባ 10 ቀናት የሞሉት ሲሆን ተገቢው ሕክምና ክትትል እየተደረገለት መሆኑን ቤተሰቦቹ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
የ75 ዓመቱ አርቲስት አሊ ቢራ ከዚህ ቀደምም የጤና እክል አጋጥሞት በአዲስ አበባ እና አዳማ ከተሞች በሚገኙ ሆስፒታሎች የውስጥ ደዌ ህክምና ተደርጎለት ነበር።
አሊ ቢራ ባለፉት 60 ዓመታት በኦሮሞ የሙዚቃ ስራዎች ውስጥ ከፍተኛ ስም እና ዝና አግኝቶ ቆይቷል።
https://bbc.in/3eA54eZ
3 801
3F መኪና ሰርቆ ሊሰወር የነበረ አሽከርካሪ ከነመኪናው በጎጀብ ኬላ በቁጥጥር ስር መዋሉን የካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት አስታወቀ።
ጊምቦ፣ ጥቅምት 4/2015 ዓ.ም (ዑፋ)
ድርጊቱ የተፈፀመው በትላንትናው ዕለት ማለትም ጥቅምት 03/2015 ዓ.ም ከምሽቱ 6 ሰዓት ገደማ ሲሆን መነሻው ከቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ እንደሆነ የጊምቦ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታረቀኝ አሰፋ ገልፀዋል።
ኮድ (3)85157 አ.አ የሆነው 3F መኪና ንብረትነቱ በጉራፈርዳ ወረዳ በቡና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማሩት የአቶ ምስጋናው ጥሩነህ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ ተሽከርካሪውን ይዞ ሊሰወር የነበረው ግለሰብ አቶ ፀጋዬ ተክለብርሃን በጊምቦ ወረዳ ጎጀብ ኬላ በወረዳው ፖሊስ አባላት መያዙን ኃላፊው አክለው ገልፀዋል።
በቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ ኬላውን ጥሶ ለማምለጥ ቢሞክርም በፖሊስ አባላት ጥንካሬና ርብርብ ሙከራው የከሸፈ ሲሆን አሽከርካሪው ከነመኪናው በወረዳው ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ማቆያ ጣቢያ ስር ሆኖ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን አቶ ታረቀኝ አብራርተዋል።
በመጨረሻም እንደዚህ አይነቱ የወንጀል ድርጊቶችን ለመከላከል ህዝቡ ሁሌም ከፀጥታ አካላት ጎን እንዲቆም ጥሪ የተላለፈ ሲሆን ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ላዋሉ የወረዳው ፖሊስ አባላት ኃላፊው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለሀገር ክብር፣በጋራ እናብር !!
ወቅታዊና ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
https://t.me/Gimbo_12
ዘውትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን !!
👇👇👇
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
3F መኪና ሰርቆ ሊሰወር የነበረ አሽከርካሪ ከነመኪናው በጎጀብ ኬላ በቁጥጥር ስር መዋሉን የካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት አስታወቀ።
ጊምቦ፣ ጥቅምት 4/2015 ዓ.ም (ዑፋ)
ድርጊቱ የተፈፀመው በትላንትናው ዕለት ማለትም ጥቅምት 03/2015 ዓ.ም ከምሽቱ 6 ሰዓት ገደማ ሲሆን መነሻው ከቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ እንደሆነ የጊምቦ ወረዳ ሠላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታረቀኝ አሰፋ ገልፀዋል።
ኮድ (3)85157 አ.አ የሆነው 3F መኪና ንብረትነቱ በጉራፈርዳ ወረዳ በቡና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማሩት የአቶ ምስጋናው ጥሩነህ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ ተሽከርካሪውን ይዞ ሊሰወር የነበረው ግለሰብ አቶ ፀጋዬ ተክለብርሃን በጊምቦ ወረዳ ጎጀብ ኬላ በወረዳው ፖሊስ አባላት መያዙን ኃላፊው አክለው ገልፀዋል።
በቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ ኬላውን ጥሶ ለማምለጥ ቢሞክርም በፖሊስ አባላት ጥንካሬና ርብርብ ሙከራው የከሸፈ ሲሆን አሽከርካሪው ከነመኪናው በወረዳው ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ማቆያ ጣቢያ ስር ሆኖ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን አቶ ታረቀኝ አብራርተዋል።
በመጨረሻም እንደዚህ አይነቱ የወንጀል ድርጊቶችን ለመከላከል ህዝቡ ሁሌም ከፀጥታ አካላት ጎን እንዲቆም ጥሪ የተላለፈ ሲሆን ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ላዋሉ የወረዳው ፖሊስ አባላት ኃላፊው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ለሀገር ክብር፣በጋራ እናብር !!
ወቅታዊና ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
https://t.me/Gimbo_12
ዘውትር ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን !!
👇👇👇
ጥቅምት 04/2015 ዓ.ም
የጊምቦ ወረዳ መን/ኮሚ/ጉዳ/ጽ/ቤት
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
አስራ አምስት (15) ክላሽንኮቭ መሣሪያዎች ከሁለት ሕገወጥ አዘዋዎሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ።
መነሻዉን ጋምቤላ ያደረገ ኮድ 3 አዲስ አበባ 50799 አይሱዝ ተሸከርካሪ 15 ክላሽንኮቭ መሣሪያዎችን በድብቅ ጭኖ ወደ ምሥራቅ ጎጃም መርጡለ ማሪያም ሲጎዝ በጸጥታ አካላት በአዲስ አበባ ከተማ መያዙን ለመረጃዉ ቅርበት ያላቸዉ ታማኝ ምንጮች አረጋገጥዋል።
ይህንን ድብቅ እንቅስቅሴ ሲከታተሉ የነበሩ የመረጃና ደኀንነት አካላት ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቆማ በመስጠት 15 የክላሽንኮቭ መሣሪያዎች ከሁለት አዘዋዋሪዎች ጋር አዲስ አበባ ከተማ ላይ እጅ ከፈንጅ ተይዘዋል።
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
https://t.me/etioZena
3 801
አስራ አምስት (15) ክላሽንኮቭ መሣሪያዎች ከሁለት ሕገወጥ አዘዋዎሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ።
መነሻዉን ጋምቤላ ያደረገ ኮድ 3 አዲስ አበባ 50799 አይሱዝ ተሸከርካሪ 15 ክላሽንኮቭ መሣሪያዎችን በድብቅ ጭኖ ወደ ምሥራቅ ጎጃም መርጡለ ማሪያም ሲጎዝ በጸጥታ አካላት በአዲስ አበባ ከተማ መያዙን ለመረጃዉ ቅርበት ያላቸዉ ታማኝ ምንጮች አረጋገጥዋል።
ይህንን ድብቅ እንቅስቅሴ ሲከታተሉ የነበሩ የመረጃና ደኀንነት አካላት ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቆማ በመስጠት 15 የክላሽንኮቭ መሣሪያዎች ከሁለት አዘዋዋሪዎች ጋር አዲስ አበባ ከተማ ላይ እጅ ከፈንጅ ተይዘዋል።
3 801
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
@habeshatibeb
