cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

የኡስታዝ አብዱልመጂዲ ሁሴን ረሂመሁላህ ዳዕዋወች ስብስብ የምናቀርብበት ቻናል🌿

"በአሊሞች ሞት እንደምንደነግጠው ሁሉ በምክራቸውም እንደንግጥ።" https://t.me/joinchat/AAAAAETjdfLtt2rN0Ww2Fg

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 270
Suscriptores
Sin datos24 horas
-67 días
-2030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

መውሊድ ምንም ማስረጃ የለውም በኡስታዝ አብደልመጂድ ሁሴን ረሂምሁሏህ https://t.me/ustazAbdalmajid
Mostrar todo...
👍 4 2
በኢስላም አድስ አመት ተብሎ የሚከበር ነገር የለም ኡስታዝ አብደልመጂድ ረሂመሁላህ https://t.me/ustazAbdalmajid
Mostrar todo...
👍 4
የኡስታዝ ልጅ ኻሊድ አብደልመጂድ ማሻአላህ በሉ አላህ ያሳድግልን 🌹🌹
Mostrar todo...
👍 9 6😢 3
ሽህሩሏሂ ሙሀረም ቱርፋቶች👂👆 በኡስታዝ ኣብደልመጂድ ሁሴን ራህመቱላሂ አለይሂ https://t.me/ustazAbdalmajid
Mostrar todo...
ወንድም እህቶች ዛሬ ለደቂውች ከዱዓ መዘናጋት የለባቹሁም ለሁሉም ነገር ያረብ በሉት🤲አላህ ዱንያ አኺራችንን ያሳምርልን አላህ ኽይሩን ሁሉ ይወፍቀን
Mostrar todo...
ኢድን በምን አይነት ሁኔታ ነው ማሳለፍ ያለብን አንዳድ ማስታወሻውች በኡስታዝ አብዱልመጂድ ሁሴን!!https://t.me/ustazAbdalmajid
Mostrar todo...
ከዱአ ሁሉ በላጭ የአረፋ ቀን ዱአ ነው ****** የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል ከዱአ ሁሉ በላጭ የአረፋ ቀን ዱአ ነው። እኔና ከእኔ በፊት የነበሩ ነብያት ያሉት لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَه،ُ لَهُ الْمُلْكُ وَلَهُ الْحَمْد،ُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ትርጉሙ ከአላህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም። በብቸኝነት፣ ለእርሱም አጋር የለውም። ንግስና በጠቅላላ የእርሱ ብቻ ነው። ምስጋናም በጠቅላላ ለእርሱ ነው። እሱ (አላህ) ሁሉን በማድረግ ላይ ቻይ ነው።
Mostrar todo...
ነብዩ ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ የዓረፋን ቀን መፆም ያለፈን የአንድ አመት ሀጥያት እና ወደፊት የሚመጣን የአንድ አመት ሀጥያት ያስምራል። ቀኑ ነገ ማግሰኞ ነው እንዳያመልጣቹ ፁሙ።
Mostrar todo...
الحمد الله: የዙል-ሒጃ ወር ጀምሯል። ዙል-ሒጃ በእስልምና ወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ ካሉት 29/30 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ አሥር ቀናት እጅግ የተከበሩ ቀናቶች ናቸው፡፡ የፈለገ ሙሉውን ዘጠኝ ቀን: ካልሆነም የቻለውን ያክል መጾም ይችላል፡፡ዐብደላ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" በዚህ ሐዲሥ መሠረት ጾም "መልካም ሥራ" የተባለው ሐዲሥ ውስጥ ስለሚካተት በጾሙ የቻለውን ያክል መበርታት ይችላል፡፡ አላህን በነዚህ ቀናት ማውሳት: መዘከር እንዳለብን ይነግረናል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ ነቢዩ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) እንዲህ ብለዋል፡- "በነዚህ ቀናት ውስጥ ተህሊል (ላ ኢላሀ ኢልለሏህ)፤ተክቢር (አላሁ አክበር)፤ተሕሚድ (አል-ሐምዱ ሊላህ) ማለትን አብዙ" (አህመድ 7/224)
Mostrar todo...