cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

👑Ethio pic

የ ኢትዮ pic አባል በመሆን በፎቶ ውድድር ይሸለሙ ለማንኛውም አስተያየት @yowbizz or @tteda @naniboy1 ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ታላቅ የ pic Competition Telegram ላይ ታዋቂ famous ለመሆን ከፈለጉ የእርስዎን አሪፍ pic ይላኩ👌 👇👇 Join us👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESVJQasdYJg0blmXQ

Mostrar más
El país no está especificadoEl idioma no está especificadoLa categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
289
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ትምህርት ተከፍቶ የዜግነት ክብር ሲባል ═══••🇪🇹••═══ የኮሮና ፍርሃት በኢትዮጵያችን ፀንቶ ታየ ቤት መቀመጥ ዳር እስከ ዳር ብርቶ ለሰላም ለፍቅር ለህዝቦች ነፃነት እጃችንን ታጥበን ቆመናል በርቀት መሰረቱ ፅኑ በሽታ መጥቶብን ህዝቦች ነን ከስራ ከስራ የራቅን ድንቅ ገዳይ በሽታ የሞትም ባለቤት የተፈጥሮ እርግማን የበሽታዎች ሁሉ እናት እንርቅሃለን አለብን አደራ ኮሮና ጥፋልን እኛም ስራ እንስራ የምን አንብቦ ማለፍ ነው ገባ ገባ በሉ እንጂ @ethiopicc01
Mostrar todo...
AUD-20200425-WA0005.opus2.52 KB
ኮቪድ -19፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ መንፈሳዊ መዝሙር ለቀቁ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ዓለም እየተሸበረበት ያለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ፈጣሪን የሚማፀን ‘ማረን’ የሚል መንፈሳዊ መዝሙር አወጡ። መዝሙሩ በቀጥታ ቫይረሱን የተመለከተ ባይሆንም “ዓለም በመጥፎ ዜናዎች እየተሸበረ ባለበት በዚህ ጊዜ አትተወን” ሲሉ በመዝሙራቸው አምላካቸውን ለምነዋል። ‘ማረን’ የሚል ርዕስ ያለው ይህ መንፈሳዊ መዝሙር በዩቱብ የተለቀቀው ትናንት ሲሆን በርካታ ኢትዮጵያዊያን በማህበራዊ ሚዲያዎች ተጋርተውታል። በቪዲዮ ላይ ቀዳማዊት እመቤቷ ፈጣሪ ሕዝቦቹን እንዲጠብቅላቸው ተንበርክከው ሲፀልዩ ይታያል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሰው በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠው መጋቢት 3/2012 ዓ. ም ነበር። እስካሁን 55 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። [BBC]
Mostrar todo...
ማረን.mp442.36 MB
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዐውጇል፡፡ #Ethiopia declares state of emergency to fight #COVID19 [Ministry of Health,Ethiopia]
Mostrar todo...
እናሆ ምስጋና፤ ሰባራ ባቡር አካባቢ የሚገኘው ዕድገት በህብረት ህንጻ ባለቤቶች 150 ለሚሆኑ ተከራዪቻቸው ለሁለት ወር በነፃ እንዲገለገሉበት ፈቅደውላቸዋል። ለአከራዮች ያቀረብነውን ጥሪ ተከትሎ ይሄንን ውሳኔ በመወሰናቸው አክብሮቴን መግለጽ እፈልጋለሁ። ሌሎች አከራዮችም የእነሱን ፈለግ እንደሚከተሉ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ። [Takele Uma Banti]
Mostrar todo...
ቻይና የኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያዎቹን ሁለት የህመም ደረጃዎች ለማከም የተጠቀመችባቸውን የባህል መድሃኒቶች ለኢትዮጵያ በድጋፍ መልክ ልትሰጥ ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የጤና ሚኒስቴር ከቻይና የባህል ሃኪሞችና ተመራማሪዎች ጋር ቫይረሱን መቆጣጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተወያይተዋል፡፡ ቻይና የባህላዊ መድሃኒቶችን በመጠቀም ስኬታማ በሆነ መልኩ የኮሮና ቫይረስን መቆጣጠር የቻለችባቸው መንገዶችን ለኢትዮጵያ ለማጋራት ፍቃደኛ መሆኗን ገልፃለች፡፡ በተለይ የቫይረሱ ህመም የመጀመሪያዎቹ ሁለት ደረጃዎችን ለማከም የተጠቀመችባቸውን ሁለት የመድሃኒቶች ዓይነቶች ለኢትዮጵያ በድጎማ መልክ ለመስጠት ተስማምታለች፡፡ ረጅም እድሜ ያስቆጠረውን የኢትዮጵያ የባህል ህክምና ተቋማዊ በሆነ መልኩ ወደ ስራ እንዲገባ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረትም በቴክኖሎጂ፣ በቁሳቁስ እና በሙያም እደግፋለሁ ብላለች፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር ኢንጂ.) የኮሮናን ቫይረስ ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ እንደ ሀገር ከተጀመሩ ስራዎች ጎንለጎን የቻይና ድጋፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ የባህላዊ መድሃኒቶችም ህጋዊ ማዕቀፍ ኖሯቸው ወደ ስራ እንዲገቡ የተጀመረው ጥረት እንዲሳካም የቻይናን ልምድ ኢትዮጵያ ትፈልጋለች ብለዋል፡፡ [Ministry of Innovation and Technology - Ethiopia]
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.