es
Feedback
Fre staff member

Fre staff member

Ir al canal en Telegram
705
Suscriptores
-124 horas
+67 días
+5830 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+77
en 0 canales
junio '26
+37
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+14
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+34
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+30
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+33
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+21
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+33
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+77
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+76
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+71
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+15
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+28
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+48
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+19
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+44
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+43
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+16
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+79
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+54
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+72
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+122
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+127
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+45
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+126
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+104
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+39
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+35
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+402
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
31 julio+2
30 julio0
29 julio+2
28 julio+3
27 julio+1
26 julio0
25 julio+2
24 julio0
23 julio0
22 julio0
21 julio+1
20 julio0
19 julio0
18 julio+1
17 julio+1
16 julio+1
15 julio0
14 julio+1
13 julio+1
12 julio+3
11 julio+6
10 julio+1
09 julio+1
08 julio+3
07 julio+4
06 julio+11
05 julio+5
04 julio+12
03 julio+11
02 julio+1
01 julio+3
Publicaciones del Canal
photo content

2
ቀን23/11/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለሁሉምመምህራንናስምተጠሪዎችበሙሉ የፍሬህይወት ቁ.2 አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ሪፖርት ካርድና ሮስተር በሀርድና ኦንላይንላይ መሰራቱ ይታወቃል፡፡ነገር ግንአብዛኛዉ መምህራን በወረቀትና ሪፖርት ካርድ ላይ ዉጤት ተላልፎ ነገር ግን ኦንላይን ላይ ዉጤት ሳይሞላቸዉ የቀሩ ተማሪዎች በቁጥር በርካታ መሆናቸዉን ት/ቤቱ ለማረጋገጥ ችሏል፡፡በመሆኑም  ከነገ ጀምሮ ት/ቢሮዉ ፕሮሞሽን ሊሰራ ስለሆነ ለመጨረሻ ጊዜ ሁላችሁም ነገ ማለትም በቀን 24/11/2018 ዓ.ም ብቻ አይሲቲ ክፍል በመገኘት ኦንላይን ላይ ያልሞላችሁ እንድትሞሉ የሞላችሁ በምትገቡበት ክፍል የመጀመሪያዉንና የሁለተኛዉን ወሰነ ትምህርት የተማሪዎችን ዉጤት ዳግም እንድትፈትሹና እንድታረጋግጡ አደራ እየጠየቅን ይህ ሳይሆን ቢቀርና መድገም የሌለባቸዉ ተማሪዎች በዚህ ምክንያት ወደ ሚቀጥለዉ ክፍል ሳይዘዋወሩ ቢቀሩ ት/ቤቱ የማያዳግም ርምጃ የሚወስድ መሆኑን ያሳዉቃል፡፡                               ት/ቤቱ
305
3
ቀን23/11/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለሁሉምመምህራንናስምተጠሪዎችበሙሉ የፍሬህይወት ቁ.2 አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከ9ኛ-12ኛ ክፍል የ2018ዓ.ም የተማሪዎችሪፖርትካርድናሮስተርበሀርድናኦንላይንላይመሰራቱይታወቃል፡፡ነገርግንአብዛኛዉመምህራንበወረቀትናሪፖርትካርድላይዉጤትተላልፎነገርግንኦንላይንላይዉጤትሳይሞላቸዉየቀሩተማሪዎችበቁጥርበርካታመሆናቸዉን ት/ቤቱለማረጋገጥችሏል፡፡በመሆኑምከነገጀምሮ ት/ቢሮዉፕሮሞሽንሊሰራስለሆነለመጨረሻጊዜሁላችሁምነገማለትምበቀን 24/11/2018ዓ.ም ብቻአይሲቲክፍልበመገኘትኦንላይንላይያልሞላችሁእንድትሞሉየሞላችሁበምትገቡበትክፍልየመጀመሪያዉንናየሁለተኛዉንወሰነትምህርትየተማሪዎችንዉጤትዳግምእንድትፈትሹናእንድታረጋግጡአደራእየጠየቅንይህሳይሆንቢቀርናመድገምየሌለባቸዉተማሪዎችበዚህምክንያትወደሚቀጥለዉክፍልሳይዘዋወሩቢቀሩት/ቤቱየማያዳግምርምጃየሚወስድመሆኑንያሳዉቃል፡፡                               ት/ቤቱ
1
4
ለመምህራን በሙሉ አብዛኛው የተማሪዎች ዉጤት በኦንላይን ላይ የተመዘገበው እና በወረቀት ለትምህርት ቤት ገቢ ያደረጋችሁ አይመሳሰልም፡፡ ስለዚህ promotion ከመሰራቱ በፊት ሁሉም መምህራን ኦንላይን ላይ በመግባት የተማሪዎች ውጤት እንድታስተካክሉ እየጠየቅን፣ በእናንተ ስህተት ተማሪው ውጤት እያለሁ የሚወድቅ ከሆነ ቀጥተኛ ተጠያቂ ስለምትሆኑ በነገው ዕለት( 24/11/2018) አሲቲ ቤተ ሙከራ ክፍት ስለሚሆን ሁለም መምህራን የተማሪዎች ውጤት መግባቱን እንድታረጋግጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡ ይህ ሳይሆኖ ቀርቶ ሰሚፈጠረው ችግር ቀጥተኛ ተጠያቂ እንደምትሆኑ እናሳውቃለን፡፡
72
5
pgdt የትምህርት ዕድል ያገኙ
392
6
PGDT 2018 - Copy.xlsx
393
7
18/11/2018 የሀዘን መግለጫ ለፍሬህይወት ቁ.2 ሁ/ደ/ት/ቤ/ት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ፡-  የስራ ባልደረባችን የሆነችህው መምህርት ብዙወርቅ ሀይለማሪየም ባለቤቷ ስላረፉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር እየደወላችሁ (በአካል በመሄድ) እንድታጽናኖት ሰንል በአክብሮት እናሳውቃለን:: 0940632714
713
8
ቀን : 18/11/2018 የሀዘን መግለጫ ለፍሬህይወት ቁ.2 ሁ/ደ/ት/ቤ/ት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ፡-  የስራ ባልደረባችን የሆነች ህው መምህርት ብዙነሽ ሀይለማሪ የም ባለቤቷ ስላረፉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር እየደወላችሁ (በአካል በመሄድ) እንድታጽናኖት ሰንል በአክብሮት እናሳውቃለን:: 0940632714
67
9
Guyyaa: 18/11/2018 Barsiisoota fi hojjeettetta Mana  Barumsaa Fireehiwot Lakk. 2 f Barsiistu Mana Barumsaa Keenyaa Kan ta'an barsiistu Bizuunash H/maariyam abbaan Manaa isaanii Waan boqateef qaaman bira gahuu kan barbaaddan ykn lakk. bilbilaa bilbiltaanni jajjabeessuu warri barbaaddan lakk. bilbiilaa 0940632714
67
10
የሀዘን መግለጫ ለፍሬህይወት ቁ.2 ሁ/ደ/ት/ቤ/ት መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ፡-  የስራ ባልደረባችን የሆነው መ/ር ገብረ መድን ግርማይ ወንድሙ ስላረፉ ከታች ባለው ስልክ ቁጥር እየደወላችሁ (በአካል በመሄድ) እንድታጽናኖት ሰንል በአክብሮት እናሳውቃለን:: 0988996686
799
11
ለስም ጠሪ መምህራን የተማሪዎች ካርድ ቅዳሜ ሀምሌ 18/2018 ስለሚሰጥ ዓርብ ሀምሌ 17/2018 ካርድ ገቢ እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡
812
12
Dear Home room teachers: we will provide students' report card on 18/11/2018E.C. There fore, you have to submit the report card only on 16/11/2018 and 17/11/2018 till 9 o'clock.
782
13
Sin texto...
1 199
14
NEW SUMMER CLASS SCHEDULE
1 183
15
11ኛ k እና lL ለማስተማር የተመደባችሁ መምህራን ለጊዜው ተማሪዎች ድልድል ስላልተሰራ እንዳትለፋ ልናሳስባችሁ እንወዳለን፡፡መ
1 532
16
Summer Condensed Materials
1 652
17
Summer special con curriculum, Phase 1 all.zip
1 813
18
summer class sechedule starting from july 6/2019 E.C
1 658
19
ለክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የተመረጣችሁ መምህራን ነገ በ03/11/2018,ዓ ም ከትምህርት ቤት ጋር በአካል በመቅረብ እስከ 6:00 ሰዓት ውል እንድትፈፅሙ እያሳወቅን ከተባለው ሰዓት በአካል ቀርቦ ውል ያልገባ መምህር ከተጠባባቂ የምንተካ መሆኑን እናሳዎቃለን፡፡
1 825
20
ቀን 01/11/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ለማስተማር ካመለከታችሁ መምህራን መካከል  የተመረጣችሁ ስለሆነ ሰኞ ሀምሌ 06/11/2018 ዓ.ም ስብስቴ ነጋሲ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርት ስለሚጀመር ዓርብ ሀምሌ 03/2018 ዓ.ም በአካል ትምህርት ቤት በመቅረብ አንድታመለክቱና ከትምህርት ቤት ጋር ዉል እንድትገቡ እያሳወቅን፤ ዓርብ በአካል ቀርቦ ያላመለከተና ከትምህርት በት ጋር ዉል ያልገባ መምህር ተጠባባቂ የምንተካ መሆኑን በጥብቅ እናሳዉቃለን፡፡ ከሂሳብ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  መ/ር ደምስ ሰብስብ 2.  መ/ር ቢፋ ሆርዶፋ 3.  መ/ር ብርሃን ዉድነህ 4.  መ/ር ሶፎኒያስ ጤና 5.  መ/ር ደረጄ ሀይሉ 6.  መ/ር ፍቃደስላሴ  ዘበኔ 7.  መ/ር ደምስ ብርሃኑ 8.  መ/ር ሰይፈ በሻህ 9.  አሸናፊ ብርሃኑ ተጠባባቂዎች 1.  መ/ር ወልደጊዮርጊስ አብረሃ (ተጠባባቂ 1ክፍል በመስጠት) 2.  መ/ር ደጀኔ አበበ    ተጠባባቂ    ከእንግሊዘኛ  ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  አበበ ንጉሴ 2.  ሳሙኤል አለማየሁ 3.  ጫላ በዶ 4.  ጥላሁን ቱሉ 5.  እንዳልካቸዉ አለኸኝ 6.  አጃናዉ በላይ 7.  ልጃለም አቶምሳ 8.  ታየችቀበታ 9.  እንዳሻዉ አንዳርጌ ተጠባባቂዎች 1.  ሰይፋ ተፈራ (ተጠባባቂ 1 ክፍል በመስጠት) 2.  አሳምነዉ ሞገስ  (ተጠባባቂ) ከባዮሎጂ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  ደጀን ተኮላ 2.  ብስራት አበበ 3.  ጌቱ በዳዳ 4.  ዝናቤ ቢሰጥ 5.  መንገሻ ብርሃኑ ተጠባባቂዎች 1.  ፀጋዬ ገ/ጊዮርጊስ 2.  ቅዱስ ምትኩ ከፊዝክስ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  ሳሙኤል ተስፋዬ 2.  ገ/ስላሴ ሰይፉ 3.  ሸዋንግዛዉ ንጉሴ 4.  አለማየሁ እሸቱ 5.  ሹሙ ዝናቡ           ከኬሚስትሪ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  በየነ ወልዱ 2.  ማናዬ መንግስቱ 3.  ገዘኸኝ ክፍለ 4.  ሙልጌታ ገ/ክርሰቶስ 5.  ሐጎስ ዮሐንስ ተጠባባቂዎች 1.  እጅጋየሁ ሺፈራዉ 2.  ዲንቃ ኤጀታ ከጂኦግራፊ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  ይማም የሱፍ 2.  እንዳወቅ ድረስ 3.  ገ/መድህን ግርማይ 4.  ጎሳ ወርቁ ተጠባባቂዎች 1.  ብርሃኑ መኮንን (ተጠባባቂ 1ክፍል በመስጠት) 2.  ደረጀ ደግዋለ   ከታሪክ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  አሸናፊ  ዘነበ 2.  አድማሱ ተፈራ 3.  እንዳልካቸዉ ፍቃዱ 4.  ላዕከ ተ/ብርሃን ተጠባባቂዎች 1.  ጋሻሁን ረጋሳ (ተጠባባቂ 1ክፍል በመስጠት) 2.  ሙህድን አስፋዉ   ከኢኮኖሚክስ ት/ርት ክፍል የተመረጡ 1.  እምነት እሸቱ 2.  ቶሎሳ ብሩ 3.  ሮባ በቀለ 4.  እሱያዉቃለ ካሴ ተጠባባቂዎች 1.  ኒሞና ጅማ  (ተጠባባቂ 1 ክፍል በመስጠት) 2.  ትዕግስቱ በላቸዉ
1 825