cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Classy Entertainment

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
3 816
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
We are back again with a whole new energy! Get ready to experience magic at The Gold Party with your favorite artists ! Sami-Dan Mera events Rahel getu #Mickaelbelayneh #sheratonhotel #lalibelaballroom #TheGoldParty
Mostrar todo...
00:40
Video unavailableShow in Telegram
አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ በአለም ፊት ‼️ ♦️"በአንዳንድ ኃያላን ሀገሮች ዓይን ፊት ልክ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት እንደሆነው ኢትዮጵያዊያን አቅመ ቢስ መስለን እንታይ ይሆናል‼️" ♦️"የ120 ሚሊዮን ሕዝባችንን ዕድል ለ200 ኤክስፐርቶች ልንተወው አንችልም‼️" ♦️"ሊያወግዙንና ለሞት አሳልፈው ሊሰጡን ቀድመው የወሰኑትን ግን “የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው‼️” በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ሐሙስ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ/ም *** አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ እናመሰግናለን !!
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
የድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ስነስርአት ነገ ይከናወናል ! የተወዳጁ ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን ሐሙስ መስከረም 19 ቀን 2015ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል። የቀብር ሥነ ስርዓት የተቋቋመው ኮሚቴ ቃል አቀባይ እና የሬዲዮ፣ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ የሆነዉ ሰይፉ ፋንታሁን እንደገለጸው ፤ ነገ ከቀኑ 6:00 ሰዓት በወዳጅነት አደባባይ የክብር ሽኝት ይከናወናል። ይህንን መልእክት ሼር በማድረግ ለአገር እና ለሕዝብ አድርሱ።
Mostrar todo...
06:35
Video unavailableShow in Telegram
ፕሌኑ መድረስ የነበረበት 12:20 ሲሆን የደረሰው ግን....ከሱዳን የተነሳው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ያጋጠመው ምንድነው? Via: Tadias Addis
Mostrar todo...
04:42
Video unavailableShow in Telegram
ጠ/ሚ ዐቢይ በሐረር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ::
Mostrar todo...
04:42
Video unavailableShow in Telegram
"ሐረር ታሪክ ጠገብ ሀገር ነች" *********** ጠ/ሚ ዐቢይ በሐረር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
Mostrar todo...
00:30
Video unavailableShow in Telegram
አቡበከር ናስር በደቡብ አፍሪካ ሊግ የመጀመሪያ ጎሉን አስቆጠረ 🫡🙌💪🏽
Mostrar todo...
00:24
Video unavailableShow in Telegram
00:26
Video unavailableShow in Telegram
"አዲስ አበባ የኦሮምያ ዋና ከተማ ናት" የአዲስ አበባ ጉዳይ በሌላ አጀንዳ መሀል እንደ ቀልድ እንዲህ እሚነገርበት ጊዜ ላይ ደርሰናል ከንቲባ አዳነች በድፍረት "ላለፉት 30 አመታት የኦሮምያ ከተማ ነበረች" ሲሉ ይደመጣሉ, መቼስ ከምርጫ 97 በሁዋላ በአዲስ አበባ ላይ የተሰራውን ቁማር ለእርስዎ ይጠፋዎታል ብለን አናስብም :: እውነታው ይሄ ነው 👇 አዲስ አበባ የኦሮሞም, የአማራም, የደቡቡም, የሌላውም ቢሆን የአንድ ወገን ብቻ ከተማ አይደለችም, አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያውያን ብሎም የአፍሪካ መዲና ናት :: :: አከተመ ::
Mostrar todo...