cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት

Mostrar más
Advertising posts
16 021Suscriptores
-524 hours
-857 days
-31530 days
Archivo de publicaciones
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_22ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ከ መቻል 🗓 እሁድ ሚያዚያ 13/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Mostrar todo...
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 18ኛ ሳምንት ጨዋታ ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ከ አርባጭ ከተማ 🗓 ቅዳሜ ሚያዚያ 12/2016 ዓ.ም 🕛 ረፋድ 3:30 ሰዓት 🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Mostrar todo...
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ ⚽️ የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ወልቂጤ ከተማ የጨዋታው ኮከብ ተጫዋች ብቸኛዋን ግብ ያስቆጠረው #ቴዎድሮስ_በለጠ ሆኖ ተመርጧል
Mostrar todo...
ጎልልልልልልልልልል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ 48' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ወልቂጤ ከተማ 48' ቴዎድሮስ 🗓 ሰኞ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 5:00 ሰዓት 🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
ጨዋታው ተጀምሯል የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 17ኛ ሳምንት ጨዋታ 12' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ወልቂጤ ከተማ 🗓 ሰኞ ሚያዚያ 7/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 5:00 ሰዓት 🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 16ኛ ሳምንት ጨዋታ ⚽ የኢትዮጵያ ቡና ከ ባህርዳር ከተማ 🗓 ዕሮብ ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 5:00 ሰዓት 🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Mostrar todo...
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ 1445ኛው የኢድ አል-ፈጥር በዓል አደረሳችሁ @Addis_News
Mostrar todo...
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20 ዓመት በታች 15ኛ ሳምንት ጨዋታ ⚽ አምቦ ፊፋ ጎል ከ የኢትዮጵያ ቡና 🗓 ዕሁድ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በወላይታ ሶዶ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Mostrar todo...
90'+3 አብዱልባስጥ ከማል ! (ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ሀዋሳ ከተማ)
Mostrar todo...
90' 6 ደቂቃ ተጨምሯል ! ኢትዮጵያ ቡና 2-1 ሀዋሳ ከተማ 04' መስፍን ታፈሰ | 83' እስራኤል እሸቱ 35' መስፍን ታፈሰ
Mostrar todo...
Repost from Soccer Ethiopia
83' እስራኤል እሸቱ ! (ኢትዮጵያ ቡና 2-1 ሀዋሳ ከተማ)
Mostrar todo...
80' ኢትዮጵያ ቡና 2-0 ሀዋሳ ከተማ 04' መስፍን ታፈሰ 35' መስፍን ታፈሰ
Mostrar todo...
75' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሐዋሳ ከነማ 4'35'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 65' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሐዋሳ ከነማ 4'35'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል ! 46' ኢትዮጵያ ቡና 2-0 ሀዋሳ ከተማ 04' መስፍን ታፈሰ 35' መስፍን ታፈሰ
Mostrar todo...
የመጀመሪያው አጋማሽ ተጠናቋል #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 45' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሐዋሳ ከነማ 4'35'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
ጎልልልልልልልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 35' የኢትዮጵያ ቡና 2~0 ሐዋሳ ከነማ 4'35'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም
Mostrar todo...
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 19' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ሐዋሳ ከነማ 4'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_20ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 4' የኢትዮጵያ ቡና 1~0 ሐዋሳ ከነማ 4'መስፍን 🗓 አርብ መጋቢት 27/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Mostrar todo...
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ አልፏል። ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል። በቅርቡ የተሞሸረው አለልኝ አዘነ፤ ላለፉት ሁለት አመታት በባህር ዳር ከተማ ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷል። ከዚህ በተጨማሪም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎለት አገልግሎት መስጠቱ ይታወሳል። ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በወጣቱ እና ተስፈኛው ተጫዋች #አለልኝ_አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለባህርዳር ከተማ ስፖርት ክለብ እና ደጋፊዎች እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።
Mostrar todo...
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ 64'' ደቂቃ ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          1                  2 52' አንተነ                        35'  ሙጂብ ቃሲም                        47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
Mostrar todo...
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ 54' ደቂቃ ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          1                  2 52' አንተነ                        35'  ሙጂብ ቃሲም                        47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
Mostrar todo...
#ስንታየው #አማኑኤል #ኪያ #ወንድሜነህ 46' ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          0                  2                        35'  ሙጂብ ቃሲም                        47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
Mostrar todo...
ከረፍት ተወልሰዋል ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          0                  2                        35'  ሙጂብ ቃሲም                        47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ
Mostrar todo...
እረፍት ! ባህር ዳር ከተማ 2-0 ኢትዮጵያ ቡና 35' ሙጂብ ቃሲም 45+2' ሀብታሙ ታደሠ
Mostrar todo...
47' ደቂቃ #ጎልልልልልል ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          0                  2                        35'  ሙጂብ ቃሲም 45' Habtamu @ethiopia12coffee @ethiopia12coffee
Mostrar todo...