es
Feedback
ከቃሉ ማዕድ

ከቃሉ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

☀️ ክርስቶስን መስለን በመኖር ፣ ላልተደረሱት የሕዝብ ክፍሎች በመፀለይ ፣ ሰዎች ሁሉ እንዲድኑ የሚፈልገውን እግዚአብሔርን የሙጥኝ የምንልበት ቻነል ነው። 1ጢሞ 2:1-4 ☀️ ደግሞም አብ የሰጠንን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በልተን ደግሞም ጠትተን ዕለት ዕለት ደግሞ 💥በሁለንተናችን የሚያሳድገንን የቃሉን🎯 ማዕድ የምንቆርስበት ትምህርታዊ እና መንፈሳዊ ቤት ነው። ዮሐ6:35

Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
322
Suscriptores
Sin datos24 horas
+67 días
+6630 días
Archivo de publicaciones
ለሚከተሉት ተግዳሮቶች እንፀልያለን.... 👉 ድሆችና ጉዳተኞች 👉 የማህበረሰብ ልማት የሌላቸው 👉 ማህበራዊ ፍትህ የተጓደለባቸው 👉 የተሰደዱና የታሰሩ ሰዎች የሚበዙበት 👉ህገወጥ የሰዎች ዝውውር የሚበዛበት 👉የሴቶች እየያዝ ኢ-ፍትሐዊ የሆነበት እና ለችግር የተጋለጡ ልጆች የሚበዙበት፤ ስፍራ በመሆኑ አለማቀፋዊ አስፈሪ ስፍራ እንዲሆን አድርጎታል። #ከቃሉ_ማዕድ

ፀሎት ልንጀምር ስለሆነ Join አድርጉ

30 seconds left☄️

〰〰〰〰〰〰ከ⃠ቃ⃠ሉ⃠ማ⃠ዕ⃠ድ⃠〰〰〰〰〰〰 ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🛐 የፀሎት ጥሪ ☦◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌ ♨️ ለ 10/40 መስኮት ♨️ 🔅ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ🔅 ⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00
〰〰〰〰〰〰ከ⃠ቃ⃠ሉ⃠ማ⃠ዕ⃠ድ⃠〰〰〰〰〰〰 ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🛐 የፀሎት ጥሪ ☦◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌                               ♨️ ለ 10/40 መስኮት ♨️                                            🔅ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ🔅 ⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00 📍 @Kekalu_Maid👈
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት...ዛሬም ይቀጥላል...
👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=69d534f53ba95b0c32 👆👆👆👆👆👆👆👆 #ለ10_40_እፀልያለሁ #Day_4 #ቅድሚያ_ላልተደረሱት ¶Join | Follow | Share @Kekalu_Maid

photo content

"በጸሎት ከደከምን በየቦታው ደካሞች ነን።" 🫴ራቨን ሂል #Quotes #ከቃሉ_ማዕድ ¶Follow | Join | Share @Kekalu_Maid
"በጸሎት ከደከምን በየቦታው ደካሞች ነን።" 🫴ራቨን ሂል #Quotes #ከቃሉ_ማዕድ ¶Follow | Join | Share @Kekalu_Maid

sticker.webp0.36 KB

💥ስትጸልዩ የነበራችሁ ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር ስም ተባረኩ🙏.......ፀሎታችን ለዛሬ በዚህ ተጠናቋል,...እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!! እወዳችኋለሁ። ነገም ይቀጥላል... ከምሽቱ 3:00-4:00 እንገናኝ።
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት
👉@Kekalu_Maid👈

10/40

ማርቆስ 13:13 13 በሁሉም ዘንድ ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።”

ኢሳይያስ 53:10-12 10 እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈቀደ፤ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል። 11 ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፤ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሸከማል። 12 ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።

2⃣ min left....◀️#ቅድሚያ_ላልተደረሱት #ለ10_40_እፀልያለሁ #Day_3

💥Prayer Day 3... ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🫟የፀሎት ጥሪ 🫟◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌ 🔆ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ🔆 ⚠️ለ 10/40 መስኮት⚠️ 2 ቆሮንቶስ 5:18-19 18 ይህ ሁሉ ከእግዚአብ
💥Prayer Day 3... ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🫟የፀሎት ጥሪ 🫟◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌                         🔆ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ🔆                                 ⚠️ለ 10/40 መስኮት⚠️
2 ቆሮንቶስ 5:18-19 18 ይህ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው፤ እርሱ በክርስቶስ አማካይነት ከራሱ ጋር አስታረቀን፤ የማስታረቅንም አገልግሎት ሰጠን፤
🎯 የሚመስለው የሌለው ራሱን ለአሕዛብ ሁሉ የሚያሳውቀው እና የሚገልጠው እግዚአብሔር ለሌሎች እንድንጸልይ ዕድልን ሰቶናልና 👉 በ10/40 መስኮት ላሉ የሕዝብ ክፍሎች እንፀልያለን። በመሆኑም ለሚከተሉት ዋነኛ ሀይማኖት ተከታዮች የምንጸልይ ይሆናል፦ ⓵ Tribal 📿 religions 📌 ለጎሳ እምነት ⓶ Hinduism 👳‍♂️ 📌 ለሒንዱ እምነት ተከታዮች ⓷ Un-religious peoples 📌 ሀይማኖት የለሽ ሰዎች ⓸ Muslims 🕋 📌 ለእምስልምና እምነት ተከታዮች ⓹ Buddhism ☸️ 📌ለቡዲስም እምነት ተከታዮች ...በምልጃ ጸሎት በእግዚአብሔር ፊት የምንቀርብ ይሆናል።                              🎯 Day 3 🎯                         🎯 3ኛ የጸሎት ቀን
19 እግዚአብሔር በክርስቶስ ዓለምን ከራሱ ጋር ሲያስታርቅ የሰዎችን በደል አይቈጥርባቸውም ነበር፤ ለእኛም ደግሞ የማስታረቅ ቃል ሰጠን።
        ☀️ዛሬ ከምሽቱ 3:00-4:00 ሁላችሁም ትጠበቃላችሁ። https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=d3b632d4ced344c55d Join here👆👆👆👆👆
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት
#ቅድሚያ_ላልተደረሱት #ለ10_40_እፀልያለሁ #Day_3

በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። (ዮሐ 3:16)❤️‍🔥 #ከቃሉ_ማዕድ Join | follow
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። (ዮሐ 3:16)❤️‍🔥 #ከቃሉ_ማዕድ Join | follow | share @kekalu_Maid

🎯"ማንም ሰው ከጸሎት ህይወቱ አይበልጥም" ☀️ሊዮናርድ ራቨንሂል☀️ #Quotes @Kekalu_Maid
🎯"ማንም ሰው ከጸሎት ህይወቱ አይበልጥም" ☀️ሊዮናርድ ራቨንሂል☀️ #Quotes @Kekalu_Maid

💥ስትጸልዩ የነበራችሁ ሁሉ በኢየሱስ ስም ተባረኩ🙏.......ፀሎታችን ለዛሬ በዚህ ተጠናቋል,...እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!! ነገም ይቀጥላል... ከምሽቱ 3:00-4:00 እንገናኝ።
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት
👉@Kekalu_Maid👈