መጽሐፉ ይናገር | Official
Ir al canal en Telegram
መጽሐፉ ይናገር ክርስቲያናዊ አገልግሎት በወንጌላዊያን አማኞች የነገረ መለኮት ተማሪዎችና የቃሉ አገልጋዮች በ2013 ዓ.ም የተመሠረተ ተቋም ሲሆን አሁናዊ መስኮቹ፦ 🔘 የመጋቢያንና መሪዎች ስልጠና 🔘 የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ (Gateway) 🔘 የቲቪ ፕ/ም በተስፋ TV ቅዳሜ 9-10 🔘 መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኅብረቶች ሊንክ፦ @metsihafuyinager በውስጥ፦ @adfontess ☎️ +251947424046
Mostrar más340
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
+1230 días
Número de Publicaciones
Carga de datos en curso...
Reacciones
Comentarios
Estrellas de Telegram
PUBLICACIONES TOP por
Carga de datos en curso...
Análisis de publicación
Mensajes | Ver dinámicas | |||||
ውድ ቤተሰቦቻችን ዛሬ አመሻሹን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና (Entrance) የተለቀቀ በመሆኑ Internet በብዙ የአገሪቱ ክፍሎች መጨናነቁን አስተውለናል፣ ስዚህም ዛሬ የሚኖረን ጊዜ ወደ ቀጣይ ሳምንት ተሸጋግሯል። ጸጋው ከቤተሰባችን ጋር።
------------
Join Us! & Share!!!
@metsihafuyinager
------------
ወደ ውስጥ፦ @adfontess | 92 | 0 | 0 | 2 | Loading... | |
ዛሬ ምሽት በቲክቶክ ገጻችን!
-----------
ባለፉት ስድስት ወራት ከነበረን የይሁዳ ጥናት መካከል የተነሱ ጥያቄዎችን ባለፈው ሳምንት ማየት ጀምረናል። ዛሬ ምሽትም ቀጣዮቹ የውይይት ጥያቄዎች ላይ እንነጋገራለን።
ጥያቄዎች፦
➊ "ለፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሾልከው ገብተዋል" (ቁ4) የሚለውን አይተናል፣ "የተጻፉ" ሲል የለፍርድ የጻፋቸው ማነው? ይህ ነገር ወደ Double predestination ሊወስደን የሚችል ነው ወይስ? እግዚአብሔር የሚድኑትን ሲመርጥ የሚጠፉትንም ወስኗል ማለት ነው?
➋ ቁ5 ላይ "ሕዝቡን ከግብጽ አድኖ ግን በረሃ ላይ አጠፋቸው!" የሚል Claim እናነባለን፤ ስለዚህ የሚያድን የሚያጠፋም ራሱ እግዚአብሔር ነው ማለት እንችላለን? እግዚአብሔር ሰዎችን ያጠፋል?
-------
በቲክቶክ፦ መጽሐፉ ይናገር
ሰዓት፦ ከምሽቱ 3:00-4:30
------------
Join Us! & Share!!!
@metsihafuyinager
------------
ወደ ውስጥ፦ @adfontess | 101 | 0 | 0 | 2 | Loading... |

