es
Feedback
The Legal Oracle(Ye_Hig Mahider)

The Legal Oracle(Ye_Hig Mahider)

Ir al canal en Telegram

Official channel of Almaw Wolie https://www.linkedin.com/in/almaw-wolie-82775183?utm_source=share_via&utm_content=profile&utm_medium=member_android

Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
1 968
Suscriptores
+1124 horas
+887 días
+1 26730 días
Archivo de publicaciones
The challenges of adjudicating.pdf1.87 KB

preventing_and_managing_violent_election_related_confilicts_in_africa.pdf7.90 KB

Mediating_Election-Related_Conflicts.pdf2.64 KB

Introduction_Democracy_Courts_and_the_Di.pdf4.19 MB

Death_of_a_Precedent_Should_Justices_Rethink_Their_Consensus_Nor.pdf2.26 MB

electoral-justice-handbook-overview.pdf3.66 KB

Rule of Law and Transitional justice.pdf2.42 MB

+1
📢 New Legal Resource: Bilingual Real Estate Sale Agreement Draft (Proclamation No. 1357/2024) 📢 This bilingual (English & Amharic) Real Estate Purchase and Sale Agreement template aligns with Ethiopia’s Proclamation No. 1357/2024, the Civil Code, and land lease laws. It serves as an educational tool for practitioners, developers, and buyers, addressing the transfer of building ownership and land use rights, plus mandatory developer qualifications and warranties. ⚠️ DISCLAIMER: For educational purposes only. This template is not a binding contract. Real estate transactions carry significant risks. Consult a licensed Ethiopian legal practitioner to customize and authenticate your agreement with DARA before execution. 📄 Access the English draft, Amharic draft, and full disclaimer in the documents above.

photo content

Written_Skills_for_Lawyers_Kevin_Browne,_Jacqueline_Kempton.pdf3.17 MB

በወንጀል ክርክር ሂደት “ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም"⁉️🤔 ለፅሁፉ መነሻ የሆነው ሐሳብ▷ይህ Ethio Law Daily በተሰኘ ፔጅ ላይ "ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም::" በሚል ርእስ ተጽፎ ማስተካከያ ሳይደረግለት በዚህ ፌስቡክ ላይ የተጋራውን አሳሳች ጽሑፍ ለማረም ብለን የከተብነው አጭር ማስታወሻ ነው:: ጠበቃና የህግ አማካሪ አቶ Hailu Hasena ✍️✍️ ▮▷በወንጀል ሕጉም ሆነ በፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት "ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም:" ተብሎ የተደነገገ ድንጋጌም ወይም የተሰጠ ውሳኔም የለም:: የቅጣት አወሳሰን መመሪያዎች ውስጥም "ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም:" ተብሎ አልተደነገገም:: ▮▷በሕግም ሆነ በፍ/ቤቶች በተግባር ባለው ሁኔታ ተከሳሽ እንደው ኖረውት ማቅረብ ይቻል እንጂ ከፈለገ 20ም 50ም የቅጣት ማቅለያዎችን እንዳያቀርብ የሚከለክል፣ ፍ/ቤቱም ከ5 ቅጣት ማቅለያዎች በላይ እንዳይይዝ የሚከለክል ድንጋጌ የለም:: ይሁንና እኛም ከዚህ በፊት የተለያዩ ደንበኞች እና የሕግ ሙያተኞች "ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም:" ብለው ሲያወሩ ሰምተን ነበር:: ▷ስሕተቱ የተከሠተበትን መነሻ ስናሥሥም በወንጀል ሕግ አንቀጽ 82 (1/ሀ-ሠ) በ5 ንኡሳን አንቀጾች የተዘረዘሩትን ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች እንዳለ በመደመር የተደረሰበት የተሳሳተ ድምዳሜ እንደሆነ መገመት ይቻላል:: 💠በመሠረቱ፥ በወንጀል ሕጋችን የወንጀል ቅጣት ማቅለያዎች ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች (general mitigating circumstances) እና ልዩ የቅጣት ማቅለያዎች (special mitigating circumstances) ተብለው በ2 ተከፍለዋል:: ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች ቅጣትን በአንድ እርከን የሚያቀሉ ሲሆኑ አደነጋገጋቸውም ሁለት ዓይነት ነው:: 💠እነሱም በወንጀል ሕግ በግልጽ በአንቀጽ 82 ሥር የተዘረዘሩትን እና በአንቀጽ 86 መሠረት በዳኞች ፈቃድ (judicial discretion) የሚያዙ በግልጽ ያልተዘረዘሩ የማቅለያ ምክንያቶችን ያካትታል:: እርግጥ ነው፤ በአንቀጽ 82 (1/ሀ-ሠ) የተዘረዘሩት ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያ ሆነው ሊቀርቡ የሚችሉ ምክንያቶች ብዙ ማለትም ከ5 በላይ ቢሆኑም ፍ/ቤቱ ለተከሳሽ ይህን አንቀጽ መሠረት በማድረግ ከ5 ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች በላይ ሊይዝ አይችልም:: ▷ይሁንና በአንቀጽ 86 መሠረት በዳኞች ፈቃድ የሚያዙ በሕግ በግልጽ ያልተጻፉ ምክንያቶች ብዙ ሊሆኑ ይችላሉ:: ስለሆነም በአንቀጽ 82 መሠረት 5 ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች የተያዙለት ሰው በተጨማሪነት በአንቀጽ 86 መሠረት በዳኞች ፈቃድ ሌሎች ብዙ ጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች ሊያዙለት ይችላሉ:: 💠እንዲሁም ተከሳሽ ከጠቅላላ የቅጣት ማቅለያዎች በተጨማሪ (ጎን ለጎን) ልዩ የቅጣት ማቅለያዎች ካሉትም ሊያዙለት ይችላሉ:: ልዩ የቅጣት ማቅለያዎች ቅጣትን በሕግ በተወሰነ ምትክ ቅጣት መሠረት የሚያቀሉ ወይም ዳኛው በመሰለው (በነጻነት) ቅጣትን እንዲያቀል የሚፈቅዱ ወይም ዳኛው ተከሳሽን ከማናቸውም ቅጣት ነጻ እንዲያደርግ ወይም ሙሉ ወይም በከፊል ቅጣትን እንዲተውለት የሚያስችሉ ናቸው:: 💠▷እነዚህ ልዩ የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች በወንጀል ሕጉ ውስጥ የሚገኙት በተለያዩ አንቀጾች ውስጥ ተበታትነው ነው:: ለምሳሌ:- በወንጀል ሕግ አንቀጽ 83:-ዝምድናና የጠበቀ ወዳጅነት)፣ አንቀጽ 27(3)+31:-ሙከራ)፣ አንቀጽ 28(2:-መተውና መጸጸት)፣ አንቀጽ 29(ሊፈጸም የማይቻል ወንጀል)፣ አንቀጽ 36(3:-ለወንጀል ማነሣሣት)፣ 37(4: አባሪነት)፣ አንቀጽ 49(2: ከፊል የወንጀል ኃላፊነት)፣ አንቀጽ 56(2:-ወጣት ጥፋተኞች)፣ 72:-ለማሸነፍ የሚቻል መገደድ)፣ አንቀጽ 74(2:-የበላይ ትእዛዝ)፣ አንቀጽ 75(የሰውን ሕይወትና ደኅንነት ለመጠበቅ ሲል ልዩ የሙያ ግዴታ ያለበት ሰው የሚፈጸማቸው አስገዳጅ ድርጊቶች)፣ አንቀጽ 76:-የአስገዳጅ ሁኔታን ወሰን መተላለፍ)፣ አንቀጽ 77(2:-ወታደራዊ አስገዳጅ ሁኔታን ማለፍ)፣ አንቀጽ 79(1: ሕጋዊ መከላከልን ማለፍ)፣ አንቀጽ 81(2-3:- በሕግ ላይ መሳሳት እና ሕን አለማወቅ) መጥቀስ ይቻላል:: 💠▮▷ልዩ የቅጣት ማቅለያዎች ቅጣትን በአንድ ርከን ሳይሆን እንደ ሁኔታው በወንጀል ሕግ አንቀጽ 179 በተደነገገው መደበኛ የቅጣት ማቅለያ ደንብ(ordinary mitigation) መሠረት፣ በአንቀጽ 180 በተደነገገው በመሰለው ቅጣትን ማቅለያ ደንብ (free mitigation) እና በአንቀጽ 181 (ከቅጣት ነጻ የማድረግና ቅጣትን የመተው ደንብ (exemption & Waiving) መሠረት የቅጣት የቅጣት ውሳኔን እንዲወስን የሚደነግጉ ናቸው:: ▷ስለሆነም "ከአምስት ማቅለያ በላይ ማቅረብ አይቻልም" በሚል የሚነዛው ወሬ የተሳሳተ በመሆኑ ኅብረተሰቡ በዚህ አግባብ ግንዛቤውን እንዲያርም እንጠይቃለን:: (ከጠበቃና የህግ አማካሪ ሃይሉ ሐሰና የተወሰደ) ልባዊ ምስጋናዬ ይድረስዎት ክቡርነትዎ🙏 አቡበከር ያሲን 🙏

Digitalisation,_New_Technologies_and_International_Investment_Law.pdf2.12 MB

በኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ ከአንቀጽ 525 እስከ 534 ባሉት ድንጋጌዎች ላይ የተዘጋጀ ማብራሪያ

የ2019 የኢትዮጵያ በጀት 2.34 ትሪሊዮን ብር! የብር መዳከምን ያሳየ ግን በጥንቃቄ የታቀደ በጀት! ብዙ እድሎች እና ብዙ ስጋቶች....https://youtu.be/pQ1SMtdFRNc

+2
የጉምሩክ አዋጅ ማሻሻያ (1) (1).pdf9.44 KB

AI_and_Legal_Education_Ethical_and_Sustainable_Approaches_Anil_Balan.pdf7.25 KB

PRINCIPLES OF MEDICAL LAW, Laing, J., McHale, V.pdf273.06 MB

የወንጀል_ሕግ_ሥነ_ሥርዓትና_ማስረጃ_ሕግ_ረቂቅ_የሕትመት_ሂደት_ኢዲትድ.docx0.41 KB

በኢትዮጵያ_የፍትሐ_ብሔር_ሥነ_ሥርዓት_ሕግ_መሠረት_የመጨረሻ_አስተያየቶችና_የመዝጊያ_ክርክሮች.docx0.50 KB

የመጀመሪያ_ደረጃ_መቃወሚያዎችንና_የጉዳዩን_ፍሬ_ነገር_የመስማት_ተገቢው_የሥነ_ሥርዓት_ቅደም_ተከተል፡.docx0.52 KB